Get Mystery Box with random crypto!

FBC (Fana Broadcasting Corporate)

የሰርጥ አድራሻ: @fanatelevision
ምድቦች: ዜና
ቋንቋ: አማርኛ
ሀገር: ኢትዮጵያ
ተመዝጋቢዎች: 184.44K
የሰርጥ መግለጫ

This is FBC's official Telegram channel.
For more updates please visit www.fanabc.com

Ratings & Reviews

4.50

2 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

1

4 stars

1

3 stars

0

2 stars

0

1 stars

0


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 11

2023-10-26 15:20:13
116ኛው የሀገር መከላከያ ሠራዊትን ቀን በምስል።
14.2K viewsedited  12:20
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-10-26 11:39:10
ኢትዮጵያ ለዓለም አቀፍ የስደተኞች ጉባዔ የሚቀርቡ ስድስት ቃልኪዳኖችን አፀደቀች

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ መንግስት በፈረንጆቹ ታህሳስ 2023 በስዊዘርላንድ ጄኔቫ በሚካሄደው ዓለም አቀፍ የስደተኞች ጉባኤ የሚቀርቡ ስድስት ቃልኪዳኖችን አፀደቀ፡፡

ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንንን ጨምሮ ከፍተኛ የመንግስት የስራ ሀላፊዎች፣ የከምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግስታት ባለስልጣን (ኢጋድ) ተወካዮች እና የተባበሩት መንግስታት የስደተኞች ኤጀንሲ የኢትዮጵያ ተወካዮች በተገኙበት ቃል ኪዳኖቹ ላይ አስተያየት ተሰጥቷል።

https://www.fanabc.com/archives/218427
15.5K viewsedited  08:39
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-10-26 11:15:54
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የታደሙበት 116ኛው የሀገር መከላከያ ሠራዊትን ቀን በምስል
13.8K viewsedited  08:15
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-10-22 21:01:21
የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት በዘመን መካከል

https://www.fanabc.com/archives/217799
12.8K views18:01
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-10-22 20:24:02
የፕሪሚየር ሊጉ ሁለት መርሐ ግብሮች በአቻ ውጤት ተጠናቀቁ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሦስተኛ ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ማጠቃለያ አዳማ ከተማ ከሀምበሪቾ ዱራሜ እንዲሁም ኢትጵያ ቡና ከባህር ዳር ከተማ 2 አቻ ተለያይተዋል፡፡ ለአዳማ ከተማ አብዲሳ ጀማል እና ዮሴፍ ታረቀኝ እንዲሁም ለሀምበሪቾ ዱራሜ በፍቃዱ አስረሳኸኝ እና ዳግም በፍቃዱ ጎሎችን አስቆጥረዋል፡፡ በውጤቱ መሰረት አዳማ ነጥቡን ወደ 5 ከፍ በማድረግ የነበረበትን…

https://www.fanabc.com/archives/217826
13.5K viewsedited  17:24
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-10-22 19:10:02
አመራሩ የሕዝቡን እርካታ በሚያረጋግጥ ሁኔታ በይበልጥ ውጤት ለማምጣት እንዲተጋ ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በተለያዩ ማዕከላት ሲሰጥ የነበረው ሁለተኛው ዙር የብልጽግና ፓርቲ ከፍተኛና መካከለኛ አመራሮች ስልጠና ተጠናቋል፡፡

ሰልጣኞች ከስልጠናው ያገኙትን ግብዓት ተግባራዊ በማድረግ የሕዝቡን እርካታ በሚያረጋግጥ ሁኔታ በሰላም፣ በልማትና በመልካም አስተዳደር ሥራዎች ላይ በይበልጥ ውጤት ለማምጣት እንዲተጉ የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ አሳስበዋል፡፡

https://www.fanabc.com/archives/217802
14.0K viewsedited  16:10
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-10-22 18:36:32
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) የወጣቶች ስፖርት ማዘውተሪያ ሥፍራን መረቁ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በአዲስ አበባ ልደታ ክፍለ ከተማ የወጣቶች ስፖርት ማዘውተሪያ ሥፍራን በዛሬው ዕለት መርቀዋል፡፡

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት÷ “ሁሉም በየመስኩ አድርጎ በማሳየት፣ ሆኖ በመገኘት እና በጎ አርዓያ በመሆን ኃላፊነቱን ቢወጣ ኢትዮጵያ የወጣቶች ሀገር በመሆኗ ዛሬ የዘራነው መልካም ዘር ነገ መልካም ውጤት ያመጣል” ብለዋል።

ዛሬ የተመረቀው የስፖርት ማዘውተሪያ ሥፍራ ለሕፃናት እና ለወጣቶች አገልግሎት የሚውል መሆኑን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት መረጃ ያመላክታል፡፡
13.7K viewsedited  15:36
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-10-22 17:42:06
በትምህርት ቤት ምገባ አዲስ አበባ ልምድ የሚቀሰምባት ከተማ ሆና ተመረጠች

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በትምህርት ቤት ምገባ መርሐ ግብር አዲስ አበባ ሌሎች ሀገራት ልምድ የሚቀስሙባት ከተማ ሆና መመረጧን ከንቲባ አዳነች አቤቤ አስታወቁ፡፡

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት÷ በፓሪስ በተካሄደው የዓለም የትምህርት ቤት ምገባ ጥምረት መድረክ ላይ አዲስ አበባ ሌሎች ሀገራት ልምድ የሚወስዱባት ከተማ ሆና መመረጧን ገልጸዋል፡፡

https://www.fanabc.com/archives/217776
13.4K views14:42
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-10-22 16:43:18
2ኛው ዙር የአመራሮች ስልጠና ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በተለያዩ ማዕከላት ሲሰጥ የነበረው ሁለተኛው ዙር የብልጽግና ፓርቲ ከፍተኛና መካከለኛ አመራሮች ስልጠና ተጠናቀቀ፡፡ ”ከዕዳ ወደ ምንዳ” በሚል መሪ ሐሳብ በ10 ማዕከላት ከመስከረም 29 ቀን 2016 ጀምሮ ስልጠና ሲሰጥ መቆየቱ ይታወቃል፡፡ ስልጠናው÷ በአመራሩ ዘንድ የተግባርና የሐሳብ አንድነት በማምጣት ሀገራዊ ብልጽግና ለማረጋገጥ የሚያስችል አቅምና ክኅሎት መፍጠሩ ተገልጿል፡፡…

https://www.fanabc.com/archives/217756
13.9K viewsedited  13:43
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-10-22 16:19:46
የወል እውነትን በመያዝ ለዘላቂ ሰላም መሥራት እንደሚገባ ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሚያስተሳስሩ የወል እውነቶችን በመያዝ ለሀገራዊ አንድነት፣ ዘላቂ ሰላምና ልማት በጋራ መሥራት እንደሚገባ የሰላም ሚኒስቴር ገለጸ፡፡ “የሰላምና የሀገር ግንባታ መሰረታውያን ሀገራዊ ጥቅሞች፣ የጋራ ማንነቶች፣ ሀገራዊ እሴቶችና ሴኩላሪዝም” በሚል መሪ ሐሳብ ከሃይማኖት አባቶች፣ የሀገር ሽማግሌዎችና ባለድርሻ አካላት ጋር በአዳማ ውይይት ተካሂዷል፡፡ የሰላም ሚኒስትር ዴኤታ ታዬ ደንደአ በመድረኩ…

https://www.fanabc.com/archives/217749
13.3K viewsedited  13:19
ክፈት / አስተያየት ይስጡ