ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ የስታርት አፕ ዐውደ-ርዕይን ጎበኙ አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ በሣይንስ ሙዝየም የተከፈተውን የስታርት አፕ ዐውደ-ርዕይን ጎብኝተዋል፡፡ ምክትል ጠቀላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ በዚሁ ጊዜ እንዳሉት ÷ የስታርት አፕ ዐውደ-ርዕይው በተለያዩ ዘርፎች ትላልቅ ኃሳቦች፣ ትልሞች፣ ዲዛይኖች፣ ሞዴሎች፣ የምርት ሙከራዎችእንዲሁም ምርቶች የታዩበት መሆኑን ገልጸዋል፡፡ ይህም ሀገራችን በሁሉም ዘርፎች ቀዳሚ ለመሆን ትክክለኛ መንገድ ላይ ስለ መሆኗ ማሳያነው ብለዋል፡፡ https://www.fanabc.com/archives/242962 13.4K viewsedited 11:30