Get Mystery Box with random crypto!

Debre Markos University /ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ

የቴሌግራም ቻናል አርማ debre_markos_university — Debre Markos University /ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ D
የቴሌግራም ቻናል አርማ debre_markos_university — Debre Markos University /ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ
የሰርጥ አድራሻ: @debre_markos_university
ምድቦች: ትምህርት
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 24.90K
የሰርጥ መግለጫ

ይህ የደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ የቴሌግራም ገጽ ነው። የዩኒቨርሲቲያችን ወቅታዊ መረጃዎች፣ ልዩ ልዩ ሁነቶች እና የስራ እና የትምህርት ማስታወቂያዎች ይተላለፉበታል። አሁንኑ ቤተሰብ ለመሆን ይቀላቀሉ!!
This is Our Official Telegram Channel. We Provide up-to-date Information about our University.
Join Us Now!🙏

Ratings & Reviews

4.67

3 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

2

4 stars

1

3 stars

0

2 stars

0

1 stars

0


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች

2023-07-20 18:55:20 #ሬይንፍሪድ_ማንስበርገር (ዶ/ር) ፡ በደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ የክብር ዶክትሬት ዲግሪ ተሸለሙ

==========

ደማዩ፡ | ሐምሌ 13፣ 2015 ዓ.ም | ህዝብ ግንኙነትና ኮሚዩኒኬሽን ዳይሬክቶሬት |

ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ በኦስትሪያ ከሚገኘው የተፈጥሮ ሀብትና ስነ ህይወት ሳይንስ (ቦኩ) ዩኒቨርሲቲ መምህርና ተመራማሪ ለሆኑት ዶ/ር #ሬይንፍሬድ_ማንስበርገር የክብር ዶክትሬት ዲግሪ ሰጠ። ሽልማቱ በዩኒቨርሲቲያችንና በሌሎችም የሀገራችን ዩኒቨርሲቲዎች በመሬት አስተዳደር ዘርፍ ፕሮጀክቶችን በመቅረፅና ጠንካራ ዓለም ዓቀፋዊ ትብብር በማጎልበት ረገድ ያበረከቱትን የላቀ አስተዋፅዖ እና ቁልፍ ሚና ከግንዛቤ ውስጥ ያስገባ ነው ።

የዚህን ዜና ዝርዝር መረጃ በቅርቡ በድረ_ገፃችን የምናጋራችሁ መሆኑን እናሳስባለን።

==========

REINFRIED MANSBERGER: Pioneering Researcher Awarded Honorary Doctorate Degree by Debre Markos University

Date: July 20, 2023

In a momentous occasion today, Debre Markos University in Ethiopia conferred the Honorary Doctorate Degree upon Dr. Reinfried Mansberger, a distinguished researcher hailing from the University of Natural Resources and Life Science (Boku) in Austria. The prestigious award recognizes his remarkable contributions to academia and his pivotal role in fostering strong collaborations to advance projects in the field of land administration.

Dr. Reinfried Mansberger's career has been marked by dedication, innovation, and a relentless pursuit of excellence in his field. With a strong focus on land administration, he has been instrumental in shaping the landscape of research and development in this critical domain. As an esteemed member of the Boku research community, Dr. Mansberger's work has had a profound impact on institutions worldwide, and his partnership with Debre Markos University has been particularly noteworthy.

The details of this news will be presented sooner via our University website !

Congratulations to Dr. Reinfried Mansberger!!

ዶ/ር #ሬይንፍሬድ_ማንስበርገር

እንኳን ደስ አለዎት!!

ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ

የእውቀት አውድማ ከጮቄ ማማ!

