Get Mystery Box with random crypto!

Harun Media - ሀሩን ሚዲያ

የቴሌግራም ቻናል አርማ harunmedia — Harun Media - ሀሩን ሚዲያ H
የቴሌግራም ቻናል አርማ harunmedia — Harun Media - ሀሩን ሚዲያ
የሰርጥ አድራሻ: @harunmedia
ምድቦች: ሃይማኖት
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 14.42K

Ratings & Reviews

4.33

3 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

2

4 stars

0

3 stars

1

2 stars

0

1 stars

0


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 2

2023-04-16 03:35:13
የቀን ለውጥ ተደርጓል
...
ሀሩን ሚዲያ፥ ሚያዝያ 8/2015
...
“ኢፍጣራችን ለወገናችን" በሚል መሪ ቃል በሀላባ ቁሊቶ ከተማ ሚያዝያ 08 ቀን 2015 እንደሚደረግ የተገለፀው የጎዳና ላይ ኢፍጣር ቀን መቀየሩን ኮሜቴው አሳውቋል።
...
ሚያዚያ 8/2015 ቀን የክርስትና እምነት ተከታዮች የፋሲካ በዓል የሚያከብሩት ዕለት በመሆኑ የኢፍጣር ፕሮግራሙ ወደ ሚያዚያ 9/2015 ዓ.ል መቀየሩንም ኮሚቴው አሳውቋል ። በዚህም መሰረት በሀላባ ቁሊቶ ከተማ ለ3ተኛ ግዜ የሚደረገው ታላቅ የጎዳና ላይ ኢፍጣር ሚያዚያ 9 ቀን (በረመዳን 26ኛ ዕለት ) የሚዘጋጅ ይሆናል::
...
ሀሩን ሚዲያ
___
በቴሌግራም፥ https://t.me/harunmedia
በዩቲዩብ ፥ http://bit.ly/3MXs17j
2.3K viewsedited  00:35
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-04-13 18:27:28

