2022-10-08 08:19:17
ለፈተና የመጣችው ተማሪ ሴት ልጅ በሰላም ተገላገለች
=========
በ26/ዐ1/2015 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ለመፈተን ከቢቡኝ ወረዳ ወደ ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ የገባችው ተማሪ ሴት ልጅ በሰላም ተገላገለች።
ከሌሊቱ 9:00 ላይ ከዩኒቨርሲቲ ወደ ደብረ ማርቆስ ሪፈራል ሆስፒታል በዩኒቨርሲቲው አምቡላንስ የገባችው ተማሪ መታደል እንዳላማው በዛሬው ዕለት ማለትም በ28/01/2015 ዓ.ም ከጥዋቱ 1:00 አካባቢ ሴት ልጅ በሰላም ተገላግላለች ።
በዚህ አጋጣሚ ለተማሪዋ ቤተሰቦች በአሁኑ ስዓት እናት ከእነ ልጇ በሙሉ ጤንነት ላይ መሆናቸውን እየገለፅን ዩኒቨርሲቲያችን አስፈላጊውን እንክብካቤ ሁሉ እያደረገ መሆኑንም እናሳስባለን።
Website www.dmu.edu.et
Telegram https://t.me/Debre_Markos_University
Facebook https://www.facebook.com/dmu.edu
Youtube https://www.youtube.com/channel/UCqQDHEyYDen3aybySpYsF_Q
Twitter
https://twitter.com/dmu_ethiopia
Instagram https://www.instagram.com/dmu_ethiopia/
Linkedin https://www.linkedin.com/in/dmu-ethiopia/
"Grow Wiser as the Water Tower!"
Thank you for being with us
893 views05:19