Get Mystery Box with random crypto!

ሰማያዊ ስጦታ ቤተክርስቲያን//Heaven Gift Church//

የቴሌግራም ቻናል አርማ http_gcgm — ሰማያዊ ስጦታ ቤተክርስቲያን//Heaven Gift Church//
የቴሌግራም ቻናል አርማ http_gcgm — ሰማያዊ ስጦታ ቤተክርስቲያን//Heaven Gift Church//
የሰርጥ አድራሻ: @http_gcgm
ምድቦች: ሃይማኖት
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 16.34K
የሰርጥ መግለጫ

👉መልካሙ ክርስቶስ ቤተክርስቲያን
👉ማቴ 14፥30
👉ሚኒስትሪያችንን በተለያዩ ስጦታዎች
ስለምታግዙን እናመሰግናለን።
ለማንኛውም ጥያቄ እና እገዛ👇
ለፀሎት አገልግሎት ከስር ያለውን ስልክ ይጠቀሙ።
https://www.facebook.com/gcgm.gctv?mibextid=sCpJLy
👉YouTube-https://youtube.com/@melkamqine?si=vBbrpgENQkfcJ

Ratings & Reviews

3.67

3 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

1

4 stars

0

3 stars

2

2 stars

0

1 stars

0


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 5

2023-01-22 05:49:18 2 Timothy 1 (አማ) - 2 ጢሞቴዎስ
9: ያዳነን በቅዱስም አጠራር የጠራን እግዚአብሔር ነውና፥ ይህም እንደ ራሱ አሳብና ጸጋ መጠን ነው እንጂ እንደ ሥራችን መጠን አይደለም፤ ይህም ጸጋ ከዘላለም ዘመናት በፊት በክርስቶስ ኢየሱስ ተሰጠን፥
2 Timothy 1 (KJV) -
9: Who hath saved us, and called us with an holy calling, not according to our works, but according to his own purpose and grace, which was given us in Christ Jesus before the world began,
Beloved’s pls be noted when you think of Kingdom of GOD ,there is no any coin or any work that’s required from you or us to be a child of GOD,it’s GODS calling not our work ,it’s he saved us not our works,this thing happen according to his purpose and Grace not according to our purity!even this thing given for us in Christ before the world began,sometimes people say I am this ,I did this I did that ,even you did some Good thing or spiritual thing ,the thing that you did came from or you learn it from Christ not your self so pls be conscious to say
(not I but Christ )
According to the Bible Galatians 2
20 I am crucified with Christ: nevertheless I live; yet not I, but Christ liveth in me: and the life which I now live in the flesh I live by the faith of the Son of God, who loved me, and gave himself for me.
There is no (I) in GODS kingdom it only Christ , and you are in Christ you already crucified with Jesus never say (I) also never try to pretend like you say Christ did it and show your self to be worshipped by the people of GOD,be humble more ,be prayer full more,be diligent more to walk like Christ to serve the people of Christ ,to preach the Gospel of GOD ,don’t even try to be lawyer of GOD ,couse when GOD sent Jesus to earth he want us to be his child not his lawyer ,some people they are servant of GOD but they show up to much of them self & have a guard to walk ,pls keep in mind that you can’t protect GODS Grace by human guards,what GODS gave you will be forever work and protect you by GOD. So beloved’s serve like Christ Jesus and always think and believe in the spirit of GOD did this.JS
(Not I But Christ )
3.5K viewsEjob @ JS, edited  02:49
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-01-22 05:49:09
2.8K viewsEjob @ JS, 02:49
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-01-20 06:00:02 ሰላም ለእናንተ
የGoodness of Christ Gospel Ministry ወዳጆች ዛሬም ከሳምንት የጀመርነውን ትምህርት እንቀጥላለን…
የመንፈስ ፍሬ እና አዲሱ ሰው
2. የመንፈስ ፍሬ (ደስታ)
ገላትያ 5 (Galatians)
22፤ የመንፈስ ፍሬ ግን ፍቅር፥ ደስታ፥ ሰላም፥ ትዕግሥት፥ ቸርነት፥ በጎነት፥ እምነት፥ የውሃት፥ ራስን መግዛት ነው።
Galatians 5 (WEB) - ገላትያ
22: But the fruit of the Spirit is love, joy, peace, patience, kindness, goodness, faithfulness,
23: gentleness, and self-control. Against such things there is no law.

