የሰርጥ አድራሻ:
ምድቦች:
ብሎጎች
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች:
43.70K
የሰርጥ መግለጫ
🔔🔔🔔 መዝሙረ-ዳዊት 🔔🔔🔔
የኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ አስተምህሮና ስርዓትን የጠበቁ የመዝሙር ግጥሞችን ወረባቶችን ከነዜማቸው ለማግኘት ይቀላቀሉ
☞ @mezmurochh
ለማንኛውም ሀሣብ, ጥቆማ, አስተያየት
☞ @Mezmuredawit_bot ላይ ያገኙናል
Ratings & Reviews
Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.
5 stars
1
4 stars
1
3 stars
0
2 stars
0
1 stars
0
የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 3
2023-10-10 10:56:07
╭══•|❀:✧๑✞✞๑✧❀|: ══╮
✥ @teksochina_meslochi ✥
╰══•|❀:✧๑✞✞๑✧❀|:══╯
12.6K views••●◉ Estifanos ◉●••, edited 07:56
2023-07-05 11:53:14
✥••┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈••✥
መዝሙረ ዳዊት
ዘማሪ= ገብረ-ዮሐንስ ገብረ-ጻድቅ
◦ ድል አለ በስምህ ◦
✥ መዝሙረ ዳዊት / በ ቴሌግራም/ ✥
|❀:✧๑ ✞✞ ๑✧❀|:
@mezmurochh
@mezmurochh
@mezmurochh
|❀:✧๑ ✞✞ ๑✧❀|:
✥••┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈••✥
3.2K views••●◉ Estifanos ◉●••, 08:53
2023-07-05 11:53:06
✞ ድል_አለ_በስምህ
ድል አለ በሰምህ
ድል አለ በቃልህ /2/
ተራራው ይናዳል አማኑኤል ስልህ
ባህር ይከፈላል መድኃኔአለም ስልህ
ቃዴስን ታላቁን በረሃ
አለፍነው ሳንጠማ ውኃ
ፈርኦንን ከባህር የጣለው
ጌታዬ የፀና ሰምህ ነው
አምላኬ የፀና ስምህ ነው
አዝ
____
በእልልታ ቢፈርሰ ኢያረኮ
ጠላትም ቢወድቅ ተማርኮ
ቢሰጠን ለእኛ ከተማው
የሆነው ሁሉ ባንተ ነው/2/
አዝ
____
ከክፋት ሁሉ ብናመልጥ
የማራ ውኃ ቢጣፍጥ
ብንበላ መና ከሰማይ
ሰለ ሆንክ ነው አዶናይ
ሰለ ሆንክ ነው ሁሉን ቻይ
አዝ
____
የቆምነው ዛሬ በሕይወት
ስምህን አድርገን ነው ጉልበት
ከሜዳ ተጠርተን ብንነግስ
ሆነህ ነው ክብርና ሞገስ
ዘማሪ
ገብረ-ዮሐንስ ገብረ-ጻድቅ
✥••┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈••✥
╭══•|❀:✧๑✞✞๑✧❀|: ══╮
✥ @mezmurochh ✥
✥ @mezmurochh ✥
✥ @mezmurochh ✥
╰══•|❀:✧๑✞✞๑✧❀|:══╯
✥••┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈••✥
3.4K views••●◉ Estifanos ◉●••, 08:53
2023-07-02 14:00:10
Watch "MK TV ቀጥታ ሥርጭት ከሚሊኒየም አዳራሽ በጦርነት ለተጎዳው ለሰሜን ወሎ ሀገረ ስብከትን የገቢ ማሰባሰቢያ መርሐ ግብር - ሰኔ 25 /2015 ዓ.ም." on YouTube
https://www.youtube.com/live/pkjwwiKUf_k?feature=share
5.8K views••●◉ Estifanos ◉●••, 11:00