1.1K views15:27
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-04-12 04:25:22
በጉራጌ ዞን በእንሴኖ ከተማ ታላቅ የጎዳና ላይ የኢፍጣር ፕሮግራም በድምቀት ተካሄደ
....
ሀሩን ሚዲያ፥ ሚያዝያ 3/2015
...
የአንድነት፣ የመተሳሰብ እና የአብሮነት መገለጫ የሆነው የጋራ ኢፍጣር ፕሮግራም በጉራጌ ዞን በእንሴኖ ከተማ በድምቀት በመካሄድ ላይ ነው። በእንሴኖ ከተማ የሚደረገው ታላቅ የጎዳና ላይ የኢፍጣር ፕሮግራም የ1444ኛው የታላቁ ረመዳን ወር ጾም ምክንያት በማድረግ የተዘጋጀ ሲሆን ለ3ኛ ዙር መካሔዱም ተገልጿል።
...
በበረካ የበጎ አድራጎት ማህበር አስተባባሪነት የተዘጋጀው ይህ ፕሮግራም በህብረተሰቡ የጋራ ርብርብ የተሳካ መሆኑንም ተገልጿል። በዚህ ታላቅ የኢፍጣር ፕሮግራም ላይም የእንሴኖ ከተማና አካባቢው ማህበረሰብ ጨምሮ በርካታ ቁጥር ያላቸው ህዝበ ሙስሊሞች በጋራ አፍጥረዋል።
...
ዘገባው የዞኑ ኮምኒኬሽን ነው።
..
ሀሩን ሚዲያ
___________
በቴሌግራም፥ https://t.me/harunmedia
በዩቲዩብ ፥ http://bit.ly/3MXs17j
1.9K views01:25
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-04-10 12:28:59
በደሴ ከተማ በሆጤ ስቴድየም ሊካሔድ የነበረው የኢፍጣር ፕሮግራም ላልተወሰነ ጊዜ መራዘሙን አዘጋጆቹ አሳውቀዋል
...
ሀሩን ሚዲያ፥ ሚያዝያ 2/2015
...
በደሴ ከተማ በሆጤ ስቴድየም ሊካሔድ የነበረው የኢፍጣር ፕሮግራም ላልተወሰነ ጊዜ መራዘሙን አዘጋጆቹ አሳውቀዋል። በዛሬው እለት በደሴ ከተማ በሆጤ ስቴድየም ሊካሔድ የነበረው የኢፍጧር ፕሮግራም በከተማው ባለው ወቅታዊ ሁኔታ ምክንያት መራዘሙንና ወደፊት የሚደረግበት ቀን እስከሚያሳውቁ ድረስ ህዝቡ በትዕግስት እንዲጠብቅ መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል።
...
ሀሩን ሚዲያ
___________
በቴሌግራም፥ https://t.me/harunmedia
በዩቲዩብ ፥ http://bit.ly/3MXs17j
2.8K views09:28
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-04-08 20:04:14 ታላቁ ኢፍጣር በኢትዮጵያ ሦስተኛው የጎዳና ላይ ኢፍጣር መርሐ-ግብር በዛሬው እለት ተካሔደ ተካሄደ
...
ሀሩን ሚዲያ፥ መጋቢት 30/2015
...
ታላቁ ኢፍጣር በኢትዮጵያ ሦስተኛው የጎዳና ላይ ኢፍጣር መርሐ-ግብር "ኢፍጣራችን ለወገናችን" በሚል መሪ ቃል በአዲስ አበባ ተካሂዷል። መርሐ-ግብሩ ላይ ንግግር ያደረጉት የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት ሼኽ ሐጂ ኢብራሂም ቱፉ፣ የዛሬው መርሐ-ግብር በጦርነት እና በድርቅ ለተጎዱ ወገኖቻችን ድጋፍ የምናሰባስብበት በመሆኑ ደስታችንን እጥፍ ድርብ ያደርገዋል ብለዋል።
...
ኡስታዝ አቡበከር አሕመድ በበኩላቸው፣ በሀገር ደረጃ ለሦስተኛ ጊዜ የተካሄደው መርሐ-ግብሩ ሀገራዊ አንድነትን ለማጠናከር ያለመ መሆኑን ገልጸው፣ ሙስሊሙ ማኅበረሰብ አንድነቱን እና ሀገራዊ አብሮነቱን አጠናክሮ ለማስቀጠል እንደሚጠቅምም ተናግረዋል። በመርሐ-ግብሩ በቁርዓን መቅራት ኢትዮጵያን ወክሎ በዱባይ በተዘጋጀው በ26ኛው ዓለም አቀፍ የቁርዓን ውድድር ላይ በሁለተኛ ደረጃ ውድድሩን ላጠናቀቀው ቃሪዕ አባስ ሐዲ የዕውቅና ሰርተፊኬት ተብርክቶለታል።
...
የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት ሼኽ ሐጂ ኢብራሂም ቱፋ፣ “ልጃችን በዓለም አቀፍ ደረጃ በቁርዓን መቅራት 2ኛ ደረጃን ይዞ ስማችንን ከፍ በማድረጉ ለኢትዮጵያ በተለይም ለሙስሊሞች ኩራት እና ደስታን ፈጥሮልናል” ሲሉ ቃሪዕ አባስ ሐዲን አወድሰዋል። በመርሐ-ግብሩ ከተለያዩ የአዲስ አበባ አካባቢዎች የተወጣጡ በሺዎች የሚቆጠሩ የእምነቱ ተከታዮች ተገኝተዋል።
...
ሀሩን ሚዲያ
___
በቴሌግራም፥ https://t.me/harunmedia
በዩቲዩብ ፥ http://bit.ly/3MXs17j
1.7K views17:04
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-04-08 20:04:13
1.6K views17:04
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-04-08 20:04:11
1.6K views17:04
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-04-02 07:17:18 የወራቤ የጎዳና ላይ ኢፍጧር ሃሩን ሚዲያ ከወራቤ ልዩ ዘገባ


639 views04:17
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-04-01 18:59:30

575 views15:59
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-04-01 00:00:52 በሸገር ከተማ ቤታቸው ከፈረሰባቸው ጋር ሃሩን ሚዲያ ያደረገው ቆይታ


635 views21:00
ክፈት / አስተያየት ይስጡ