2023-04-24 17:18:55
በጌታዬ ይሁንብኝ እንደወንድ ፊትለፊት የምንገናኝበት ቀን ይመጣል። ያኔ ነጋሪት ብትጎስሙ በድንጋጤ ጥይት ብትጎነጩ እንኳ አታመልጡንም ያደረሳችሁብንን ግፍ አንድ በአንድ ቆጥረን እናወራርዳለን።
በደቡብ ክልል ጉራጌ ዞን እኖር ወረዳ በምትገኘው ጉንችሬ ከተማ ሙስሊሞች ዋ ኢስላማ ዋ ሙዕተሲማ እያሉ ያጣጥሩ ይዘዋል። አዎ ስለሒጃባቸው ደማቸውን እየዘሩ ከመሬት ተዘርረዋል። ለሙተነቂቦች ከለላ በመሆን ወንዶቹ ቆስለዋል ህፃናት ደምተዋል።
------------------------------------------------
በአቶ ያዕቆብ ግርማና የኦርቶዶክስ ተዋህዶ የመስቀል ጦረኞች የተቀናጀ ጥቃት ይፈፀምባቸው ይዘዋል። በኒቃባቸው በሒጃባቸው ሳቢያ ከትምህርት ገበታቸው ስለተባረሩ ሙስሊም ሴቶች ስለምን በሒጃቧ ምክንያት ትገለላለች በማለት ስለጠየቁ ዘብጥያ ተወርውረዋል።
ሙስሊም ሴቶች ኒቃባቸውን ካላወለቁ አንማርም የሚል አመፅ ሲያነሱ የነበሩ በማህበረ ቅዱሳን የሚደገፉት ተማሪዎች ነጠላ ለብሰው እንዲገቡ ትምህርት ቤቱ ሲፈቅድላቸው ልሙጡ ባንዲራ ላይ የሞኣ አንበሳን ምስል አሠርተው በግሩፕ ለብሰው መግባት ጀመሩ። ይባስ ብሎም ሙስሊሞችን ማሸማቀቅና መደብደብ ጀመሩ።
በአካባቢው ተቋቁሞ የነበረውን ኮማንድ ፖስት ተገን አድርገው ለመብታቸው ይንቀሳቀሳሉ የሚባሉ ሙስሊሞችን እየመረጡ በማሰር፣ በማስፈራራት፣ ከፊሎቹንም የትውልድ ቀያቸውን ጥለው እንዲሰደዱ በማድረግና ታዳጊ ልጆችን በእስር ቤት ወራቶችን በማሰር ይበቀሉ ጀመር። ሁሌም መስቀላዊያን እንዲህ ናቸው። ጠብቀው ይበቀላሉ። ከኋላ ይወጋሉ።
ከሙስሊሞች የጸዳች የክርስቲያን ደሴት እንድትሆን እየተሠራ በሚመስል መልኩ ከፀጥታ መዋቅሩ ጋር የተቀናጀ ዘመቻ በሙስሊሞች ላይ ተከፈተ። ሙስሊሙ ዝምታን መርጦ አንዳች አጸፋን አለመመለሱ ጭራሽ በተዋህዶ ሚዲያ ማዕከል (ተ.ሚ.ማ.) ዶክመንተሪ ፊልም ተሰራ። "ሙስሊሞች አስገድደው መስጅድ ሂዳችሁ ካልሰገዳችሁ እያሉን ነው" የምትል አንድ ክርስቲያን ሴት ቀረበች።
እነሱ እንዲህ ናቸው በየዘመኑ በቀሳውስቱ
"ሂዱና ሙስሊሞችን ተበቀሉ። እጆቻችሁንም በነርሱ ደም እጠቡ" በማለት ሲታዘዙ ሀጢያታቸው እንደሚማር ዋሰትና ተሰጥቷቸው ሲላኩ ለነርሱም ሆነ ለቤተሰቦቻቸው ቤተ-ክርስቲያን እንክብካቤ እንደምታደርግ ቃል ስለሚገባላቸው ያገኙትን አጋጣሚ ተጠቅመው ሙስሊሙን ከኋላ ይወጋሉ።
ኢድን ተስታኮ ህዝበ ሙስሊሙ ድምጹን ስላሰማና በአካባቢው በኮማንድ ፖስቱ ሳቢያ ሰፍሮ የነበረው ልዩ ኃይል በወቅታዊው ፖለቲካ ከአካባቢው ሲወጣ ጠብቀው ትናንት ማታ ወንድሞች ከመስጅድ ሲመለሱ በጦር መሳሪያ ታግዘው የተደራጁ ወጣቶች ጥቃት ከፈቱባቸው። የአካባቢው ሙስሊም አዛን በማሰማትና ፈጥኖ በመድረስ የተደራጁት አሐዳዊ የሽ'ብር ኃይሎች የወንድሞቻችንን ህይዎት ሳያጠፉ በፊትና ተጨማሪ ውድመት ሳያስከትሉ መከላከል ቻሉ። ግና የቀድሞ የጉንችሬ ከተማ ወረዳ ኃላፊ የነበረው አቶ ያዕቆብ ግርማ ፌዴራል ፖሊስን በማሰማራት አዳሩን ሙስሊሞች ከየቤታቸው እየተለቀሙ እስር ቤት ተወረወሩ።
ሊከላከሉ ይችላሉ የሚባሉ ፈርጣማ ሙስሊሞች ከየቤታቸው ታፍሰው ሊነጋጋ ሲል የፌዴራል ፖሊስ ኃይል ከከተማዋ እንዲወጣ ተደርጎ ቀድሞ መሳሪያን በታጠቀው የኦርቶዶክስ ኃይል በሙስሊሞች ላይ ከጠዋት ጀምሮ የተቀናጀ ጥቃት እንዲፈጽም ተደረገ። በርካቶች ሲቆስሉ የሙስሊሞች ቤት እየተመረጠ ንብረታቸው እንዲዘረፍና እንዲወድም ተደረገ። ጥቃቱ ሲበረታ የመስጂድ ማይኮች የአዛን ጥሪን ዳግም እያስተጋቡ ሙስሊሞች ራሳቸውን ለመከላከል ሲሞክሩ የፌዴራል ፖሊስ ዳግም መሐል ከተማዋ ሰፍሮ ገላጋይ መስሎ ሙስሊሞችን ብቻ እየነጠለ አፈሳውን አጧጡፎታል።
በጌታዬ ይሁንብኝ እንደወንድ ፊትለፊት የምንገናኝበት ቀን ይመጣል። ያኔ በድንጋጤ ጥይት ተጎንጭታችሁ እንኳ አታመልጡንም ያደረሳችሁብንን ግፍ እያንዳንዱን ቆጥረን እናወራርዳለን።
ጉንችሬዎች ሆይ ታገሱ አላህ ከታጋሾች ጋር ነው
http://t.me/nuredinal_arebi
http://t.me/nuredinal_arebi
1.4K views14:18