2023-06-29 22:16:03
╭══•|❀:✧๑✞✞๑✧❀|: ══╮
✥ @teksochina_meslochi ✥
╰══•|❀:✧๑✞✞๑✧❀|:══╯
7.3K views••●◉ Estifanos ◉●••, edited 19:16
2023-06-29 22:15:46
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን
እንኳን ለመፍቀሬ ጥበብ ጠቢበ ጠቢባን ንጉሥ እስራኤል ወልደ ዳዊት ንጉሥ ቅዱስ ሰሎሞን በዓለ ዕረፍት አደረሳችሁ አደረስን
ሰኔ ፳፫(23) ሰሎሞን ወልደ ዳዊት ወአባ ኖብ ወመርቆሬዎስ ወቶማስ ወፊልጶስ ሰማዕት
ዘነግህ ምስባክ
እግዚኦ ኩነኔከ ሀቦ ለንጉሥ
ወጽድቀከኒ ለወልደ ንጉሥ
ከመ ይኩንኖሙ ለህዝብከ በጽድቅ
ትርጉም
አቤቱ ፍርድህን ለንጉሥ ስጥ
ጽድቅህንም ለንጉሥ ልጅ
ሕዝብንም ጽድቅ
መዝ ፸፩-፩
71 1
ወንጌል
ማቴ ም ፲፪ ቁ ፴፰-፵፫
12 38 43
የቅዳሴ ምንባባት
ሮሜ ም ፲፫ ቁ ፩-፲፫
፩ ጴጥ ም ፪ ቁ ፲፫-ፍ.ም
ግብ.ሐዋ ም ፯ ቁ ፵፬-፶፬
ምስባክ
በጽሑ መላዕክት ወቦሙ መዘምራን
ማዕከለ ደናግል ዘባጥያት ከበሮ
በማኀበር ባርክዎ ለእግዚአብሔር
ትርጉም
አለቆች ቀነቀኑ መዘምራን ይከተላሉ
ከበሮን በሚመቱ በቁነጃጀት መካከል
እግዚአብሔርን በጉባኤ
መዝ ፷፯-፳፭
67 25
ወንጌል
ማቴ ም ፲፩ ቁ ፲፪-ፍ.ም
11 12 ፍፃሜው
ቅዳሴ
ዘእግዝእትነ አው ዮሐንስ ዘወልደ ነጎድጓድ
"የኢያሱ የምስክሩ ሐውልት፤የጌዲዎን ፀምር፣የሳሙኤል የሽቱ ሙዳይና የዘይት ቀንድ አንቺ ነሽ፤የተመካበት የዕሴይ ሥር፤የአሚናዳብም ሠረገላ የዳዊት መሰንቆ የሰሎሞንም አክሊል አንቺ ነሽ፤የታጠረች ተክል፣የተዘጋች የውኃ ጉድጓድ አንቺ ነሽ "
ቅዳሴ ማርያም
ም ፩ ቁ ፴፬
1 34
አው
"ድል ስለነሡ አምነው ንጹሓን ስለሆኑ ስለ ሰማዕታትም ሁሉ፤ተኩሎች እንደ በጎች ስለ በሏቸው ስለ መንጋህ "
ቅዳሴ ዘወልደ ነጎድጓድ
ም ፩ ቁ ፶፭
1 55
ፆሙ ለማበርከት ያብቃን ቸሩ መድኃኔዓለም በምህረቱ ይማረን እመ አምላክ ወላዲተ አምላክ ምልጃዋ ቃል ኪዳኗዋ ይጠብቅ ከወልደ ዳዊት ከጠቢቡ ሰሎሞን በረከቱ ይደርብን መጽሐፍ ተግሳጽ መጽሐፍ ጥበብ መጽሐፍ መክብብ መጽሐፍ ምሳሌ መኃልይ ዘሰሎሞን ድርሰት የተቀበለ ፆም ፀሎት ምጽዋት በብሩህ ገጽ ይቀበልልን
✥••┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈••✥
መዝሙረ ዳዊት
✧ ምስባክ ✧
|❀:✧๑ ✞✞ ๑✧❀|:
@mezmurochh
@mezmurochh
@mezmurochh
|❀:✧๑ ✞✞ ๑✧❀|:
✥••┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈••✥
6.3K views••●◉ Estifanos ◉●••, 19:15
2023-06-27 20:13:11
ቀዳሜ ትዕይንቱ ለዳግማዊ ምኒሊክ ንጉሰ ነገስት ዘ_ኢትዮጵያ ርዕሰ አድባራት እንጦጦ ደብረ ኃይል ቅዱስ ራጉኤል ወኤልይስ ቤ/ክ
╭══•|❀:✧๑✞✞๑✧❀|: ══╮
✥ @teksochina_meslochi ✥
╰══•|❀:✧๑✞✞๑✧❀|:══╯
7.0K views••●◉ Estifanos ◉●••, edited 17:13
2023-06-27 20:13:03
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን
"ቤተክርስቲያን ሀኪም ቤት ናት "
ሊቁ አፈ በረከት ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ
