Get Mystery Box with random crypto!

QesemAcademy

የቴሌግራም ቻናል አርማ qesemacademy — QesemAcademy Q
የቴሌግራም ቻናል አርማ qesemacademy — QesemAcademy
የሰርጥ አድራሻ: @qesemacademy
ምድቦች: ትምህርት
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 19
የሰርጥ መግለጫ

💡ቀሰም Academy ከHigh school እስከ Campus ለሚማሩ ተማሪዎች ፤ ቲቶሪያሎችን ፣ጠቃሚ የንባብ ስልቶችን ፤Soft Copy የሆኑ አጋዥ የንባብ ማቴሪያሎችን ፣ትምህርታዊ መረጃዎችን እና አነቃቂ መልዕክቶችን በማዘጋጀት ለተማሪዎች ንቃት የሚተጋ ቻናል ነው!
Are u advertiser ?Contact us : @QesemADs_Bot
Addis Ababa, Ethiopia

Ratings & Reviews

2.00

3 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

0

4 stars

0

3 stars

1

2 stars

1

1 stars

1


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች

2023-02-14 21:57:30
Front-end vs Back-end
.
.
.
Owwww god take me now

ከHigh school  እስከ Campus አብረናችሁ ነን !
SHARE SHARE
╔════════════╗
JOIN: @QesemAcademy
JOIN: @QesemAcademy
╚════════════╝
2.8K viewsB, 18:57
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-02-14 14:09:25 For 2015 Freshman Join Your respective University

Addis Ababa University
https://t.me/addisababa2015

Jimma University
https://t.me/jimmauniversity2015

Arbaminch University
https://t.me/arbaminch_uni2015

Bahirdar University
https://t.me/BDU_2015

Debrebirhan University
https://t.me/DBU_2015

Arsi University
https://t.me/arsi_univ2015

Debremarkos University
https://t.me/DMU_2015

Gondar University
https://t.me/Gondar_univ2015

DireDawa University
https://t.me/DDU_2015

Haramaya University
https://t.me/HMU2015

Hawassa University
https://t.me/hawasaUni2015

Wachemo University
https://t.me/Wachemo_2015

Injibara University
https://t.me/Injibara_2015

AASTU
https://t.me/AASTU_2015

ASTU
https://t.me/ASTU_2015
2.7K viewsቻLu, 11:09
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-02-13 20:57:01 The Power of Know ፣ ከሳይኮሎጂስት አንደበት ፥ የቻLu 15 ደቂቃ ማጠቃለያ!

The power of Now ሰዎችን ወደተሻለ ንቃት ያሸጋገረ መፅሃፍ ሲሆን ከባህር ማዶ እነ ኦፕራ ዊንፍሪ ያሉ ተፅዕኖ ፈጣሪዎች ካሃገር ውስጥም እንዲሁ በነ ሮፍናን ፣ ዳጊ(ዳጊ ሾው ) አይነት ሰዎችም ተመስክሮለታል! በዚህ ቪዲዮ ቻLu ከብዙ በትንሹ ቆንጥሮ አቅርቦታል!

ይህንን መፅሃፍ ካነበባችሁ በኋላ ፣ ራሳችሁን መግዛት የምትችሉ ፣ ትሁት ፣ ብልህ እና መንፈሳዊ ሰው ትሆናላችሁ!

ቪዲዮውን ይመልከቱ!


1.9K viewsቻLu, 17:57
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-02-13 19:19:39 ቅሬታ ማቅረቢያ ጊዜው ነገ ያበቃል!

በ2014 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ወስዳችሁ 50 ከመቶ እና ከዚያ በላይ ያመጣችሁና በወጪ መጋራት ወደ መንግስት ዩኒቨርስቲዎች የተመደባችሁ ተማሪዎች ከምደባ ጋር ተያይዞ ያላችሁን ማንኛውም ቅሬታ እስከ ነገ የካቲት 07/2015 ዓ.ም 6፡00 ድረስ ብቻ ማቅረብ ይጠበቅባችኋል።



ከምደባው ጋር ተያይዞ ጥያቄ ያላችሁ ተማሪዎች placement.ethernet.edu.et ላይ በመግባት Complaint የሚለውን በመጫን ጥያቄዎቻችሁን ማቅረብ ትችላላችሁ።
2.7K viewsFitsum Helina, 16:19
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-02-13 11:47:09
#የአቅም ማሻሻያ (Remedial Program) በመንግስት ዩኒቨርስቲዎች እና በተለያዩ አማራጮች ለመከታተል የመቁረጫ ነጥብ ማሳወቂያ

የትምህርት ሚኒስቴር በ2014 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ማጠቃለያ አገር አቀፍ ፈተና ወስደው 50 ከመቶ እና ከዚያ በላይ ያመጡትን ከግምት ውስጥ በማስገባት እና በተመሳሳይ ሁኔታ ፈተናው የተሰጠበትን አግባብ እና ሌሎች ጉዳዮችን ከግምት በመውሰድ ለአንድ ጊዜ ብቻ የሚያገለግል የአቅም ማሻሻያ (Remedial Program) እንዲተገበር መወሰኑ ይታወቃል።

