Get Mystery Box with random crypto!

አዲስ መረጃ

የቴሌግራም ቻናል አርማ assebpress — አዲስ መረጃ
የቴሌግራም ቻናል አርማ assebpress — አዲስ መረጃ
የሰርጥ አድራሻ: @assebpress
ምድቦች: ፖለቲካ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 1.82K
የሰርጥ መግለጫ

ትኩስ መረጃ

Ratings & Reviews

3.33

3 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

1

4 stars

1

3 stars

0

2 stars

0

1 stars

1


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች

2023-06-08 18:09:45
ጎጃም ጫካ ውስጥ ላሉ አንዳንድ አጥቢ እን*ሰ*ሳ*ቶች ሀገሪቱን አሁን እየመራት ያለው የእስላም መንግስት ነው

እኛ እዚህ መስጅዳችን አይፍረስ መንግስት በሀይማኖታችን ላይ ጦርነት አይክፈት እያልን እየታገልን እነዚያ በጫካው ውስጥ ያሉት እንትኖች " እስላም ምንግስት እየመራን ስለሆነ እንዋጋለን እንጅ አንሸማገልም " እያሉ ነው ። አሁን እነዚህ ጫካው ውስጥ ካለቺው ጦ*ጢ*ት ምን የተሻለ ያስባሉ ?
ሀገሪቱ ላይኮ ምን እየተካሄደ እንደሆነ የሚያውቁት የለም !

ማፈሪያዎች ! ከእንደነዚህ አይነቶቹ ፅንፈኞች የበለጠ ለአማራ ህዝብ ጠላት የለውም !
190 viewsHusen Mohammed, 15:09
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-06-07 20:25:40
ፀጉረ ልውጥ ማለት፦ ፀጉሩ ከርደድ ያለ፣ አፍንጫው ጎረድ፣ ከንፈሩ ወፈር፣ ቁመቱ መካከለኛ፣ ቀለሙ ጠይም ከሆነ ቅድም ከመገናኛ ወደ ገላን ሲሄድ አይቼዋለሁ ። ስልካችሁ ግን አይነሳም። ደግሞ መሃል ከተማ ኦፕሬሽን።ያሳዝናል?!
እሬ መንግሥት ደጋፊ ነው ሙስሊም ህብረተሰብ በሙሉ አሁን መስጊድ አይፍርስ የፍረሱ መስጊዶች ይስሩልን የምለውን ጥያቄ መንግሥት ይመልስ ና ከዘ ቦሀለ የፓልቲካ አጅንዳ ያለቸውን ማንኛውም ስልጣን ረሀብተኞችን ከመንግሥት ጎን ሁን እንተገላልን
319 viewsHusen Mohammed, 17:25
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-06-06 17:41:43
ሰበር
ጠላፊው ተይዟል
416 viewsHusen Mohammed, 14:41
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-06-06 15:11:17
#በደቡብ ክልል በወልቂጤ ከተማ በመጠጥ ቤት በተነሳ ግጭት የሁለት ሰዎች ህይወት ማለፉ ተነገረ!!!

@በጉራጌ ዞን ወልቂጤ ከተማ በመጠጥ ቤት ዉስጥ በተነሳ ግጭት በስለት የተወጉ የሁለት ሰዎች ህይወት ሲያልፍ አምስት ሰዎች መቁሰላቸዉን በደቡብ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን የሚዲያ ክፍል ኃላፊ ምክትል ኮማንደር ታጁ ነጋሽ ለብስራት ሬዲዮ ተናግረዋል።

@በከተማው ረካቦቃ ቀበሌ ግንቦት 27 ቀን 2015 ዓ.ም ከምሽቱ 4፡00 ሰዓት አካባቢ በመጠጥ ቤት ውስጥ ሲዝናኑ በነበሩ ወጣቶች መካከል በተነሳ የቡድን ፀብ በስለት የተወጉ ሁለት ሰዎች ህይወታቸዉ ሲያልፍ አምስት ሰዎች መቁሰላቸዉና በህክምና ተረድተዉ በመልካም ጤንነት ላይ መሆናቸዉ ተገልጿል።

