Get Mystery Box with random crypto!

ECWC/ኢኮሥኮ/

የቴሌግራም ቻናል አርማ ecwccom — ECWC/ኢኮሥኮ/ E
የቴሌግራም ቻናል አርማ ecwccom — ECWC/ኢኮሥኮ/
የሰርጥ አድራሻ: @ecwccom
ምድቦች: ያልተመደበ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 12.23K
የሰርጥ መግለጫ

Official ECWC Telegram Channal
.የኮርፖሬሽኑ ዜናዎች
.የጨረታና የሥራ ማስታወቂያዎች
. በየወሩ የሚታተመው የዜና መጽሄት
. ፎቶዎች እና አጫጭር ቪዲዮች
.በየ 6ወሩ የሚታተመው የኮርፖሬሽኑ ዕይታ መጽሄት እና የኮርፖሬሽኑ ፕሮፋይል በዚህ ገጽ ላይ በየጊዜው ይቀርባል፡፡

Ratings & Reviews

3.50

2 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

0

4 stars

1

3 stars

1

2 stars

0

1 stars

0


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 4

2023-05-27 12:30:36
5.3K views09:30
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-05-27 12:30:24
4.6K views09:30
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-05-27 12:29:49 አትሌቱ ለክለቡ የወርቅ ሜዳሊያ አስገኘ
------------
በ52ኛው የኢትዮጵያ የአትሌቲክስ ስፖርት ክለቦች ሻምፒዮና ውድድር የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ሥራዎች ኮርፖሬሽን የስፖርት ክለብ የአትሌቲክስ ቡድንን በመወከል በ1500 ሜትር የመካከለኛ ርቀት የሩጫ ውድድር የተሳተፈው የክለቡ አትሌት አክሊሉ ገ/ማርያም አንደኛ በመውጣት ለክለቡ የወርቅ ሜዳሊያ አስገኘ፡፡
አትሌቱ ርቀቱን 3 ደቂቃ ከ43 ሴኮንድ በሆነ ሠዓት አንደኛ በመውጣት ያጠናቀቀ ሲሆን ለክለቡ የወርቅ ሜዳሊያ ለራሱ ደግሞ የገንዘብ ሽልማት አስገኝቷል፡፡
የሩጫ ውድድሩ በአገሪቱ ካሉ ሁሉም የአትሌቲክስ ስፖርት ክለቦች በተውጣጡ አትሌቶች መካከል የተካሄደ በመሆኑ ከፍተኛ ፉክክር የተደረገበትና እጅግ ፈታኝ የሩጫ ውድድር እንደነበር አትሌት አክሊሉ ገልጿል፡፡
ከውድድር በፊት ደረጃ ውስጥ ሊገባ እንደሚችል ቢገምትም ነገር ግን አንደኛ ደረጃ በመያዝ ለክለቡ የወርቅ ሜዳሊያ አስገኛለሁ ብሎ አለመጠበቁን የገለፀው አትሌት አክሊሉ ገ/ማርያም ከሁሉም በፊት በውድድሩ አንደኛ በመውጣት የራሱን እና የክለቡን ስም በማስጠራቱ ከፍተኛ ደስታ እንደተሰማው ተናግሯል፡፡
ከግንቦት 8 እስከ ግንቦት 13 ቀን 2015 ዓ.ም ለ5 ተከታታይ ቀናት በሁሉም የኢትዮጵያ የአትሌቲክስ ስፖርት ክለቦች መካከል በተካሄደው በዚህ የሩጫ ውድድር የተሳተፈው አትሌት አክሊሉ ገ/ማርያም ከዚህ በፊት በተሳተፈባቸው በርካታ የሩጫ ውድድሮች ከሠራቸው ስህተቶች በመማሩ በተሳተፈበት ርቀት አንደኛ ደረጃ ሊወጣ እንደቻለ ገልጿል፡፡
በአትሌቲክሱ ውስጥ በጠቅላላው ለስድስት ዓመታት ያህል የቆየው አትሌት አክሊሉ ገ/ማርያም ለሠራባቸው ለኢኮሥኮ እና ለኮልፌ ቀራኒዮ ክ/ከተማ የስፖርት ክለቦች እስከ አሁን ከአስር (10) በላይ ሜዳሊያዎችን ማስገኘቱን ተናግሯል፡፡
ወደፊት እስከ 42 ኪ.ሜ የሩጫ ውድድር በመሳተፍ ታላቅ ሯጭ የመሆን ራዕይ እንዳለው የገለፀው አትሌቱ ቀጣይ በሚካሄደው የዓለም የአትሌቲክስ ሻምፒዮና ውድድር ተወዳድሮ ለማሸነፍ ሚኒማ ለማሟላት እንደሚሳተፍ ተናግሯል፡፡
4.5K views09:29
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-05-24 17:29:34
5.0K views14:29
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-05-24 17:29:30
4.6K views14:29
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-05-24 17:28:33
4.4K views14:28
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-05-24 17:28:15
3.9K views14:28
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-05-24 17:27:56
3.7K views14:27
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-05-03 21:10:00 INVITATION FOR TENDERING
IFB No. ECWCT/NCB/PG-114/2015

