Get Mystery Box with random crypto!

Commercial Bank of Ethiopia - Official

የሰርጥ አድራሻ: @combankethofficial
ምድቦች: ኢኮኖሚክስ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 116.57K
የሰርጥ መግለጫ

Commercial Bank of Ethiopia is the leading bank in Ethiopia, established in 1942. Pioneer to introduce modern banking to the country with more than 1800 branches across the country.
@ www.facebook.com/combanketh
@ www.twitter.com/combankethiopia

Ratings & Reviews

4.50

2 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

1

4 stars

1

3 stars

0

2 stars

0

1 stars

0


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 77

2022-05-11 16:27:47
መረጃዎን ወቅታዊ አድርገዋል?
=====================

ውድ ደንበኞቻችን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ባወጣው መመሪያ መሰረት ባንካችን ለበርካታ ወራት ሲያካሂደው የቆየው የደንበኞቹን መረጃ የማደራጀትና የማጥራት ስራ ግንቦት 10 ቀን 2014 ዓ.ም ይጠናቀቃል፡፡

በተለያዩ ምክንያቶች መረጃችሁን ወቅታዊ ያላደረጋችሁ ደንበኞቻችን በቀረው አጭር ጊዜ በአቅራቢያችሁ በሚገኙ ቅርንጫፎቻችን ማንነታችሁን የሚገልፅ መታወቂያ ይዛችሁ በመቅረብ መረጃችሁን እንድታሟሉ እንጠይቃለን፡፡
8.9K views13:27
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-05-11 12:35:52
Call for Written Exam Session for
General Practitioner and Junior Patient Treatment Officer Applicants
===============

Dear Applicants,

Thank you for your application for the positions of General Practitioner and Junior Patient Treatment Officer for Commercial Bank of Ethiopia.


We are pleased to invite you to take a written exam on Saturday May 14, 2022 at 02:00 local time (Morning) at CBE-Zagwe Building/Lideta/, Addis Ababa.


N.B. You are required to provide your ID card or Passport. Using a mobile phone is prohibited.


Please check name lists of applicants to seat for the written exam in the attached documents.
13.6K views09:35
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-05-11 10:03:30
የትራፊክ ቅጣትዎን በሲቢኢ ብር በቀላሉ መክፈል ይችላሉ!
9.4K views07:03
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-05-10 08:50:48
እንኳን ወደ እናት ሃገርዎ በሰላም መጡ!
Welcome Home!
================

በዳያስፖራ ቅርንጫፋችን ይገልገሉ!

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እንኳን ወደ እናት ሃገርዎ በሰላም መጡ እያለ ለዳያስፖራ ብቻ አገልግሎት የሚሰጥ ቅርንጫፍ ከፍቶ የተሟላ አገልግሎት በመስጠት ላይ እንደሚገኝ በደስታ ይገልጻል፡፡