ማንም በክርስቶስ ቢሆን አዲስ ፍጥረት ነው።ይህ አዲስ ፍጥረት ደግሞ የመንፈስ ፍሬዎች አሉት ከእነዚህም መካከል
ሁለተኛ የመንፈስ ፍሬ ብለን ያልነውን (ደስታ) ነው ብለናል ።ይህም የመንፈስ ፍሬ ቋሚ እንጂ በሁኔትዎች የሚፍረከረክ አደለም።
አማርኛ ---ደስታ
English---joy
Greek ------Chara
የሚለውን ፍቺ የሚይዝ ሲሆን ፡ጊዜያዊ የሆነ ፍሬ ሳይሆን ፡ከውስጥ የሆነ ደስታ፡ጥልቅ የሆነ የደስታ መንፈስ ፡በራስ መተማመን እሰከሚታይ ድረስ ያለ ማለት ነው።ይሄኛው አይነት ደስታ ሰዎች በሚያደርጉልን በጎ ነገር የሚመጣ ሳይሆን ለአዲሱ ሰው ፡እግዚአብሔር በቋሚነት የሰጠው ነው።እግዚአብሔር የሚታወቅበት ትልቁ ማንነት "ደስታ " ነው ።
ሮሜ 14 (Romans)
17፤ የእግዚአብሔር መንግሥት ጽድቅና ሰላም በመንፈስ ቅዱስም የሆነ ደስታ ናት ....
የመንግስት መታወቂያው በመንፈስ ቅዱስ የሚሆን ደስታ ነው፡ይህን ደስታ ፡በአዱሱ ሰው ውስጥ አሳድሮታል።
እግዚአብሔር ለልጆቹ ወይም ለአዲሱ ሰው በመንፈስ ቅዱስ አማካኝነት የሚሰጠው ነው።
ሐዋ. ሥራ 13 (Acts)
52፤ በደቀ መዛሙርትም ደስታና መንፈስ ቅዱስ ሞላባቸው።
Acts 13 (WEB) - ሐዋ. ሥራ
52: The disciples were filled with joy with the Holy Spirit.
በዚህ መልኩም ለደቀመዛሙርቱ ሲሞላቸው እናያለን።
1 Thessalonians 1 (WEB) - 1 ተሰሎንቄ
6: You became imitators of us, and of the Lord, having received the word in much affliction, with joy of the Holy Spirit,

ይህን ህይወት የተካፈለ ስለሆነ
የሚመጣ ሁሉ አያሳዝነውም የሚሄድም አያሳዝነውም፡ቋሚ በሆነ ደስታ ውስጥ ነው ሚኖረው አዲሱ ሰው።

ሰዎች ብዙ ጊዜ እከሌ ደስታዬን ቀማኝ ፡ደስታዬን ነጠቀኝ ሲል እንሰማለን ፡የሚቀማ ሰላም ካለክ አዲስ ፍጥረት ሆነክ ቋሚ ደስታ ያዝ ፡ይህ ደስታ በምንም ሁኔታ ውስጥ ሁን በውስጥክ ያለው ደስታ
ሐሴት ውስጥ እንድትሆን/ኚ ያደርጋል::

ስለዚህ እናተም በዚህ ቋሚ የደስታ ህይወት እንጂ ጊዜያዊ በሆነ የደስታ ህይወት ውስጥ እንድትሆኑ የጌታ መሻት አድለም ።
ለዚህ ነው በክርስቶስ መሆን ይጠቅማል ምንለው።
==============================
በቀጣይ ሳምንት
አዲሱ ሰው እና የመንፈስ ፍሬ
ክፍል ሶስት:- ሰላም(peace)
ሰላምን በዘፈን መልክ ስላዋዛሃት ወይም ፡በግጥም መልክ ስለገጠምካት የምትገኝ ሳትሆን ሰላም ራሱ እግዚአብሔር ነው።

አዲሱ ሰው በክርስቶስ ሆኖ ከእግዚአብሔር ጋር ስለታረቀ የራሱ የፈጣሪው "ሰላም"ነው ያለው።
ከክፍል 3 የተወሰደ፡በቀጣይ ሳምንት ይጠብቁን
===============================
ብሩካን ናችሁ
Goodness of Christ Gospel Ministry
እዮብ አበራ!
545 viewsEjob @ JS, 03:00
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-01-15 15:24:35 https://youtube.com/@melkamqine


Subscribe በማድረግ አገልግሎታችንን ይደግፉ
415 viewsEjob @ JS, edited  12:24
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-01-14 06:37:23
በክርስቶስ
1.2K viewsEjob @ JS, 03:37
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-01-13 06:21:54 አዲሱ ሰው እና የመንፈስ ፍሬ

ገላትያ 5 (Galatians)
22፤ የመንፈስ ፍሬ ግን ፍቅር፥ ደስታ፥ ሰላም፥ ትዕግሥት፥ ቸርነት፥ በጎነት፥ እምነት፥ የውሃት፥ ራስን መግዛት ነው።

