2023-01-21 16:07:13
ሰበር!
ጥር 13/2015 (አዲስ አበባ): የህወሓት ማዕከላዊ ኮሚቴ አምስት ከፍተኛ አባላቱን አገደ
የህወሓት ማእከላዊ ኮሚቴ በነበረው ስብሰባ ተጠያቂነት እሰከሚረጋገጥ ፦
1. ደብረጽዮን ገብረሚካኤል
2. ፈትለወርቅ ገብረዝጊሔር
3. ጌታቸው ኣሰፋ
4. ኣለም ገብረዋህድ እና
5. ጌታቸው ረዳን ከማዕከላዊ ስራ ኣሰፈፃሚ አባልነታቸው አግዷል።
ኮሚቴው ከጥር 7 እስከ 10/2015 ዓ.ም ባካሄደው ስብሰባ ስማቸው ከላይ የተጠቀሰውን አባላቱን ከተጠያቂነት ጋር በተያያዘ አግዷል።
ማዕከላዊ ኮሚቴው ያገዳቸው በጦርነቱ ለደረሰው ኪሳራ ሁሉ ተጠያቂ እናንተ ናችሁ በሚል እንደሆነም የመረጃ ምን ጮቻችን አረጋግጠዋል።
825 viewsHusen Mohammed, 13:07