እንኳን ለእመቤታችን ለቅድስት ድንግል ማርያም ዓመታዊ ቅዳሴ ቤት መታሰቢያ በዓል አደረሳችሁ አደረስን
ሰኔ ፳፩(21) በዓለ እግዝእትነ ማርያም ወጢሞቴዎስ ወተዝካር ተአምር ዘቶማስ
ዘነግህ ምስባክ
ወንሰግድ ውስተ መካን ኀበ ቆመ እግረ እግዚእነ
ተንሥአ እግዚኦ ውስተ ዕረፍትከ
አንተ ወታቦተ መቅደስከ
ትርጉም
እግሮቼ በሚቆሙበት ሥፍራ እንሰግዳለን
አቤቱ ወደ ዕረፍትህ ተነሥ
አንተና የመቅደስህ ታቦት
መዝ ፻፴፩-፯
131 7
ወንጌል
ሉቃ ም ፩ ቁ ፴፱-፶፯
1 39 57
የቅዳሴ ምንባባት
ኤፌ ም ፪ ቁ ፲፫-ፍ.ም
፩ ጴጥ ም ፪ ቁ ፬-፲፩
ግብ.ሐዋ ም ፩ ቁ ፲፪-፲፭
ምስባክ
ቀደስ ማኀደሮ ልዑል
እግዚአብሔር ውስተ ማዕከለ ኢትትሐወክ
ወይረድአ እግዚአብሔር ፍጽመ
ትርጉም
ልዑል ማደሪያው ቀደስ
እግዚአብሔር በመካከልዋ ነው አትናወጥም
እግዚብሔርም ፈጥኖ ይረዳታል
መዝ ፵፭-፬
45 4
ወንጌል
ማቴ ም ፲፮ ቁ ፲፫-፳
16 13 20
ቅዳሴ
ዘእግዚእነ
❖ አቤቱ ለአዕይንተ ልቡና ውስጣዊ ብርሃንን ስጥ እያስቡህና ላንተ እየተገዙ አንተን ለይተው ያመስግኑህ ዘንድ ዕድላቸው አንተ ብቻ ነህና ❖
ቅዳሴ እግዚእነ
ም ፩ ቁ ፶፬
1 54
በዓለ ምህረት በዓለ ፀጋ በዓለ ሐሴት ያድርግል ፆሙ ለማበርከት ያብቃ ከቸሩ መድኃኔዓለም በቸርነቱ ይማረን ከእናታችን ከቅድስት ድንግል ማርያም ምልጃዋ ቃል ኪዳኗዋ ይጠብቅን ውዳሴ ማርያም ቅዳሴ ማርያም የሰኔ ጎልጎታ መዓዛ ቅዳሴ የተቀበለ የኛንም ፆም ፀሎት ስግደት በብሩህ ገጽ ይቀበልልን
✥••┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈••✥
መዝሙረ ዳዊት
✧ ምስባክ ✧
|❀:✧๑ ✞✞ ๑✧❀|:
@mezmurochh
@mezmurochh
@mezmurochh
|❀:✧๑ ✞✞ ๑✧❀|:
✥••┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈••✥
6.6K views••●◉ Estifanos ◉●••, 17:13
2023-06-26 22:12:30
╭══•|❀:✧๑✞✞๑✧❀|: ══╮
✥ @teksochina_meslochi ✥
╰══•|❀:✧๑✞✞๑✧❀|:══╯
6.4K views••●◉ Estifanos ◉●••, edited 19:12
2023-06-26 22:12:18
ይህም ነቢይ በአራት ነገሥታት ዘመን ትንቢት ተናገረ እሊህም ኢዮራም፣ አካዝያስ፣ ኢዩና፣ ዮአስ ናቸው የትንቢቱም ዘመን ከሀምሳ ዓመት በላይ ነው። ክብር ይግባውና ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ወደ ዓለም ከመምጣቱ አስቀድሞ ትንቢት ተናገረ ከዚህ በኋላም በሰለም አረፈ።
ለእግዚአብሔር ምስጋና ይሁን፤ ልመናዋ በረከቷም ወንዶችና ሴቶች ባሮቿ ከሆን ከሁላችን የክርስቲያን ወገኖች ጋራ ይኑር፣ በቅዱሰኑ ጸሎት ይማረን በረከታቸውም ከእኛ ጋራ ትኑር ለዘላለሙ አሜን።
(#ስንክሳር_ዘወርኀ_ሰኔ እና #ከገድላት_አንደበት)
የተሣተውን ፤ የተረሳው፤ የተገደፈውን፤ የነጠፈውን በቀና መንፈስ አቃንታቹ አንብቡት
ስለ ማይነገር ስጦታው እግዚአብሔር ይመስገን
ወስብሐት ለእግዚአብሔር
ወለወላዲቱ ድንግል
ወለመስቀሉ ክቡር አሜን
ለመቀላቀል
┏━━° •❈• ° ━━┓
@mezmurochh
@mezmurochh
@mezmurochh
┗━━° •❈• ° ━━┛
6.1K views••●◉ Estifanos ◉●••, 19:12