አዲሱ ሰው ክርስቶስ ኢየሱስን በማመን የሚገኝ ህይወት ነው።
2 ቆሮንቶስ 5 (2 Corinthians)
17፤ ስለዚህ ማንም በክርስቶስ ቢሆን አዲስ ፍጥረት ነው፤ አሮጌው ነገር አልፎአል፤ እነሆ፥ ሁሉም አዲስ ሆኖአል።

ይህ አዲሱ ሰው ደግሞ
ዛፍ ሲያድግ ፍሬ እንደሚኖረው ሁሉ ፡አዲሱ ሰው ሲፈጠርም ፡በመንፈስ አዲስ ተደርጓል ፡ነፍሱ እየታደሰ ይሄዳል ፡ስጋው እየዳነ ይሄዳል በዳነው መንፈስ አማካኝነተ የሚቀለው የመንፈስ ፍሬ ይኖረዋል። ሁሉም ነገር ፍሬ እንዳለው አዲሱ ሰውም ፍሬ አለው እሱም እንዳልነው የመንፈስ ፍሬ ተብሎ ይጠራል።እንደሚከተለው እናየዋለን ፡

መነሻ ጥቅስ
ገላትያ 5 (Galatians)
22፤ የመንፈስ ፍሬ ግን ፍቅር፥ ደስታ፥ ሰላም፥ ትዕግሥት፥ ቸርነት፥ በጎነት፥ እምነት፥ የውሃት፥ ራስን መግዛት ነው።
እነዚህ አሁን ከላይ የተጠቀሱት (በቋሚነት) ሰው በክርስቶስ ሆኖ አዲስ ሰው ከሆነ በኋላ የሚያገኘው ህይወት ነው ።

በመጽሃፍ ይህ ፍሬ የማይቆም እንደሆነ ሲናገር
መዝሙር 1 (Psalms)
3፤ እርሱም በውኃ ፈሳሾች ዳር እንደ ተተከለች፥ ፍሬዋን በየጊዜዋ እንደምትሰጥ፥ ቅጠልዋም እንደማይረግፍ ዛፍ ይሆናል፤ የሚሠራውም ሁሉ ይከናወንለታል።

እንዚህን ፍሬዎች ማግኘት የምንችለው እግዚአብሔር ወይም አዲሱ ሰው ላይ ብቻ ነው።በመጀመሪያ ሰው ተሳካልኝ ብሎ ስለስኬት ማሰብ ያለበት ፡በንብረት ፡በቁሳቁስ ሳይሆን ይህን ህይወት መለማመድ ሲጀምር ነው፡እኩይ የህነውን የጌታን አይነት ማንነት ፡በመንፈስ ፍሬ መልኩ ማግኘት እና መለማመድ ሲችል ነው።

እህቶች/ወንድሞች ሁሉ በክርስቶስ አዲስ ፍጥረት እንዲሆኑ እና ይህን ህይወት እንዲኖሩ የጌታ መሻት ነው። እያንዳንዱ የመንፈስ ፍሬዎች የራሳቸው ፍቺ እና አቅም በውስጣቸው ይዘዋል፡ልክ እያንዳንዱ መድሃኒት የራሱ የሆነ የማዳን አቅም እንዳለው፡ወይም ልክ እንደ ፍራፍሬ የራሱ የሆነ ጥቅም እንዳለው ሁሉ ፡የመንፈስ ፍሬዎችም የራሳቸው የሆነ አቅም ይዘዋል እያንዳንዱን እንመልከት።
22፤ የመንፈስ ፍሬ ግን ፍቅር፥ ደስታ፥ ሰላም፥ ትዕግሥት፥ ቸርነት፥ በጎነት፥ እምነት፥ የውሃት፥ ራስን መግዛት ነው።
Galatians 5 (WEB) - ገላትያ
22: But the fruit of the Spirit is love, joy, peace, patience, kindness, goodness, faithfulness,
23: gentleness, and self-control. Against such things there is no law.

1.ፍቅር(love)
2.ደስታ(joy)
3.ሰላም(peace)
4.ትዕግስት(patience)
5.ቸርነት(kindness)
6.በጎነት(Goodness)
7.እምነት(faithfullness)
8.የውሃት(genetleness)
9.ራስን መግዛት(self-control)
እያንዳንዱን እንመልከት....