አገልግሎት ለማግኘት ወይም ጥያቄ ሲኖርዎ ለገሀር የፌደራል ቤቶች ኮርፖሬሽን ህንጻ ላይ ወደሚገኘው ቅርንጫፋችን ጎራ ይበሉ፡፡
አሊያም በስልክ ቁጥር +251115581012/ +251115581025 ይደውሉልን፣ ወይም
በኢሜል አድራሻችን፡ diasporabranch@cbe.com.et ይጻፉልን፡፡
11.1K views05:50
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-05-09 15:27:55
እስከ ግንቦት 30 የውጭ ሀገራት ገንዘቦችን ሲቀበሉ ወይም ሲመነዝሩ ከ 50 እስከ 400 ብር የአየር ሰዓት ስጦታ ያገኛሉ!
11.5K views12:27
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-05-07 12:05:51
እናስታውስዎ!
ቀነ ገደቡ በመጠናቀቅ ላይ ነው!
15.1K views09:05
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-05-06 12:07:01
የዋይፋይ ክፍያዎን በቀላሉ በሞባይል ባንኪንግ ይፈጽሙ!
17.0K views09:07
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-05-04 22:24:10 እናስታውስዎ!
ቀነ ገደቡ በመጠናቀቅ ላይ ነው!
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ እ.ኤ.አ ኦገስት 27፣ 2021 ጀምሮ ሁሉም ባንኮች የደንበኞቻቸውን መረጃ በአግባቡ አጣርተው እንዲያደራጁ ያወጣውን መመሪያ ተከትሎ ባንካችን የደንበኞቹን መረጃ የማጥራትና የማደራጀት ተግባር ሲያከናውን ቆይቷል፡፡ በአሁኑ ጊዜም አብዛኞቹ ደንበኞቻችን መረጃቸውን ወቅታዊ ማድረግ ችለዋል።
መረጃን የማጥራትና የማጠናቀር ስራው ብሔራዊ ባንክ ባወጣው ቀነ ገደብ ሊጠናቀቅ ቀናት የቀሩ ሲሆን፣ የተወሰኑ የባንካችን ደንበኞች አሁንም መረጃችሁን ወቅታዊ አለማድረጋችሁን መመልከት ችለናል፡፡ ስለሆነም መረጃችሁን ወቅታዊ ያላደረጋችሁ ደንበኞቻችን የታደሰ የነዋሪነት መታወቂያ በመያዝ አቅራቢያችሁ በሚገኝ ቅርንጫፍ ተገኝታችሁ መረጃችሁን ወቅታዊ እንድታደርጉ እናስታውሳለን፡፡
በመጨረሻ ቀናት የሚፈጠርን አላስፈላጊ መጨናነቅ ለማስቀረትም ከአሁኑ ወደ ባንካችን እንድትመጡ  ለማስታወስ እንወዳለን፡፡
መረጃቸውን በተሰጠው የጊዜ ገደብ ማቅረብ ያልቻሉ የባንካችን ደንበኞች የሞባይል ባንኪንግ፣ የኢንተርኔት ባንኪንግ እና የካርድ ባንኪንግ አገልግሎቶች በጊዚያዊነት የሚቋረጥባቸው ሲሆን፣ ሒሳባቸውን ማንቀሳቀስ የሚችሉት በአካል የባንኩ ቅርንጫፍ በመገኘት ብቻ መሆኑን እንገልጻለን።
 
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
ሁሌም የሚተማመኑበት ባንክ
18.4K views19:24
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-05-04 18:37:20 የቃለ መጠይቅ ፈተና ጥሪ
ለደብረ ብርሀን ዲስትሪክት ጀማሪ የባንክ ባለሙያ (Bank Trainee) አመልካቾች
=====================
በኢትዮዽያ ንግድ ባንክ ደብረ ብርሃን ዲስትሪክት ለጀማሪ የባንክ ባለሙያ (Bank Trainee) ክፍት የሰራ ቦታ አመልክታችሁ ታህሳስ 23 ቀን 2014 ዓ.ም የፅሁፍ ፈተና የወሰዳችሁና ዉጤታችሁ 45 እና ከዛ በላይ ለሆነ ተፈታኞች ሐሙስ ሚያዝያ 27 እና ዓርብ ሚያዝያ 28 ቀን 2014 ዓ.ም የቃለ መጠይቅ ፈተና ይሰጣል፡፡

የቃለ መጠይቅ ፈተናውን የምትወስዱ አመልካቾች ስም ዝርዝር በባንካችን የቴሌግራም ገጽ ላይ የተቀመጠ ሲሆን፣

1ኛ) ከተራ ቁጥር 1-100 ያላችሁ ሚያዝያ 27 ቀን 2014 ዓ.ም

2ኛ) ከተራ ቁጥር 101-186 ያላችሁ ሚያዝያ 28 ቀን 2014 ዓ.ም ከጠዋቱ 2፡30 ጀምሮ ደብረ በርሃን ከተማ ፃድቃኔ ህንፃ 2ኛ ፎቅ በመገኘት ፈተናውን እንድትወስዱ እናሳስባለን፡፡

ለቃለ መጠይቅ ፈተናው ያለፋችሁ አመልካቾች ስም ዝርዝራችሁን ከተያያዘው ዶክመንት መመልከት ትችላላችሁ፡፡
30.8K viewsedited  15:37
ክፈት / አስተያየት ይስጡ