በዚሁ መሰረት በ2015 የትምህርት ዘመን ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ገብተው በ Remedial ፕሮግራም የሚከታተሉ ተማሪዎችን አነስተኛ የመግቢያ ውጤት መወሰን አስፈላጊ በመሆኑ 50 ከመቶ እና ከዚያ በላይ ያላስመዘገቡ ነገር ግን ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን የሚያሟሉ ተማሪዎች የ Remedial ፕሮግራም ተጠቃሚዎች ይሆናሉ ።

1. በሁሉም አማራጮች (በግል እና በመንግስት ተቋማት) የ Remedial ፕሮግራም ለመከታተል ተማሪዎች እንደተፈተኑት የትምህርት አይነት ብዛት 30% ከመቶ እና ከዚያ በላይ ማለትም (210 ከ 700፣ 180 ከ 600 እና 150 ከ 500) የተቆረጠ መሆኑን።

2. ከላይ በተራ ቁጥር 1 የተገለጸው እንደተጠበቀ ሆኖ በመንግስት ተቋማት(ወጪያቸው በመንግስት ተሸፍኖ) የ Remedial ፕሮግራም የሚከታተሉት የሚከተሉትን መቁረጫ ነጥብ ያሟሉ ብቻ ይሆናል።

ማዕከል ሆኖ መደራጀቱን ግንዛቤ አንዲወሰድ።

╔═══{Fitsum}═══╗
JOIN: @fitsumhelina
JOIN: @fitsumhelina
╚═══{Helina}═══╝
1.4K viewsFitsum Helina, 08:47
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-02-13 11:47:03 ቀሰም Academy pinned a voice message
08:47
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-02-13 09:13:07 ግቢ መቀየር እፈልጋለሁ ምን ላርግ

ግቢ እንዴት ነው ሚቀየረው

JOIN◉ @fitsumhelina
JOIN◉ @fitsumhelina
2.2K viewsFitsum Helina, 06:13
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-02-12 17:28:48
በጣልያን ሃገር ትምህቶን በነፃ መማር ይፈልጋሉ?

በጣልያን ሙሉ ወጪ ተሸፍኖ ይማሩ( Full Scholarship) 

በዚህ ቻናል ላይ ይጎበኙን


Open   ይሄንን ይጫኑ  
     
2.0K viewsቻLu, 14:28
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-02-12 17:28:39
Profile picture #Inspirational #ቻLu

ቀለማት | ሁሉም ሰው የራሱ የሆነ መድመቂያ ቀለም አለው!

Join us : @qelemaat | @qelemaat
1.9K viewsቻLu, 14:28
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-02-12 13:47:58
#ማስታወቂያ የዩኒቨርስቲ ምደባን በሚመለከት

በ2014 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ማጠቃለያ አገር አቀፍ ፈተና ወስዳችሁ 50 ከመቶ እና ከዚያ በላይ ያመጣችሁ እና ለትምህርት ሚኒስቴር ተጠሪ በሆኑ የመንግስት ዩኒቨርስቲዎች በወጪ መጋራት (ስኮላርሽፕ) ትምህርታቸውን ለመከታተል ላመለከታችሁ የቅድመ ምረቃ መደበኛ ተማሪዎች የተቋም ምደባ ከየካቲት 05/2015 እኩለ ሌሊት ጀምሮ ይፋ ይደረጋል።

ስለሆነም ተማሪዎች ከታች በተገለጹት አማራጮች የተመደባችሁበትን ተቋም ማወቅ የምትችሉ መሆኑን እየገለጽን፤ ዩኒቨርሲቲዎች እስከ ከየካቲት 15/2015 ዓ.ም ድረስ ተገቢዉን ዝግጅት አድርገው የመጀመሪያ ዓመት አዲስ ገቢ ተማሪዎችን የቅበላ መርሃ ግብር የሚያሳዉቁ በመሆኑ ተማሪዎች አስፈላጊዉን ዝግጅት እያደረጋችሁ እንድትቆዩ እናሳስባለን፡፡

የተመደባችሁበትን ተቋም ለማየት የቀረቡ አማራጮች

Website: https://result.ethernet.edu.et

SMS: 9444

Telegram bot: @moestudentbot

ከምደባ ጋር ተያይዞ ላላችሁ ማንኛውም ጥያቄ

result.ethernet.edu.et ላይ በመግባት Complaint

የሚለውን በመጫን ጥያቄዎቻችሁን ማቅረብ የምትችሉ መሆኑን እየገለጽን ምንም አይነት ጥያቄም ሆነ ማመልከቻ በአካል የማንቀበል መሆኑን እናሳውቃለን።

በዚሁ አጋጣሚ ተማሪዎች የትምህርት ጥራትን ለማረጋጋጥ የጀመርናቸውን የሪፎርም ሥራዎች እንዲሳኩ የበኩላችሁን እንድትወጡ እያልን በዩኒቨርስቲ ቆይታችሁ ህልማችሁ እንዲሳካና በቀጣይ ጠንካራ አገር ለመገንባት እንደ ህዝብ ለጀመርነው ተግባር ተገቢውን እውቀትና አስተውሎት የምትይዙበት ዘመን እንዲሆንላችሁ እንመኛለን፡፡

የኢፌዴሪ ትምህርት ሚኒስቴር

JOIN: @fitsumhelina
JOIN: @fitsumhelina
2.8K viewsFitsum Helina, 10:47
ክፈት / አስተያየት ይስጡ