ለአዳዲስ መረጃዎች


#ቴሌግራም፡ https://bit.ly/3HbDPCB

#ፌስቡክ፡ https://bit.ly/3mYfnNW

#ዩቲዩብ፡ https://bit.ly/3L73hu3

#ድረ_ገጽ፡ www.dmu.edu.et
7.0K viewsedited  15:55
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-07-20 18:55:17
6.7K views15:55
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-07-20 18:50:22 ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ ለመጀመሪያ ጊዜ በሶስተኛ ድግሪ ሁለት መምህራንን አስመረቀ።

========

ደማዩ ፣ | ሐምሌ 13/2015 ዓ.ም |ህዝብ ግንኙነትና ኮሚዩኒኬሽን ዳይሬክቶሬት|

በማህበራዊ ሳይንስና ስነ ሰብ ኮሌጅ ስር የእንግሊዝኛ ቋንቋና ስነ ፅሑፍ ትምህርት ክፍል መምህር የሆኑትን ዶ/ር ወንድይፍራው ምህረት እና ዶ/ር መንግስቱ አናጋውን ለመጀመሪያ ጊዜ በፒ ኤች ዲ (PhD) ድግሪ አሰመርቋል!

እንኳን ደስ አላችሁ!



ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ

የእውቀት አውድማ ከጮቄ ማማ!

ለአዳዲስ መረጃዎች


#ቴሌግራም፡ https://bit.ly/3HbDPCB

#ፌስቡክ፡ https://bit.ly/3mYfnNW

#ዩቲዩብ፡ https://bit.ly/3L73hu3

#ድረ_ገጽ፡ www.dmu.edu.et
6.6K views15:50
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-07-20 18:50:02
6.5K views15:50
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-07-18 15:35:07 ለደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ ተመራቂ ሴት ተማሪዎች የስራ ፈጠራ ክህሎት ስልጠና ተሰጠ

================

ደብረ ማርቆስ ዩንቨርሲቲ ፡- | ሐምሌ 11/2015 ዓ.ም | ህዝብ ግንኙነትና ኮሚዩኒኬሽን ዳይሬክቶሬት |
የደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ ሴቶች ወጣቶችና ኤች.አይ.ቪ ኤድስ መከላከል ዳይሬክቶሬት ከነርቸር ፕሮጀክት ጋር በመተባበር ከሐምሌ 8-11/2015 ዓ.ም ለ4 ተከታታይ ቀናት ለ105 ተመራቂ ሴት ተማሪዎች የስራ ፈጠራ ስልጠና ተሰጥቷል፡፡

በደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ መከኒካልና ኢንደስትሪያል ትምህርት ክፍል መምህር እሱባለው ነጋ ወጣቶች የተቀጣሪነት መንፈስን ብቻ ይዘው ቅጥርን መጠባበቅ ልምድ እያደረጉት በመምጣታቸው ከዚህ አስተሳሰብ ወጥተው ከራቸው አልፈው ለሌሎች የስራ እድል ፈጣሪ እንዲሆኑ ለማስቻል ስልጠናዎችን እየሰጡ እንደሚገኙ ገልፀዋል፡፡ ስልጠናውም ተማሪዎች የስራ ፈጠራ መንፈስን እንዴት ማምጣት እንደሚቻል፣ የተጠኑ ቢዝነሶች አጀማመር ፣ ትርፍና ኪሳራን እንዴት መለየት እንደሚቻል እና የቢዝነስ ሀሳብ ይዘው የገንዘብ እጥረት ለገጠማቸው የስራ መጀመሪያ ገንዘብ እንዴት ማፈላለግ እንደሚቻል ፣ ትኩረት ያደረገ ሲሆን ተማሪዎችም በቀላሉ ስራ ፈጣሪ እንዲሆኑ ያስችላል ብለዋል፡፡

ሰልጣኝ ተማሪ ትዕግስት ግዛቸው ስልጠናው የመውጫ ፈተና ፈጥሮባቸው የነበረውን ጭንቀት የሚያስረሳና ለስራ መነሳሳትን የሚፈጥር መሆኑን ገልፃ ይህን እድል ላመቻቹላቸው አካላት እና ስልጠናውን ለሰጧቸው መምህራንም ምስጋናዋን አቅርባለች፡፡


ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ

የእውቀት አውድማ ከጮቄ ማማ!

ለአዳዲስ መረጃዎች


#ቴሌግራም፡ https://bit.ly/3HbDPCB

# ፌስቡክ፡ https://bit.ly/3mYfnNW

#ዩቲዩብ፡ https://bit.ly/3L73hu3

#ድረ_ገጽ፡ www.dmu.edu.et
9.6K views12:35
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-07-18 15:34:15
8.6K views12:34
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-07-04 11:34:24
#ማሳሰቢያ_መውጫ_ፈተና_ተፈታኝ_ተማሪዎቻችን_በሙሉ!

