2022-10-08 08:47:50
መረጃ ራያ ግንባር
ትናንት ጀመዶ ማሪያም ገበያ ነበር።የህውሃት ታጣቂዎች ህዝቡን አግተው መዝረፋቸው ታውቋል።
በዞብል በኩል አዲስ ቅኝ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ የአርሶ አደሩን እንስሳት እያረዱ ሠራዊት እየቀለቡ መሆኑ ተሰምቷል።
በተጠቀሱት አካባቢዎች ውጊያው በመቆሙ ሀይል የማሠባሰቢያ ጊዜ በማገኘታቸው ይህንኑ እየሠሩበት ነው ተብሏል።
ህውሃት በራያ ግንባር ለዳግም ወረራ የሚመስል ዝግጅት እያደረገ መሆኑ ታውቋል።አቅም እስከሚፈጥር በዝምታ መመልከቱ ጥቅም የለውም።
በሌላ ግንባር መከላከያው ወደ አክሱም መቃረቡ ተሰምቷል።
@BruhDailyNews
1.4K views05:47