1. The Ethiopian Construction Works Corporation (ECWC) hereby invites registered eligible bidders for TO SUPPLY OF GRP AND HDP
2. Interested Potential Bidders are required to present renewed relevant Trade License for the Ethiopian fiscal year, VAT Registration Certificate, Tax Clearance Certificate and Online Supplier list Registration Certificate together with their offer.
3. Bidding document should be prepared in English language.
4. Interested Potential Bidders obtain a complete set of bidding document from the office of Procurement Department against payment of none refundable fee of Birr 300.00 upon presentation of Trade License renewed for the fiscal year.
5. This invitation of bid is open to all interested potential bidders regardless of their nationality and the bid evaluation and award shall be determined in accordance with the provision indicated in bidding document.
6. The deadline for bid Submission shall be on May 13, 2023, at 08:30 (Local Time)
7. Bid must be accompanied with a Bid Security of an amount of Birr Birr 300,000.00 ETB (THREE hundred thousand) in the form of certified cheque (CPO) or Bank guarantee. Bid Bond in the form of insurance bond or in any other form shall not be accepted.
8. Bids must be delivered or deposited in the Tender Box situated at the office of the Procurement Department on May 13, 2023, at 09:00 (Local Time). in Ethiopian Construction Works Corporation Procurement Department conference room, in the presence of bidders and/or their representatives who choose to attend.
10. The Ethiopian Construction Works Corporation reserves its rights to reject any or all bids.
11. Bidders may get further information at the following address:

Ethiopian Construction Works Corporation
Address: - Gurd shola behind Athletics Federation Building
In front of Andinet International school
Telephone No.011 8 72 29 58/ 0118 72 30 86/011 896 29 91
1.0K views18:10
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-05-03 21:09:40 TABLE 4 – ONGOING COTRACTS ( If any)
 Client
 Description of Contracts
 Location
 Amount
 % of Completion (Provide documentary evidence)

TABLE 5 - ADEQUACY OF WORKING CAPITAL
 Source of credit line
 Amount
 Remarks (Provide documentary evidence)
Please provide proof of financial competency and audited financial statements for the last three financial years.
TABLE 6 – LIST OF PERMANENTLY EMPLOYED STAFF
 Name
 Designation Qualification
 No. of Years of Experience
Provide an organizational chart and detailed CVs for key management and technical
Personnel in the Organization
TABLE 7 – LIST OF PLANT AND EQUIPMENT (OWNED AND HIRED)
Description whether Owned or Leased
 Year of Manufacture
TABLE 8 – ANY OTHER INFORMATION
In addition to the required information, Companies may provide brochures and other Related documents.
I, the undersigned, warrant that the information provided in this form is correct and, in
the event of changes, details will be provided as soon as possible:
______________________ __________________ ___________
Ethiopian Construction Works Corporation
Gurdshola behind Athletics Federation building 200m
away and Infront of Andinet International School
procurement and Property Administration Office
Phone፡ +251-118134527 / 0118722947
Addis Ababa, Ethiopia
1
925 views18:09
ክፈት / አስተያየት ይስጡ