Get Mystery Box with random crypto!

🇪🇹 ኢትዮ Students

የቴሌግራም ቻናል አርማ ethiostudents — 🇪🇹 ኢትዮ Students
የቴሌግራም ቻናል አርማ ethiostudents — 🇪🇹 ኢትዮ Students
የሰርጥ አድራሻ: @ethiostudents
ምድቦች: ትምህርት
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 56.17K
የሰርጥ መግለጫ

Our Bot :
@EthioExamBot
Contact : @ethioexamsupport
Or
@Etssupport

Ratings & Reviews

3.00

3 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

1

4 stars

0

3 stars

1

2 stars

0

1 stars

1


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 18

2022-11-23 21:35:02
የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ውጤት መቼ ይገለጻል?

የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ መልቀቂያ ፈተና ውጤትን በተመለከተ የትምህርት ሚኒስቴርን ጠይቀናል።

ሚኒስቴሩ በተለያዩ ምክንያቶች ፈተናውን ላልወሰዱ ተማሪዎች ሁለተኛ ዙር የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ለመስጠት ዝግጅት እያደረገ መሆኑን ሰምተናል።

አጠቃላይ የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ መልቀቂያ ፈተና ውጤት ከሁለተኛ ዙር ፈተና በኋላ የሚገለጽ መሆኑን ከሚኒስቴሩ ያገኘነው መረጃ ያሳያል።

tikvah

@ETHIOSTUDENTS
@ETHIOSTUDENTS
3.1K viewsedited  18:35
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-11-23 19:39:56
#part_2

ዲፓርትመንት

-->Engineering

-->informationsystem

-->programming

-->Enla,discrit,

-->forengineeringandcomputerscience

studentsuntil3rdyearwaithereafterthatthe
studentwillbetransferedtomaincampus..!

Agricampus

Location:locatedonthemiddleofthecity
aroundpiyasa


ዲፓርትመንት
-->animal

Yirgalemcampus
Location:Yirgalemtown(nearhawassacity..)

ዲፓርትመንት
FBfacultyofbusiness

marketingmanagement

logistic.

Accounting

Cooperative

management

economics

5Referralcampus

Location:
located around the lake hawassa amazing view from
the dormnicesunset...

ዲፓርትመንት፦
-->Medicine
-->HO
-->nursing
-->environmentalhealth
-->radiology
-->ophtometry
-->psychiatry
ወንዶገነትagriculture
Location:wendogenet
Dep'-->plant...
4.8K viewsedited  16:39
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-11-23 19:34:28
#part_1

1)ሀዋሳ_ዩኒቨርሲቲ
አድራሻ
ሃዋሳከአዲስአበባቅርብርቀትላይየምትገኝውብከተማ
የሲዳማክልልፈርጥስትሆንየመናገሻከተማምነች።

የአየርሁኔታ
ብዙግዝበቀኑክፍለጊዜሞቃታማሁናአመሻሽላይደስ
የሚልአየርአላት፤ከተማዋበራሱየሆነደስየሚልነገርአላት።

የካንፓሶቹብዛት

በውስጡያሉግቢዎችሃዋሳዩኒቨርሲቲበውስጡብዙ
ግቢዎችያሉሲሆንከነሱምውስጥምጥቂቱንእንይ፦

Maincampus

Location:Hawassatown(foundontheenterance
ofthecity)

ዲፓርትመንት
governance

Engineering

socialothers

art

architect

touris

hotelmanagement

Sport

law

Computationalscience..
Technocampus፦

Location:besidethemaincampusconnected
withthemaincampusthoughbridge፦
4.7K viewsedited  16:34
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-11-23 10:29:53
#update
ዩኒቨርሲቲ ስትሞሉ ያግዛችሁአል ብለን

ስለተለያዩ ዩኒቨርስቲዎች መረጃ ስላዘጋጀን ዛሬ ምሽት 2 ሰዐት ጀምረን እንለቅላችሁአለን።

ቅድሚያ ይለቀቅልን የምትሉትን ዩኒቨርሲቲ comment ጋ አሳውቁን።

@ETHIOSTUDENTS
@ETHIOSTUDENTS
3.3K views07:29
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-11-23 09:34:53
ለተጨማሪ መረጃ ዩኒቨርስቲዎች የሚገኙባቸው አካባቢዎች: :

@ETHIOSTUDENTS
@ETHIOSTUDENTS
3.9K views06:34
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-11-23 08:59:44
#update

በተለያዩ ትምህርት ቤቶች ዩኒቨርሲቲ መሙላት ስለተጀመረ ተማሪዎቻችን የምትፈልጉትን ዩኒቨርሲቲ ከላይ ባለው ኮድ መሠረት መሙላት ትችላላችሁ: :

#note_that
አሞላላችሁን ውጤት ከመጣ በሁአላ ማስተካከል ይቻላል: :

@ETHIOSTUDENTS
@ETHIOSTUDENTS
4.4K viewsedited  05:59
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-10-21 12:06:22
#Update

ላለፉት አራት ቀናት ለተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች ሲሰጥ የቆየው የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ተጠናቋል።

ዛሬ ጠዋት የተሰጠውን የሥነ ዜጋና ሥነምግባር ትምህርት ፈተና መጠናቀቁን ተከትሎ ተማሪዎች ወደየቤተሰቦቻቸው መመለስ ጀምረዋል (በተለይ በቅርብ ርቀት የሚገኙ።)

