Get Mystery Box with random crypto!

ETHIO-MEREJA®

የሰርጥ አድራሻ: @ethio_mereja
ምድቦች: ዜና
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 132.13K
የሰርጥ መግለጫ

Addisababa, Ethiopia🇪🇹
News & Media Company®
.
USA : Washington
.
.
.
ለጥቆማ እና ማስታወቂያ ለማሰራት
ከታች ያለውን ሊንክ ይጠቀሙ!!
👉 @ethio_merejabot ✔

Ratings & Reviews

2.67

3 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

0

4 stars

1

3 stars

0

2 stars

2

1 stars

0


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 9

2024-04-12 11:51:39 ዘመኑ የቴክኖሎጂ ነው የፈለጉትን እቃ
ከቤትዎ ሆነው በቅናሽ ይዘዙ! ይገብዩ!

በቴሌግራም ሚፈልጉት ካለ ይምረጡ*
https://t.me/AddisEka1
https://t.me/AddisEka1

በዘመናዊ እቃዎች፣ ሂዎትዎን ያቅሉ፣ ጊዜዎን ይቆጥቡ!

ከAmazon ፣ ከAlibaba ከመሳሰሉት የሚመጡ!
ልዩ ልዩ የቤት መገልገያ እቃዎች!
ሂወት የሚያቀሉ ከዱባይ ሚገቡ ምርቶች
የውበት መጠበቂያ፣ ቤትዎን ማስዋቢያና ሌሎችም

0901882392 0931448106

አድራሻ ፣ 4ኪሎ-ቀበና ቤሊየር ጋር አልዘይን ህንፃ 207ቁ
  
https://t.me/AddisEka1
16.1K views08:51
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-04-12 07:00:13
Did you miss our February edition EdTech Mondays radio show? No worries, all you have to do is click on the below link and access the full show where we highlight Ethiopia's Digital Education Strategy and Implementation Plan. Join our community and explore the innovative pathways transforming education in Ethiopia. Be part of the conversation!

#EdTechMondays #EdTechMondaysEthiopia #Ethiopia #Africa #Education #EdTech #Tech #AddisAbaba #ICT #Infrastructure #Digital #DigitalLiteracy #Shega #mastercardfoundation

Check out the full video at

17.2K views04:00
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-04-11 19:02:11
44 ቢሊየን ዶላር ያጭበረበረችው ቬትናማዊት ቱጃር በሞት እንድትቀጣ ተወሰነ

44 ቢሊየን ዶላር ያጭበረበረችው ቬትናማዊት ቢሊየነር በሞት እንድትቀጣ የሀገሪቱ ፍርድ ቤት ውሳኔ አሳለፈ፡፡

ትሩኦንግ ማይ የተባለችው የ67 ዓመት ቬትናማዊት ቱጃር ያልተገባ ጥቅም ለማግኘት በሀገሪቱ ከሚገኘው ሳይጎን የንግድ ባንክ ለ11 ዓመታት ያህል ዘረፋ ስትፈፅም እንደነበር ተገልጿል፡፡

ግለሰቧ ከመዘበረችው ገንዘብ ውስጥ 27 ቢሊየን ያህል ዶላር ተመላሽ እንድታደርግ ብይን ቢሰጥም፤ ዐቃቤ ህግ ግለሰቧ ገንዘቡን መመለስ እንደማትችል በማረጋገጡ የሞት ቅጣቱ እንደተላለፈባት ተመላክቷል፡፡

ግለሰቧ የፈፀመችው ወንጀል ውስብስብ የወንጀል ድርጊት ሲሆን በአጠቃላይ 44 ቢሊዮን ዶላር ወይም 35 ቢሊዮን ዩሮ በመመዝበር የሞት ፍርድ የተፈረደባት የመጀምሪያዋ ቬትናማዊት ሆናለች ነው የተባለው፡፡

ቢሊየነሯ ትሩኦንግ ማይ በተለያዩ ሚስጢራዊ ኩባንያዎቿ የሸሸገችውን ሀብት በመጠቀም የወሰደችውን ገንዘብ የምትመልስ ከሆነ የሞት ፍርዱ ሊቀርላት እንደሚችል ተነግሯል።