============
ለመመውጫ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ

የእውቀት አውድማ ከጮቄ ማማ!

ለአዳዲስ መረጃዎች


#ቴሌግራም፡ https://bit.ly/3HbDPCB

# ፌስቡክ፡ https://bit.ly/3mYfnNW

#ዩቲዩብ፡ https://bit.ly/3L73hu3

#ድህረ ገጽ፡ www.dmu.edu.et
1.8K views08:34
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-07-03 11:42:47
#ማስታወቂያ_ለሴት_ተማሪዎቻችን

==========

ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ

የእውቀት አውድማ ከጮቄ ማማ!

ለአዳዲስ መረጃዎች


#ቴሌግራም፡ https://bit.ly/3HbDPCB

# ፌስቡክ፡ https://bit.ly/3mYfnNW

#ዩቲዩብ፡ https://bit.ly/3L73hu3

#ድህረ ገጽ፡ www.dmu.edu.et
4.6K viewsedited  08:42
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-07-02 14:22:39 በዩኒቨርሲቲያችን ድጋፍ በመከናወን ላይ የሚገኘው የዋሻ አንባ ገዳም (እሙሃይ ገዳም ) የጎርፍ ውሃ መፋሰሻ (ዲች) ግንባታ ሂደትና የስራ አፈፃፀምም ተጎበኘ

ደማዩ :- | ሰኔ 25/2015 ዓ.ም | ህዝብ ግንኙነትና ኮሚዩኒኬሽን ዳይሬክቶሬት|

በማቻከል ወረዳ የሚገኘው ዋሻ አንባ ገዳም (እሙሃይ ገዳም) የደብረ ማርቆስ ፕሬዚዳንት ታፈረ መላኩ (ዶ/ር) ፣ ሌሎችም የዩኒቨርሲቲያችን ከፍተኛ አመራሮች እና የዩኒቨርስቲው ማህበረሰብ አካላት በተገኙበት በገዳሙ ውስጥ በዩኒቨርሲቲው ድጋፍ በመከናወን ላይ የሚገኙ የተፈጥሮ ሐብት ጥበቃ ስራዎች ተጎብኝተዋል።

በደብረ ማርቆስ ዩኒቨርስቲ ምርምርና ማህበረሰብ አገልግሎት ዳይሬክቶሬት ከገዳሙ የመሬት አቀማመጥ ጋር በተያያዘ እያጋጠመ ያለውን የመሬት መንሸራተት ለመከላከል የተፈጥሮ ሃብት ጥብቃ ስራ ላይ ትኩረት እንደተደረገ ጠቁሞ በ 5.2 ሚልዮን ብር ወጭ ወደ 1 ኪ .ሜ የሚጠጋ ርዝመት ያለው የጎርፍ ውሃ መፋሰሻ (ዲች) ግንባታ እየተከናወነ መሆኑንም ጨምረው ገልፀዋል።

በጉብኝታቸውም እየተከናወኑ የሚገኙ የእንስሳት እርባታ እና አትክልትና ፍራፍሬ ችግኞችን ተመልክተዋል።

በገዳሙ ውስጥ በተከናወኑ የልማትና የተፈጥሮ ሃብት ጥበቃ ስራዎች ላይ ከፍተኛ አስተዋጽኦ ላደረጉ አካላት ሽልማትና የየእውቅና መርሐ ግብር ተከናውኗል።



ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ

የእውቀት አውድማ ከጮቄ ማማ!

ለአዳዲስ መረጃዎች


#ቴሌግራም፡ https://bit.ly/3HbDPCB

# ፌስቡክ፡ https://bit.ly/3mYfnNW

#ዩቲዩብ፡ https://bit.ly/3L73hu3

#ድህረ ገጽ፡ www.dmu.edu.et
5.5K views11:22
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-07-02 14:22:07
4.8K views11:22
ክፈት / አስተያየት ይስጡ