1ኛ. ፍቅር
እንግዲ ፍቅር ብለን ስንል የተለያዩ የፍቅር አይነቶች እንዳሉ ጥናቶች ያመለክታሉ

1.1. ፍቅር
#. storge---parental love which is protection(የቤተሰብ ፍቅር)
#.philia--brotherly love or friendly love(የወንድም/የጓደኛሞች ፍቅር)
#.Eros---which is Romantic love(የሴት እና የወንድ ፍቅር)
#. Agape---The love of God(የእግዚአብሔር ፍቅር)

በመጽሃፍ በገላ5፥22
ላይ የተገለጸው የፍቅር አይነት Agape or ከእግዚአብሔር ፍቅር ጋር አንድ አይነት (እኩይ)የሆነ ህይወት ነው::
ስለዚህ አዲስ ፍጥረት ሲሆን አንድ ሰው ይህን ፍቅር ነው።
የሚያፈራው ከላይ የተጠቀሱትን
የቤተሰብ ፍቅር፡የወንድም ፍቅር፡የሴት እና የወንድ ፍቅር የሚባሉትን በደንብ ለማጣጣም, Agape ወይም የእግዚአብሔር ፍቅር የሚባለውን እውነተኛ ፍቅር ማፍራት አለብን፡ይህን ለማፍራት ደግሞ በክርስቶስ መሆን አለብን::

ሃገር ሰላም እንድትሆን፡ትዳር ሰላም እንዲሆን፡ስራ ቦታ መከናወን የሚቻለው ፡እና ለሁሁሉም ነገር እውነተኛ የሆነውን የአዲሱ ሰው የመንፈስ ፍሬ ማፍራት አለብን።
ይህ ህይወት በክርስቶስ የሆነ ሁሉ ሊያፈራው የሚገባ ነው።

በክርስቶስ ላልሆናችሁ ወንድሞች/እህቶች አንድ ነገር መንገር እንፈልጋለን በክርስቶስ መሆን ይጠቅማል እንጂ አይጎዳም የምንለው ለዚህ ነው፡በክርስቶስ ለሆናችሁ፡በክርስቶስ፡እህት /ወንድሞች ሁላችሁም ይህ ህይወት መሰረታዊ እና አስፈላጊ ነው፡እንድታፈሩ የጌታ ጸጋ ይብዛላችሁ።
=============================
በቀጣይ ሳምንት
2ኛ. ሰላም (peace)
ከትምህቱ የተወሰደ
እውነተኛ እና የማይደፈርስ "ሰላም" ለፍተን የምናገኘው ሳይሆን በክርስቶስ በመሆን እና አዲስ ፍጥረት በመሆን የሚገኝ ነው።"
============================
በቀጣይ ሳምንት ይጠብቁን....
ብሩካን ናችሁ
Goodness Of Christ Gospel Minstry
እዮብ አበራ
718 viewsEjob @ JS, 03:21
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-01-13 06:21:44
668 viewsEjob @ JS, 03:21
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-01-12 13:58:14
ሰላም ለእናንተ ከኒው ኔሽን ሚኒስትሪስ በተደረገልን የወንጌል ስርጭት ለማድረግ የድጋፍ ጥሪ በGoodness Of Christ Gospel Ministry የተወሰነላቸውን የገንዘብ ድጋፍ አድርገናል።

ብሩካን ናችሁ
ኢየሱስ ያድናል
540 viewsEjob1 Ejob, 10:58
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-01-12 08:29:12 ብዙ የመጽሐፍ ቅዱስ እውቀት ብቻ መያዝ ሳይሆን የመንፈስ ቅዱስ ሕብረትም ያስፈልገናል
መንፈስ ቅዱስ እንዲያወራችሁ ፍቀዱለት
909 viewsEjob @ JS, edited  05:29
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-01-09 18:40:23
ሰላም ለእናንተ ቅድሳን ወዳጆቻችን ዛሬ አንድ ትልቅ መንፈሳዊ አገልግሎት እንድታገለግሉ እንጠይቃለን ፥ወንጌል ስርጭት በምንወጣበት ጊዜ ለሚድኑ ነፍሳት መሰረታዊ አስፈላጊ ነገሮች መካከል መጽሐፍ ቅዱስ አንዱ ሲሆን በቤታችሁ ካለ መጽሐፍ ቅዱስ እንድትሰጡን ፥ገዝታችሁም መስጠት የምትችሉ ሰዎች እንድትሰጡን በጌታ ፍቅር እንጠይቃለን።

መጽሐፍ ቅዱሱን ለመስጠት
ስልክ፦0966222852 ይደውሉ።


ለወዳጁ ዘመዶ ይህንን መልካም ስራ እንዲተባበሩ ይንገሩ።


ጌታ ይባርኮት።
ኢየሱስ ያድናል!
852 viewsEjob @ JS, 15:40
ክፈት / አስተያየት ይስጡ