2022-07-29 09:26:43
የሰው ዕድሜ ሁሉ ፍጥረት ሳይኖር በመጽሐፍ ከተጻፈ "ዕድሜህ እንዲረዝም አባትህንና እናትህን አክብር" የሚለው ቃል ትርጉሙ ግልጽ አይደለም።
[ክርስቲያን ወገኖቻችን ሆይ] እንደ ኢሥላም አስተምህሮት
አጀሉል ሙአለቅ እና
አጀሉል ሙሠማ የሚባል ትምህርት ስለሌላችሁ የተጻፈው ዕድሜ እንዴት እንደሚረዝም ግልጽ ትምህርት የላችሁም።
ተጨማሪ ለማንበብ የሚከተለውን ሊንክ ይከተሉ።
https://tiriyachen.org/?p=3848
----------------------------
Tiriyachen|ጥሪያችን
#የተጻፈው_ሞት
#ዕድሜ_መርዘም
#ቀደር
#TiriyachenQoutes
Follow us on:
----------------------------
https://fb.me/tiriyachen
https://t.me/tiriyachen
https://tiriyachen.org
239 views06:26