Get Mystery Box with random crypto!

Debre Markos University /ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ

የቴሌግራም ቻናል አርማ debre_markos_university — Debre Markos University /ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ D
የቴሌግራም ቻናል አርማ debre_markos_university — Debre Markos University /ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ
የሰርጥ አድራሻ: @debre_markos_university
ምድቦች: ትምህርት
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 24.90K
የሰርጥ መግለጫ

ይህ የደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ የቴሌግራም ገጽ ነው። የዩኒቨርሲቲያችን ወቅታዊ መረጃዎች፣ ልዩ ልዩ ሁነቶች እና የስራ እና የትምህርት ማስታወቂያዎች ይተላለፉበታል። አሁንኑ ቤተሰብ ለመሆን ይቀላቀሉ!!
This is Our Official Telegram Channel. We Provide up-to-date Information about our University.
Join Us Now!🙏

Ratings & Reviews

4.67

3 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

2

4 stars

1

3 stars

0

2 stars

0

1 stars

0


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 30

2022-09-03 20:36:16
1.2K views17:36
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-09-03 20:36:15
1.2K views17:36
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-09-03 20:36:08
1.2K views17:36
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-09-03 20:29:26
#NEW!
1.4K views17:29
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-09-02 16:46:06
#NEW
2.8K views13:46
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-29 15:21:08
3.1K views12:21
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-29 12:32:24 የገሊላ 1ኛ ደረጃ ት/ቤትን በዘመናዊ መልክ ለመገንባት የሚያስችል የመግባቢያ ዉል ስምምነትና የመሰረት ድንጋይ የማስቀመጥ ስነ ስርዓት ተከናወነ

=====================

ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ፡- ነሐሴ 23/2014 ዓ.ም (ደ.ማ.ዩ. ህዝብ ግንኙነትና ኮሚዩኒኬሽን ዳይሬክቶሬት) ማህበረሰብ አገልግሎት ዳይሬክቶሬት ጀርመን አገር ከሚገኘዉ ከምፕተን ማዘጋጃቤትና ከበጎ አድራጊዎች ጋር በመሆን በምስራቅ ጎጃም ዞን አስተዳደር ሰዴ ወረዳ ሰረቀ ብርሀን ቀበሌ ገሊላ 1ኛ ደረጃ ት/ቤትን በዘመናዊ መልክ ለመገንባት ባለድርሻ አካላት በተገኙበት የመግባቢያ የዉል ስምምነትና የመሰረት ድንጋይ የማስቀመጥ ስነ ስርዓት በ22/12/2014ዓ.ም ባለድርሻ አካላት በተገኙበት ተከናዉኗል፡፡

የደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ ማህበረሰብ አገልግሎት ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ ደምሳቸዉ ሽታዉ የገሊላ 1ኛ ደረጃ ት/ቤትን በዘመናዊ መንገድ ለመገንባት የተከናወነዉን የመግባቢያ የዉል ስምምነትና የመሰረት ድንጋይ የማስቀመጥ ስነ ስርዓቱንና አጠቃላይ ስለሚገነባዉ ት/ቤት በተመለከተ እንደሚከተለዉ ገልጸዋል፡፡

የገሊላ 1ኛ ደረጃ ት/ቤትን በዘመናዊ መንገድ የሚገነባዉ ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ፣ ከምፕተን ማዘጋጃ ቤት እና የምስ/ጎጃም ዞን አስተዳደርና የሰዴ ወረዳ አስተዳደር አራቱ አካላት በጋራ በመቀናጀት ሲሆን የገንዘብ ድጋፍ የሚያደረርጉትም ጀርመን ሀገር የሚገኘው ከምፕተን ማዘጋጀቤትና ሌሎች በጎ አድራጊ ድርጅቶች ናቸዉ፡፡

ይህ ት/ቤት በዘመናዊ መንገድ ደረጃዉን በጠበቀ መልኩ እንዲገነባ መነሻ የሆኑት አካባቢዉ ተወላጅና በአሁን ሰዓት በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ መምህር የሆኑት ዶ/ር ተወልኝ ከበደ ይባላሉ፡፡ እኒህ ግለሰብ ጀርመን ሀገር ሶስተኛ ድግሪያቸዉን በሚሰሩበት ወቅት ከምፕተን ማዘጋጃ ቤት ጋር በመነጋገር መሆኑን ገልፀዋል፡፡

የከምፕተን ማዘጋጃ ቤት እስካሁን የገሊላ 1ኛ ደረጃ ት/ቤትን ጨምሮ 10 ት/ቤቶችን በዘመናዊ መንገድ በመገንባት ለአገልግሎት አብቅቷል፡፡

የደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ ዩኒቨርስቲ ፕሬዘዳንት ዶ/ር ታፈረ መላኩ የሚገነባዉ ት/ቤት ጥራቱን በጠበቀ ደረጃ እንዲገነባ የመህንዲሶችን ቡድን በማዋቅር ፕላኑን በማዘጋጀትና የግንባታ ስራው እስከሚጠናቀቅ ድጋፍና ክትትል ለማድረግ የሚያስችል የመግባቢያ የዉል ስምምነት ከሚመለከታቸዉ ባለድርሻ አካላት ጋር ተፈራርመዋል፡፡

ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ ከምፕተን ማዘጋጃ ቤትንና የአካባቢዉን ማህበረሰብ በማገናኝት ይህ 1ኛ ት/ቤት ደረጃዉን ጠብቆ እንዲገነባ እና ግንባታዉ እስኪጠናቀቅ ድረስ ክትትል የማድረግ ሃላፊነት የሚወስድ መሆኑም ተነግሯል፡፡

የከምፕተን ማዘጋጃቤት ተወካይ የተከበሩ ፕሮፈሰር ዩሃንስ ሽታይንብሩን በበኩላቸዉ ት/ቤቱን የከምፕተን ማዘጋጃ ቤትና ህዝብ የመገንባት ዕድል በማግኘታቸዉ ደስተኛ እንደሆኑና ግንባታዉን ደረጃዉን በተጠበቀ መልኩ በማጠናቀቅ ለአካባቢዉ ማህበረሰብ እንደሚያስረክቡ ቃል ግብተዋል፡፡
የዩኒቨርሲቲያችን ፕሬዘዳንት ዶ/ር ታፈረ መላኩ በበኩላቸዉ የገሊላ 1ኛ ደረጃ ት/ቤት ደረጃዉን የጠበቀ ሆኖ መገንባቱ ለአካባቢዉ ማህበረሰብ ትልቅ ዕድል ነዉ ብለዋል፡፡ የትምህርት ቤቱ ስያሜም የሰዴ ወረዳና የከምፕተን ከተማን አንድነት በሚያጠናክር መልኩ እጨጌ ገሌላ ከምፕተን 1ኛ ደረጃ ት/ቤት በሚል መጠሪያ እንዲጠራ አስተያየታቸዉን ሰጠዋል፡፡

በመጨረሻም ይህ ት/ቤት እንዲገባ አስተዋጾ ላደረጉት ለከምፕተን ማዘጋጃቤትና ዶ/ር ተዉልኝ ከበደ ምስጋና አቅርበዋል፡፡

የት/ቤቱ ግንባታ ተጠናቅቆ ለአገልግሎት ሲበቃ 20 ህንፃዎች የሚኖሩት ሲሆን ከእነዚህም ዉስጥ የመማሪያ፣የመምህራን መኖሪያ፣ የመሰብሰቢያ አዳራሽ፣ለልዩ ልዩ የቢሮ አገልግሎት የሚሰጡ ክፍሎች፣የግብርናና ስፖርት ማዝወተሪያ ቦታዎችን አካትቷል፡፡ ት/ቤቱ በአንድ ፈረቃ ከ680 ተማሪዎች በላይ የማስተናገድ አቅም እንደሚኖረዉ ተገልጠዋል፡፡
3.6K viewsedited  09:32
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-29 12:31:55
3.4K views09:31
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-21 19:55:44 Debre Markos University received certificates from the Ethiopian Intellectual Property Authority for two innovative works

======================

Debre Markos University :- August 21/2022 (DMU Public Relations and Communication Directorate) Debre Markos University received the intellectual property certificates from the Ethiopian Intellectual Property Authority for the production and preparation of "Tela" local Beer and "Areqi" local liquor from "Enset" plant.

According to the University-Industry Linkage and Technology Transfer Directorate director, Yibeltal Tarekegn (Assi. Prof.), Debre Markos University became the owner of these two inventions through a research project done in collaboration with the teacher and researcher, Mr. Bawoke Tiruneh.

According to the University's intellectual property policy, the university has covered all the costs of the necessary expenses for the process in order to make this innovation a reality.

When this innovation is fully implemented, it will enable the widespread production and use of the "Enset" plant that has been left unused in the Northern part of our country.

Assi. Prof. Yibeltal expressed his satisfaction with the certificate that the university has received in this field of innovation, and he also called upon all the research community of the university to work together to present their innovative and research projects that have not been done before by anyone else to the university.

Below are our official social media addresses, we want you to join us



Youtube https://www.youtube.com/channel/UCqQDHEyYDen3aybySpYsF_Q

Website: www.dmu.edu.et

Telegram https://t.me/Debre_Markos_University

Facebook https://www.facebook.com/dmu.edu

Twitter https://twitter.com/dmu_ethiopia

Instagram https://www.instagram.com/dmu_ethiopia/

Linkedin https://www.linkedin.com/in/dmu-ethiopia/

"Grow Wiser as the Water Tower!"

Thank you for being with us
7.9K viewsedited  16:55
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-21 19:55:23
5.8K views16:55
ክፈት / አስተያየት ይስጡ