@ፖሊስ ከጉዳዩ ጋር ተያያዥነት አላቸዉ ሲል በወንጀሉ የተጠረጠሩ አራት ግለሰቦችን በቁጥጥር ሥር አውሏል። የሟቾች አስክሬን ወደ ሆስፒታል ተልኮ እንዲመረመር መደረጉና በግድያ ወንጀል የተሳተፉን በመለየት ለፍርድ ማቅረብ እንዲቻል ፖሊስ የምርመራና የማጣራቱ ስራ መጀመሩን ኮማንደር ታጁ ነጋሽ ጨምረው ለብስራት ሬዲዮ ተናግረዋል።
432 viewsHusen Mohammed, 12:11
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-06-05 22:35:48
አሳዬ ደርቤ በፀጥታ አካላት ከቤቱ ተወስዷል
417 viewsHusen Mohammed, 19:35
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-06-05 17:42:23
የባይደን አስተዳደር በኢትዮጵያ የሚካሄደውን የመስጊድ ማፍረስ እንዲያስቆም ጥሪ ቀረበ

አምባ ዲጂታል፤ ሰኞ ግንቦት 28፣ 2015 – ፕሬዝዳንት ጆ ባይደን የሚመሩት የአሜሪካ መንግሥት በኢትዮጵያ ውስጥ ኦሮሚያ ክልል የሚካሄደውን የመስጊድ ማፍረስ እንዲያስቆም ጥሪ ያቀረበው በአገሪቱ ለመብቶች የሚታገለው የአሜሪካ ኢስላሚክ ሪሌሽንስ ካውንስል ነው፡፡

ካውንስሉ ለባይደን አስተዳደር በጻፈው ደብዳቤ፤ በኦሮሚያ ክልል ሸገር ከተማ 19 መስጊዶች መፍረሳቸውን የክልሉን እስልምና ጉዳዮች ምክር ቤት ጠቅሶ መረጃ አስፍሯል፡፡ የካውንስሉ ደብዳቤ የአሜሪካ መንግሥት መስጊዶች እንዳይፈርሱ እርምጃ እንዲወስድ ተጠይቆበታል፡፡
434 viewsHusen Mohammed, 14:42
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-06-04 21:41:46
እጅግ አሳዛኝ

የመከላከያ አባላት ሁለት ግለሰቦችን ሲረሽኑ የሚያሳይ ቪድዮ።
530 viewsHusen Mohammed, 18:41
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-06-03 22:12:56 ደስ የሚለው ነገር የፍርዱ ቀን ዳኛ አላህ መሆኑ ነው
========================================
ያ አሒባኢ ሰውማ ቢሆን አልቆልን ነበር
*
سأل أعرابي ابن عباس رضي الله عنهما..
አንድ የገጠር ሰው (በደዊ) ወደ ኢብኑ ዐባስ ዘንድ አላህ መልካም ሥራቸውን ይውደድላቸውና መጣና እንዲህ ሲል ጠየቃቸው፦
(من يحاسب الناس يوم القيامة؟)
«ሰዎችን የፍርዱ ቀን የሚመረምረው ማነው »

قال :الله
ኢብኑ ዐባስም «አላህ ነው!» ብለው መለሱለት።
.قال الأعرابي :نجونا ورب الكعبة
ገጠሬውም እንዲህ አለ፦ «በከዕባ ጌታ ይሁንብኝ፤ ነጻ ወጣን » አላቸው።
..قال ابن عباس :كيف؟
ኢብኑ ዐባስም «እንደት?» አሉት።
قال: إن الكريم إذا قدر غفر. ...
ገጠሬውም እንዲህ አለ፦ "አላህ እኮ (ቸሩ ጌታ) በቻለ ጊዜ ይቅር ይላል!" አላቸው።
لا إله إلا الله. .ما أعظم حسن الظن في الله!!

