2022-11-06 06:26:34
IMF ለኢትዮጵያ ፈንድ ሊለቅ ነው።
subscriber our youtube channel፦
https://www.youtube.com/channel/UC2DGN4BCp6bID3zZUfTMoAw?sub_confirmation=1
አይኤምኤፍ (IMF) በኢትዮጵያ የሰላም ስምምነት መደረጉን ተከትሎ ቀጣይ ፈንድ ለመልቀቅ እያሰበ መሆኑን አስታወቀ።
ብሉምበርግ እንደዘገበው የድርጅቱ የፈንድ ጉዳይን የሚከታተሉ ባለሙያዎች ከኢትዮጵያ ባለስልጣናት ጋር ውይይት እያረጉ መቆየታቸውን አስታውሶ ይህም አዲስ የፈንድ ፕሮግራም ለማሳካት ያስችላል ብሏል። "ቀጣይ እርምጃዎችን እያሰብን ሲሆን ከኢትዮጵያ ባለስልጣናት ጋር እንወያያለን" ብሏል ተቋሙ።
ኢትዮጵያ ያለባትን 30 ቢልዮን ዶላር ብድር ለማስተካከል ውይይት ታደርጋለች ተብሎ ይጠበቃል። የኢትዮጵያ የ1 ቢልዮን ዶላር ዩሮቦንድ ሽያጭ ከፍ እንዳለ የተሰማ ሲሆን ይህም ከባለፉት ሶስት ወራት ዲህ ከፍተኛው ጭማሪ ነው ተብሏል። በሰላም ድርድሩ የተነሳ በቀጣይም ኢትዮጵያ ከአጎዋ ተጠቃሚነት የተሰረዘችበት እገዳ እንደሚነሳ ብዙዎች ተስፋ አድርገዋል።
Elias Meseret
https://www.youtube.com/channel/UC2DGN4BCp6bID3zZUfTMoAw?sub_confirmation=1
2.3K views03:26