Get Mystery Box with random crypto!

ብሩህ ወቅታዊ ዜና

የቴሌግራም ቻናል አርማ bruhdailynews — ብሩህ ወቅታዊ ዜና
የቴሌግራም ቻናል አርማ bruhdailynews — ብሩህ ወቅታዊ ዜና
የሰርጥ አድራሻ: @bruhdailynews
ምድቦች: ያልተመደበ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 10.10K

Ratings & Reviews

3.33

3 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

1

4 stars

1

3 stars

0

2 stars

0

1 stars

1


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 5

2022-11-11 18:03:52
ጋዜጠኛ ጎበዜ ሲሳይ በ100ሺ ብር ዋስ ከእስር ወጥረቷል
በዛሬው ቀን ከእስር ተፈቷል ለወገኖቹ በታማኝነት በሙያው ሲያገለግል ለተደጋጋሚ እስር እና እንግልት የተዳረገው ብርቱም ጋዜጠኛ ጎበዜ ሲሳይ ከእስር ወጥቷል።

@BruhDailyNews
3.6K viewsedited  15:03
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-11-11 13:35:51 ህወሃት ለዳግም ጦርነት እየተዘጋጀ ነው።

ህውሃት ንግግር ድርድር የሚለው ጊዜ መግዣ ነው።በማይጨው ግንባር አዲስ ምሽግ እየቆፈረ ነው።በቁጥጥሩ ስር ከሚገኙ የትግራይ አካባቢዎች በሺህ የሚቆጠሩ ወጣቶችን ወደ ማሰልጠኛ እያስገባ ነው።


@BruhDailyNews
1.5K views10:35
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-11-11 10:46:21
ወደ ትግራይ እርዳታ በብዛት እየገባ ነው"-አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን

70 በመቶ የሚሆነው የትግራይ ክልል በመከላከያ ስር እንደሆነና ወደእነዚህ አካባቢዎች እርዳታ በብዛት እየገባ መሆኑን የጠቅላይ ሚኒስትሩ የብሔራዊ ደህንነት አማካሪ አምባሳደር ሬድዋን አስታውቀዋል።

ወደ ክልሉ በረራ ተፈቅዷል፤ የተቋረጡ አገልገሎቶች እየተመለሱ ነው ለዚህ ደግሞ የሰላም ስምመነቱ አስተዋጾ አድርጓል ነው ያሉት።

@BruhDailyNews
2.1K views07:46
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-11-10 21:24:09
በዛሬዉ ዕለት በአማራ ክልል መንግስት እና  በወልቃይት አማራ ማንነት አስመላሽ ኮሚቴዎች መካከል በባህር ዳር ከተማ ሲካሄድ የዋለዉ የወሰንና የማንነት ዉይይት ያለስምምነት መበተኑ ተሰምቷል። ዛሬ ጥዋት በባህርዳር ስብሰባ እንደነበራቸው ይታወሳል።
3.1K views18:24
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-11-10 21:07:21 #ሼር

ኦሮሚያ ክልል በቄለም ወለጋ ዞን በሰዲ ጫንቃ ወረዳና በሀዋገላን ወረዳ በተለምዶ ቄጦ ሠፈራ ጣቢያ የሚኖሩ ንፁሃን የድረሱልን ጥሪ እያስተላለፉ ነው።በውስጥ በተደጋጋሚ እየደረሱኝ ያሉት መረጃዎች እንደሚየመለክቱት በመደር 3፣16፣20 እና 21 የሚኖሩ ህዝቦች የወረዳው አስተዳደር ሽሹ ከቤታችሁ እንዳታድሩ ሸኔ ገብቶ አዳሩን እንዳይጨርሳችሁ በማለት አስጠንቅቆናል በዚህም ምክንያት ቤት ንብረታችንን ትተን እየወጣን ነው ብለወል።ጭንቅ ላይ ናቸው።ለሌሎችም እንዲደርስ ሼር አድርጉት


የYoutube ቻናላችንን subscribe ያድርጉ፦
https://www.youtube.com/channel/UC2DGN4BCp6bID3zZUfTMoAw?sub_confirmation=1
2.9K viewsedited  18:07
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-11-10 19:51:35
ቅናሽ የተደረገባቸው የ internet እና የ voice package .. በማይታመን ዋጋ  ወራዊ 
1 GB  internet package be 30 birr እና
165 minutes ወራዊ voice package be 30 birr.
የምትፈልጉ  በ
@Wfisiha
3.0K views16:51
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-11-10 19:50:59 መቀሌ-የህወሓት አመራሮች

