2022-07-17 09:48:52
#ቡሌሆራ_ዩኒቨርሲቲ በድግሪ የተመረቁት አባት
#ይህኛው_መረጃ_በጣም_አስደስቶኛል__!!
------------------------------------------------------
#ከአሏህ ጋር በተውሒዳችን ፀንተን እኛ ሙስሊሞች ከጭቆና ቀንበር ለመውጣት እንድህ አይነት ጀግኖች ያስፈልጉናል።
◄◄◄◄◄◄◄◄◄◄◄
➽#አባ_ለኛ_ትልቅ_ነገር_አሳይተውናልና እናመሰግናለን።
--------------------------------
የ70 ዓመቱ አዛውንት ከቡሌሆራ ዩኒቨርሲቲ በሁለተኛ ዲግሪ ተመረቁ
የ70 ዓመቱ አዛውንት አቶ ዓሊ ሳፋ ከቡሌሆራ ዩኒቨርሲቲ በማርኬቲንግ ማኔጅመንት በሁለተኛ ዲግሪ የተመረቁ ሲሆን በዚህም የዩኒቨርሲቲው የ9ኛ ዙር ተመራቂዎች ልዩ ተሸላሚ ሆነዋል።
“የእድሜዬ መግፋት ከትምህርት ፍላጎቴ አላስቀረኝም” ያሉት #አቶ_ዓሊ_ሳፋ፤ ስምንት ልጆችና አራት የልጅ ልጆች አያት መሆናቸውን #ለኢዜአ ገልጸዋል።
የመጀመሪያ ዲግሪያቸውን ከ35 አመት በፊት እንዳገኙ ያስታወሱት አዛውንቱ፤ ለትምህርት ባላቸው ፍቅር የተነሳ የዕድሜያቸው መግፋት ሳይገድባቸው በ70 ዓመታቸው ዛሬ የሁለተኛ ዲግሪያቸውን ለመቀበል መብቃታቸውን ገልጸዋል።
http://t.me/nuredinal_arebi
http://t.me/nuredinal_arebi
865 views06:48