በግለሰቧ የክስ ሂደቱ 10 አቃቤ ህጎች እና 200 ጠበቆች መሳተፋቸው የተገለፀ ሲሆን 2 ሺህ 700 ምስክሮች ቃላቸውን እንዲሰጡ የጥሪ ወረቀት እንደደረሳቸውና ከ5 ሺህ 400 ኪሎግራም በላይ የሚመዝኑ የሰነድ ማስረጃዎች በ104 ሳጥኖች መቅረባቸውም ተገልጿል።

በቬትናም ታይቶ አይታወቅም በተባለው ግዙፍ የፍርድ ሂደት ከቢሊየነሯ ጋር 85 ሰዎችም ክስ ቀርቦባቸዋል መባሉን የዘጋርዲያን እና ቢቢሲ ዘገባዎች አመልክተዋል።

   - ETHIO-MEREJA -
   
T.me/ethio_mereja
19.9K viewsedited  16:02
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-04-11 12:00:17
Did you miss our February edition EdTech Mondays radio show? No worries, all you have to do is click on the below link and access the full show where we highlight Ethiopia's Digital Education Strategy and Implementation Plan. Join our community and explore the innovative pathways transforming education in Ethiopia. Be part of the conversation!

#EdTechMondays #EdTechMondaysEthiopia #Ethiopia #Africa #Education #EdTech #Tech #AddisAbaba #ICT #Infrastructure #Digital #DigitalLiteracy #Shega #mastercardfoundation

Check out the full video at

13.2K views09:00
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-04-10 14:57:23
የኦሮሞ ነፃነት ግንባር (ኦነግ) የከፍተኛ አመራሩን ጃል በቴ ኡርጌሳን ግድያ በማውገዝ አፋጣኝ ነጻ፣ ገለልተኛ እና አድሏዊ ያልሆነ ምርመራ እንዲደረግ ጠየቀ።

የኦሮሞ ነፃነት ግንባር (ኦነግ) የከፍተኛ አመራሩን ጃል በቴ ኡርጌሳን ግድያ አስመልክቶ መግለጫ አውጥቷል።

በመግለጫው ፤ የፓርቲው አባል እና የፖለቲካ ኦፊሰር ጃል በቴ ኡርጌሳ ዘግናኝ እና አሰቃቂ በሆነ ሁኔታ መገደላቸውን አመልክቶ የተሰማውን ሀዘን ገልጿል።

"በነቁ የኦሮሞ ፖለቲከኞች እና በታዋቂ ሰዎች ላይ የሚደረገው ግድያ ቀጥሏል " ያለው ኦነግ የታወቂውና ተወዳጁ አርቲስት ሀጫሉ ሁንዴሳ ግድያ ሳይረሳ እና ቤተሰቦቹ እስካሁን ፍትህ ሳያገኙ የበቴን ኡርጌሳን ግድያ መስማት እጅግ አሳዛኝ ነው ብሏል።

ጃል በቴ በተወለዱበት መቂ ከተማ #በጥይት ተደብድበው መገደላቸውን በመግለጫው ላይ አመልክቷል። "ምንም እንኳን ሁኔታው ​​​​ለሁላችን እጅግ በጣም ከባድ ቢሆንም በግድያው ላይ ተጨማሪ ምርመራ እያደረግን ነው " ሲል ገልጿል። "ሁሉም የሰብአዊ መብቶች ድርጅቶች እና ሰላም ወዳድ ህዝቦች አፋጣኝ ነጻ፣ ገለልተኛ እና አድሏዊ ያልሆነ ምርመራ እንዲያደርጉ " ጥሪ አቅርቧል።

   - ETHIO-MEREJA -
   
T.me/ethio_mereja
18.3K viewsedited  11:57
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-04-10 12:02:00
ሰበር ዜና!፡
የኦነግ የፖለቲካ ኦፊሰር አቶ በቴ ኡርጌሳ ተገደሉ

