2023-07-03 10:52:18
Corporation's give training to daycare user parents
Ethiopian Construction Works Corporation gives training to head office daycare receiving employees on June 29, 2023.
The training stressed on, child development, building of strong relationships, major children's behavioral problems, and what kind of parents we are and what kind of parents we should be, were given a wide explanation.
During the training, Corporation's Women and Children Department psychologist Elshadai Tesfagiorgis , said that, raising a child requires a lot of attention, knowledge and responsibility. Also, parents gain Childrearing knowledge from her biological mother, the community, social media and nature.
The parents who participated in the training said that, they were able to do their work without any thought because the daycare was opened and they said that they were able to do their work with full concentration.
ኮርፖሬሽኑ ለህፃናት ወላጆች መሰረታዊ የልጆች እድገትና የወላጆች ሚና በሚል ርዕስ ስልጠና ተሰጠ
በኮርፖሬሽኑ ዋናው መ/ቤት በተዘጋጀው የህፃናት ማቆያ አገልግሎት እያገኙ ላሉ ወላጆች የልጆች እድገትና የወላጆች ሚና በሚል ርዕስ በዋናው መሰብሰቢያ አዳራሽ ስልጠና ተሰጠ፡፡
በስልጠናው ላይ የህፃናት እድገትን ፣አራቱ ቀዳሚ የልጆች እድገት ዓይነቶችን ፣ጠንካራ ግንኙነት መገንባትን ፣ዋና ዋና የህፃናት የባህሪ ችግሮችን እንዲሁም ፣ምን አይነት ወላጅ ነንና ምን አይነት ወላጅ መሆን አለብን በሚሉ ርዕሰ ጉዳዮች ዙሪያ ሰፊ ማብራሪያ ተሰቷል፡፡
ስልጠናውን የሰጡት በኮርፖሬሽኑ የሴቶችና ሕፃናት ጉዳይ መምሪያ የስነ-ልቦና ባለሙያ አቶ ኤልሻዳይ ተስፋጊዮርጊስ እንደገለፁት ልጅ ማሳደግ ከፍተኛ ትኩረት የሚፈልግ ሀላፊነት እንደሆነ ገልፀው ይህንንም እውቀት አንድ እናት ከወላጅ እናቷ ፣ከማህበረሰቡ፣ከሶሻል ሚዲያ እና ከተፈጥሮ እንደሚማሩት ገልፀዋል፡፡
ስልጠናው ላይ የተሳተፉት ወላጆችም የህፃናት ማቆያው በመከፈቱ ያለምንም ሀሳብ ስራቸውን ለመስራት መቻላቸውን ገልፀው በሙሉ ትኩረተ ስራቸውን መስራት እንደቻሉ ተናግረዋል፡፡
3.4K views07:52