ዛሬ በመቀሌ ከተማ የህውሃት ከፍተኛ አመራሮችና ጦርነቱን ሲመሩ የነበሩ ጀኔራሎች ስብሰባ ማድረጋቸው ታውቋል።

በስብሰባው ላይ ትጥቅ ስንፈታ
የጉዳት ካሳ ሊከፈለን ይገባል
ወደ መከላከያው መቀላቀል አለብን
ጡረታችን ተከብሮ ልንሰናበት ይገባል የሚሉ ሶስት ጥያቄዎች ማንሳታቸውን ለማወቅ ተችሏል።ይህ ይደረግላችኋል ብለን የምንገባ ቃል የለም በሚል ከሰብሳቢ ምላሽ መሰጠቱም ተሰምቷል።

የYoutube ቻናላችንን subscribe ያድርጉ፦
https://www.youtube.com/channel/UC2DGN4BCp6bID3zZUfTMoAw?sub_confirmation=1
2.8K views16:50
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-11-10 13:21:09 የYoutube ቻናላችንን subscribe ያድርጉ፦
https://www.youtube.com/channel/UC2DGN4BCp6bID3zZUfTMoAw?sub_confirmation=1
3.3K views10:21
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-11-10 10:53:16 ጥቅምት 30 ማይካድራ ሁለት ዓመት ሞላው። ጥቅምት 30 ቀን 2013 ዓ.ም. በማይካድራ፣ ሁመራ፣ አብደራፊ፣ አብርሃጅራ እና ዳንሻ ከተሞች በዐማሮች ላይ የተፈጸመው ጥቃት ቅድመ ዝግጅት የተደረገበት ነበር። ጥቃቱ ከመከሰቱ ከአንድ ሳምንት ቀደም ብሎ የዐማራ ተወላጆችን መታወቂያ ልንሰጣችሁ ነው በማለት መጀመሪያ እንዲመዘገቡ አደረጉ፤ በየቦታው እየተንቀሳቀሱ የማጣራት ስራ ተሰራ፤  ቤት ለቤት ፍተሻ አደረጉ፤ ወደየትም እንዳይንቀሳቀሱ ሁሉም መውጫ መንገዶች በትግራይ ልዩ ኃይልና ሚሊሻ አባላት ተዘጉ፤  የትግራይ ተወላጆች እየተለዩ መሳሪያ እንዲታጠቁና የመሳሪያ አጠቃቀም ስልጠና እንዲወስዱ ተደረገ፤ ሊገደሉ ለታሰቡት ዐማሮች መቀበሪያ የሚሆን በሎደር የተቆፈሩ ጉድጓዶችንም አዘጋጁ።

እነዚህ ሁሉ ቅድመ ዝግጅቶች ከተደረጉ በኋላ ጥቅምት 30 ቀን  የትግራይ ክልል የፖሊስና የልዩ ኃይል አባላት እንዲሁም በልዩ ስሙ "ሣምሪ"  ማንም ሰው ከቤት እንዳይወጣ ትዕዛዝ አስተላለፉ።  ከቀኑ 5፡00 ጀምሮ በአብዛኛው የዐማራ ብሔር ተወላጆች የሚኖሩበት ልዩ ስሙ  "ግምብ ሰፈር" በሚባለው አካባቢ ደግሞ ከ 9፡ዐዐ ጀምሮ እስከ ምሽቱ 2፡00 ስዓት አካባቢ የትግራይ ተወላጅ የሆኑና ያልሆኑ ሰዎችን ለመለየት መታወቂያ በማየት እና በትግረኛ ሲያናግሯቸው መልስ መስጠት የማይችሉ ዐማሮችን ለይተው ጭፍጨፋውን
በገጀራ፣ ጩቤ፣ ፈራድ (ጥረቢያ) እና በገመድ በማነቅ ጀመሩ።

ዐማሮችን በጉልበታቸው እንዲንበረከኩና አንገታቸውን ወደ መሬት እንዲያቀረቅሩ በማድረግ አንገትና ጭንቅላታቸውን እጅግ አሰቀቂ በሆነ መንገድ በመቀጥቀጥ የጅምላ ግድያ
ፈጸሙባቸው። የሟቾችን አስከሬን በትራክተር በመጫን ከከተማው ውጭ ባሉ ገደላማ ቦታዎች እየወሰዱ በጅምላ ደፏቸው።

በወልቃይት ማይካድራ ከተማ ዐማራን መሰረት ያደረገ በተፈፀመው የዘር ማጥፋት ጭፍጨፋ 1 ሺህ 600 በላይ ዐማሮች ተገድለዋል። አንዲት ሴት በአማካኝ  ከ8 እስከ 10 በሆኑ የትግራይ ሰዎች አሰቃቂና አረመኒያዊ በሆነ መንገድ ተደፍራለች፤ ሕጻናትም ያለ ወላጅ ቀርተዋል።

ይህ ቀን መቼም የሚዘነጋ አይደለም!
3.3K viewsedited  07:53
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-11-10 10:53:03
2.9K views07:53
ክፈት / አስተያየት ይስጡ