የተቃዋሚው የኦሮሞ ነጻነት ግንባር ፓርቲ (ኦነግ) ከፍተኛ አመራር / የፖለቲካ ኦፊሰር የሆኑት አቶ በቴ ኡርጌሳ ትላንት ምሽት በመቂ ከተማ በጥይት ተመተው መገደላቸውን ከቅርብ ወዳጆቻቸው ተሰምቷል።

" ካረፉበት ሆቴል ውስጥ ትላንት ለሊት ተወስደው በከተማ ተገድለው ተጥለው ነው የተገኙት " ተብሏል።

አቶ በቴ ኡርጌሳ በተደጋጋሚ ጊዜ ለእስር ሲዳረጉ የቆዩ ሲሆን በቅርቡም " ሁከት እና ብጥብጥ በማስነሳት " ወንጀል ተጠርጥረዋል በሚል ታስረው በ100 ሺህ ብር በዋስ ከእስር ተለቀው ነበር። ትላንት ምሽት በመቂ ከተማ በጥይተ ተመተው ተገድለዋል። ፓርቲያቸው እስካሁን ስለግድያው በይፋ የሰጠው መግለጫ የለም።

   - ETHIO-MEREJA -
   
T.me/ethio_mereja
19.0K viewsedited  09:02
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-04-10 09:01:58
ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች በሙሉ እንኳን ለ1445ኛው ለኢድ-አልፈትር በዓል በሰላም አደረሳቹ!

ኢትዮ መረጃ በዓሉ የሠላም፣ የደስታ፣ የፍቅርና የመተሳሰብ እንዲሆንልዎ ከልብ ይመኛል!

ዒድ ሙባረክ! Eid Mubarak
18.2K views06:01
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-04-09 22:20:16
Are you here? I asked for a private link from the admins of this channel:
ZERO RISK SGINALS with QUICK PROFIT

https://t.me/+CkJDUU9aMwY5YjVl
https://t.me/+CkJDUU9aMwY5YjVl
https://t.me/+CkJDUU9aMwY5YjVl

Private group, DON'T JOIN if you're not ready to change your life!
19.0K views19:20
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-04-09 13:25:09
በሰሜናዊ ጅቡቲ በደረሰው የጀልባ መስጠም አደጋ የ38 ኢትዮጵያውያን ፍልሰተኞች ሕይወት አለፈ

በጅቡቲ የባህር ዳርቻ ፍልሰተኞችን አሳፍራ ወደ የመን በመጓዝ ላይ በነበረች ጀልባ ላይ በደረሰ የመስጠም አደጋ 38 ኢትዮጵያውያን ፍልሰተኞች ሕይወት አልፏል።

በጅቡቲ ሰሜን ምስራቅ ጎዶሪያ በሚባል የባህር ዳርቻ አቅራቢያ 60 ኢትዮጵያውያን ፍልሰተኞችን አሳፍራ ወደ የመን ትጓዝ የነበረች ጀልባ ላይ በደረሰው የመገልበጥ አደጋ የ 38 ፍልሰተኞች ሕይወታቸውን ማጣታቸውን በጅቡቱ የኢትዮጵያ ኤምባሲ አስታውቋል። በጅቡቲ የኢፌዴሪ ሚሲዮንም አደጋው ከደረሰ በኋላ ወደ ስፍራው በመጓዝ የአደጋውን መንስኤ በማጣራት ላይ እንደሚገኝ ገልጿል።
19.8K views10:25
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-04-08 20:29:50
ዛሬ በሳዑዲ ጨረቃ ባለመታየቷ የዒድ-አልፈጥር በዓል የፊታችን ረቡዕ ይከበራል!

ዛሬ በሳዑዲ ዓረቢያ አካባቢ ጨረቃ ባለመታየቷ የዒድ-አልፈጥር በዓል የፊታችን ረቡዕ እንደሚከበር ተገልጿል፡፡

    ETHIO-MEREJA
   
T.me/ethio_mereja
14.5K viewsedited  17:29
ክፈት / አስተያየት ይስጡ