የሚገርም በአላህ መመካትና መልካም ጥርጣሬ
*
[በይሀቂይ ዘግበውታል።]
||
እውነትም "ነጀውና!" ወላሂ
እርሱ ጌታችን እኮ አንዳችንንም የማይበድል ነው።
( وَلَا يَظْلِمُ رَبُّكَ أَحَدًا !)
«ጌታህም አንድንም አይበድልም።»
[አል-ከህፍ፡ 49]
*
እንዳውም በመጥፎ ሥራችን ምትክ ወደ መልካም መቀየር የሚችል አዛኝ ጌታ
እናት ለልጇ ከምታዝነው በላይ፤ ለባሮቹ የሚያዝን ረሒም
||
አላህ ሆይ!
በአንተ ላይ ጥሩ ጥርጣሬና ጠንካራ ተስፋ ካላቸው ባሮችህ አድርገን።
||
633 viewsHusen Mohammed, 19:12
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-06-02 18:13:13 ክቡር ጠቅላይ ሚኒስተር ሆይ "መግደል መሸነፍ ነው" ባሉን መሰረት በዝረራ ተሸንፈዋል!!!

ብዙ ብዙ ተናግረዋል። የሚናገሩት እና የሚሰሩት ግን ለየቅል የመሆኑ ጉዳይ በአለም መድረክ ጭምር አፀያፊ ተቀፅላ ስም አሰጥቶዎታል። እርሶም እልህ የተጋቡ ይመስል "የተናገርኩትን ከምፈፅም ስልጣኔ ይፈፀም" በሚመስል መልኩ ከራሶት ጋር በተቃራኒ ቆመው ተገኝተዋል።

መቼም ፖለቲከኛ ነዎት እና ቃል አባይ መሆንዎ የሚጠበቅ ቢሆንም የእርሶ ግን አንገሸገሸ። ፖለቲከኛ ነዎት እና ህዝብን ማጭበርበር እና ማታለል የሚጠበቅ ነው። ከተነቃ ግን መንገድ መቀየር የብልህ ፖለቲከኛ መንገድ ነው።

እርሶ ግን ከተነቃቦት በኋላም የማታለል እና የማጭበርበር መንገዶን ለመቀጠል ቆርጠዋል። ይህ የብልህ ፖለቲከኛ መንገድ ሳይሆን የጅል ዲክታተር መንገድ ነው። ህዝቡ አልታለልም አልጭበረበርም ካለ በጉልበት እና በጥይት ለመግዛት ማሰብ አንድ ነገር ነው፣ በጉልበት እና በጥይት ለማታለል ማሰብ ግን ድንቁርና ነው።

ክቡርነቶ ሌላው ሁሉ ይቅርና አንዷን ቃልዎን ብቻ አክብረው "ተሸንፌያለው" ይበሉ እና ይመኑ። በራሱ ቃል መሰረት "መግደል መሸነፍ ነው"። እርሶ ግን መግደል ማሸነፍ ነው ያሉን ይመስል ያለ ብሄር እና ሀይማኖት ልዩነት ህዝቡ ላይ የጥይት ናዳ እያርከፈከፉ ይገኛሉ።

ዛሬ ላይ ደግሞ የግድያ መድረኩን ወደ መሃል አዲስ አበባ ወስደውታል። የፈጣሪያቸውን ቃል ሊፈፅሙ መስጂድ በተገኙ ሰላማዊ ዜጎች ላይ በተቀደሰ የሀይማኖት ስፍራ ውስጥ የጥይት እሩምታ ከፍተው ብዙዎችን ለሞት ዳርገዋል። ይህም አልበቃ ብሎዎት መትረፍ የሚችሉት እንዳይተርፉ አንቡላንስ ላይ መንገድ አስዘግተዋል። እናም ጠሚ ሆይ መግደል መሸነፍ ነው ባሉን መሰረት በዝረራ ተሸንፈዋል።
587 viewsHusen Mohammed, 15:13
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-06-02 18:11:51
ያማል
509 viewsHusen Mohammed, 15:11
ክፈት / አስተያየት ይስጡ