ተማሪዎቹ በተዘጋጀላቸው ትራንስፖርት ወደየመጡበት እየተሸኙ መሆኑን ዩኒቨርሲቲዎች እያሳወቁ ነው።

ምስል፦ ሰመራ ዩኒቨርሲቲ፣ ደብረ ታቦር ዩኒቨርሲቲ፣ መቅደላ አምባ ዩኒቨርሲቲ

@ETHIOSTUDENTS
@ETHIOSTUDENTS
12.0K viewsedited  09:06
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-10-18 09:04:38
የ12ኛ ክፍል የተፈጥሮ ሣይንስ ተማሪዎች ፈተና መሰጠት ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የ2014 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ የሚወስዱ የተፈጥሮ ሣይንስ ተፈታኞች ዛሬ ፈተናቸውን መውሰድ ጀምረዋል፡፡

ፈተናው ከዛሬ ጀምሮ እስከ ጥቅምት 11 ቀን 2015 ዓ.ም ድረስ ነው የሚሰጠው፡፡

ከመስከረም 30 ቀን 2015 ዓ.ም ጀምሮ ለሶስት ተከታታይ ቀናት የማህበራዊ ሣይንስ ተማሪዎች ፈተና መውሰዳቸው የሚታወስ ነው።

@ETHIOSTUDENTS
@ETHIOSTUDENTS
15.6K viewsedited  06:04
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-10-16 07:43:20
#ማስታወሻ

የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ፤ " የፈተና ስርቆት እና ኩረጃ ከፍተኛ የደንብ ጥሰትና #ወንጀል " መሆኑን የሚገልፅ ሲሆን እንዲህ ያለው ድርጊት በህግ እንደሚያስጠይቅ ያስገነዝባል።

የማህበረሰብ የጋራ ሀብት በሆነው ፈተና ላይ ሚፈጸም ማንኛውንም አይነት ወንጀል በጋራ መከላከል ይገባል ይላል አገልግሎቱ።

የ12ኛ ክፍል የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች የብሔራዊ ፈተና ከማክሰኞ ጥቅምት 8 ቀን 2015 ዓ/ም ጀምሮ እስከ አርብ ጥቅምት 11 ቀን 2015 ዓ/ም ድረስ ይሰጣል።

@ETHIOSTUDENTS
@ETHIOSTUDENTS
13.7K views04:43
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-10-16 07:43:11
#NationalExam

የ12ኛ ክፍል " የተፈጥሮ ሳይንስ " ተማሪዎች ወደ መፈተኛ ማዕከላት መግባት ጀምረዋል።

ተማሪዎች ነገ ተጠቃለው የሚገቡ ሲሆን ጥቅምት 07/2015 ዓ.ም ገለጻ (ኦሬንቴሽን) ይሰጣቸዋል።

ከጥቅምት 08 እስከ 11 ቀን 2015 ዓ.ም ድረስ ፈተናቸውን ይወስዳሉ።

ከዚሁ ከሁለተኛ ዙር ፈተና ጋር በተያያዘ የባለፉት ክፍተቶች መታረም ያለባቸው ሲሆን፤ ትምህርት ሚኒስቴር  ሴት ተፈታኝ ተማሪዎች ላይ በቀን ሆነ በማታ ምንም አይነት ትንኮሳ እንዳይደርስ እና ፈተናውን ተረጋግተው እንዳይወስዱ የሚያደርጉ ጫናዎች እንዳይፈጠሩ እንዲሁም ምቾታቸውን ሆነ ደህንነታቸውን አደጋ ላይ የሚጥል እንቅስቃሴ እንዳይኖር ጥብቅ ቁጥጥር ማደረግ ይኖርበታል።

የፀጥታ ኃይሎች የግቢ መውጫ እና መግቢያ ላይ ብቻ ሳይሆን አጠቃላይ ዙርያ ገባው ላይ ቁጥጥራቸውን ማጠንከር እንዳለባቸው የከዚህ ቀደም ተፈታኝ ተማሪዎች ጠቁመዋል። (በአጥር የተከለከሉ ነገሮች እንዳይገቡ)

ውድ የቲክቫህ ቤተሰብ አባላት የሆናችሁ የ2014  የተፈጥሮ ሳይንስ ተፈታኝ ተማሪዎች በሙሉ ሁሉንም የፈተና ህጎችን በማክበር በመረጋጋት፣ በከፍተኛ የራስ መተማመን እንዲሁም በብሩህ ተስፋ ፈተናችሁን እንድትወስዱ መልዕክታችንን እናስተላልፋለን።

የማህበራዊ ሚዲያ ተጠቃሚዎች ደግሞ እነዚህ ታዳጊዎች አሁን ለተተገበረው የፈተና ስርዓት/ለዩኒቨርሲቲም  አዲስ በመሆናቸው ማበረታታ እና መደገፍ እንጂ ባልተረጋገጠ መረጃ እንዲረበሹ፣ ተስፋ እንዲቆርጡ፣ በራሳቸውን እንዳይተማመኑ ማድረግ የለባችሁምና ስለምታጋሩት መልዕክት ጥንቃቄ አድርጉ እንላለን።

ተማፅኖ፦ ተፈታኝ ተማሪዎችን ወደ ፈተና ማዕከል በማጓጓዝ ላይ አሽከርካሪዎች በእርጋታ እና በጥንቃቄ ማሸከርከር እንዳትዘነጉ እንማፀናለን።

መልካም ፈተና!

@ETHIOSTUDENTS
@ETHIOSTUDENTS
12.1K views04:43
ክፈት / አስተያየት ይስጡ