Get Mystery Box with random crypto!

Bule Hora University

የቴሌግራም ቻናል አርማ bulehorauniversity — Bule Hora University B
የቴሌግራም ቻናል አርማ bulehorauniversity — Bule Hora University
የሰርጥ አድራሻ: @bulehorauniversity
ምድቦች: ትምህርት
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 15.23K
የሰርጥ መግለጫ

Bule Hora University Official telegram

Ratings & Reviews

2.33

3 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

0

4 stars

0

3 stars

1

2 stars

2

1 stars

0


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 7

2023-01-02 18:11:39
728 viewsTsega, 15:11
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-01-02 18:11:38
690 viewsTsega, 15:11
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-01-02 18:11:38
669 viewsTsega, 15:11
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-01-02 18:11:37
670 viewsTsega, 15:11
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-01-02 18:11:36 ታህሳስ 24/2015
"በሀገር ግንባታ የምሁራን ሚና" በሚል ፅንሰ ሀሳብ በቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ የምክክር መድረክ በመካሄድ ላይ ይገኛል።
በፕሮግራሙ ላይ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የዩኒቨርሲቲው ፕሬዚዳንት ዶ/ር ታምሩ አኖሌ መድረኩ የጋራ ውይይት በማድረግ ለሀገር ግንባታ ምሁራን ያላቸው ሚና የሚዳሰስበት በመሆኑ ጥልቅ የሆነ ውይይት ማድረግ አስፈላጊ ነው ብለዋል።
የኢፌዴሪ ኢንዱስትሪ ሚንስቴር ሚንስትር ዴኤታ አቶ ታረቀኝ ቡሉልታ በበኩላቸው ያለን የጋራ ሀገር በመሆኑ የጋራ ውይይት በማድረግ ሀገራችንን በጋራ ለመገንባት የታለመ መድረክ እንደሆነ አስረድተዋል።
'በሀገር ግንባታ የምሁራን ሚና' የሚል የምክክር ሰነድ ያቀረቡት የኢፌዴሪ የሰላም ሚኒስቴር ሚንስትር ዴኤታና የቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ የቦርድ ሰብሳቢ የሆኑት ዶ/ር ስዩም መስፍን ሲሆኑ በሀገራችን ኢትዮጵያ በሀገር ግንባታ ላይ የምሁራን ሚና ታሪካዊ ዳራ እና የምሁራን አሁናዊ ሚና ምን እንደሚመስል በሰነዱ ተብራርቷል።
ለሀገር ግንባታ እንቅፋት የሆኑ ጉዳዮች፣ያላቸው ተፅእኖ እና ከምሁራን የሚጠበቁ ቁልፍ ተግባራት በምክክር ሰነዱ ተዳሰዋል።
በምክክር መድረኩ የሀገራችን ኢትዮጵያ እና የሌሎች አለም ሀገራት በሀገር ግንባታ ረገድ ያላቸው ተሞክሮ እና የምሁራኖቻቸው ሚና በጥልቅ ተብራርቷል።
መድረኩ በዩኒቨርሲቲው ለተከታታይ አራት ቀናት የሚቀጥል ሲሆን በዛሬው እለት ከዩኒቨርሲቲው የካውንስል አባላት ጋር ነው - የምክክር መድረኩ የተደረገው።
በቀረበው የምክክር ሰነድ ላይ የካውንስል አባላቱ ጥልቅ ውይይት አድርገዋል። የምክክር መድረኩ በቀጣይ ቀናቶች ከዩኒቨርስቲው መምህራን ጋርም በተመሳሳይ መነሻ ሀሳብ የሚቀጥል ይሆናል።
ቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ
ለላቀ ለውጥ እንተጋለን!
812 viewsTsega, edited  15:11
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-12-30 18:18:32
336 viewsTsega, 15:18
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-12-30 18:18:31 Muddee 21/2015.
QORMAANNI BIYYOOLESSAA KUTAA 12FFAA SEENSA DHAABBILEE BARNOOTA OLAANOO MARSAA 2FFAAF YUUNIVARSIITII BULEE HORAATTI KENNAMAA TURE KARAA NAGEYAATIIN XUMMURAMEERA.

Muddee 18 bara 2015 irraa jalqabee Yuunivarsiitii Bulee Horaatti kennamaa kan ture Qorumsi Biyyoolessaa Seensa Dhaabbilee Barnootaa Olaanoo Barattoota Kutaa 12ffaa marsaa 2ffaa guyyaa hardhaa karaa nageyaatiin xummurameera.

Barattoonni marsaa kanaaf qorumsicha fudhachaa turan kanneen marsaa duraanii keessatti sababoota rakkoolee garaagaraatiin adoo hin qoramin hafanittuu marsaa kanaaf qoramaa ture..
Barattoonni kunniin kanneen Aanaalee Godina Gujii 7fi bulchiinsa Magaalaa Nageellee irraa dhufaniifi kanneen Godina Gujii Lixaa keessaa harca’anii hafan yoo ta’u barattoota kanniinii keessaa dhiira 2,682 fi dubartii 1,344 woliigalli isaanii immoo 4,026 dha jedhan Itti Aanaan Pireezidaantii Dhimmoota Hojjattootaafi Barattootaa Yuunivarsiitii Bulee Horaa Dr.Roobaa Danbii.
Akka isaan jedhanitti, guyyoottan arfan kanniin qindoomina qaamolee garaagaraatiin qorumsicha haala gaariin qoranii xummuruu isaanii Dr.Roobaan himaniiru.
Qindeessaan woliigala qormaata marsaa kanaa Obboo Ashannaafii Abbabee qormaanni marsaa kanaaf kennamaa ture tumsa hoggantoota olaanoofi hanga gadiitti Yuunivarsiitiin Bulee Horaa nuuf gochaa tureen milkaayinaan xummurree jirra jedhaniiru.

Jijjiirama Fulla’aaf Hojjanna!
Yuunivarsiitii Bulee Horaa.
366 viewsTsega, 15:18
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-12-30 18:18:31
290 viewsTsega, 15:18
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-12-30 18:18:30
299 viewsTsega, 15:18
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-12-30 18:18:29 ታህሳስ 21/2015
በቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ የ2ኛ ዙር የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት መግቢያ ፈተና በሰላም ተጠናቀቀ።

ታህሳስ 18 ቀን 2015ዓ.ም የተጀመረው የ2ኛ ዙር የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች ሀገር አቀፍ ፈተና በተለያዩ ምክኒያቶች ሳይፈተኑ የቆዩ ወንድ 2682 እን ሴት 1344 በድምሩ 4026 ተማሪዋች ፈተናውን በሰላም አጠናቀዋል።
የቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ የሰራተኛና ተማሪዎች ጉዳይ ምክትል ፕሬዝዳንት ዶክተር ሮባ ደንቢ እንደተናገሩት በተለያዩ አካላት አስተባባሪነት በአራት ቀናት ውስጥ ፈተናውን በተሳካ ሁኔታ ማጠናቀቅ እንደተቻለ የገለፁ ሲሆን የፈተናው አጠቃላይ አስተባባሪም አቶ አሸናፊ አበበ እንደገለፁት በቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ ከፍተኛና ታችኛው አመራሮች ትብብር በተሳካ ሁኔታ ፈተናው መጠናቀቁን ገልፀዋል።
ቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ
ለላቀ ለውጥ እንተጋለን!!
304 viewsTsega, 15:18
ክፈት / አስተያየት ይስጡ