Get Mystery Box with random crypto!

ሪፖርተር (Ethiopian Reporter)

የቴሌግራም ቻናል አርማ ethiopianreporteramharic — ሪፖርተር (Ethiopian Reporter)
የቴሌግራም ቻናል አርማ ethiopianreporteramharic — ሪፖርተር (Ethiopian Reporter)
የሰርጥ አድራሻ: @ethiopianreporteramharic
ምድቦች: ዜና
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 16.55K
የሰርጥ መግለጫ

Ethiopian Reporter (ሪፖርተር) በሚዲያና ኮሙኒኬሽን ሴንተር በሳምንት ሁለቴ እየታተመ የሚወጣ ጋዜጣ ነው፡፡ ጋዜጣው ለነጻ ፕሬስ፣ ለነጻ ሐሳብናና ለነጻ መንፈስ መስፈን ይተጋል፡፡ Facebook: https://www.facebook.com/EThReporter Twitter: @EthioReporter LinkedIn: linkedin.com/in/ሪፖርተር-ሪፖርተር-123415146

Ratings & Reviews

3.00

2 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

0

4 stars

1

3 stars

0

2 stars

1

1 stars

0


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 3

2023-06-12 14:38:49
#ማስታወቂያ
ለበለጠ መረጃ: https://t.me/asharamicrofinance
3.4K views11:38
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-06-12 14:22:53
ኢትዮ ቴሌኮም ግንባታው ከተጀመረ ሰባት ዓመት የሞላውን ግዙፍ ሕንፃ ለምን ማጠናቀቅ እንዳልቻለ እና የሰሜን ጦርነት በተካሄደባቸው አካባቢዎች ስለ ወደሙ ስድስት ሺህ ትምህርት ቤቶች እንዲሁም ለትግራይ ክልል የታሰበውን የአፈር ማዳበሪያ አስመልስቶ የተሰናዱትን ዘገባዎች ሊንኩን በመጠቀም ይከታተሉ። ተጨማሪ መረጃዎች እንዲደርሶ የሪፖርተር ቲዮብን ሰብስክራይብ ያደርጉ።


3.3K viewsedited  11:22
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-06-12 11:19:30
“አስፈጻሚው በምክርቤቱ ላይ ተጽእኖ ያሳድራል"


3.2K views08:19
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-06-12 07:53:01
የረፖርተር ስራዎችን በእነዚህ አማራጮች ማግኘት ይችላሉ፦
Website: www.ethiopianreporterjobs.com
Facebook: http://bit.ly/2mPD7EG
Telegram: https://bit.ly/3exwhdn
Linkedin: https://bit.ly/2XJzm45
Twitter: https://bit.ly/3cuJTnF
Instagram: https://bit.ly/3fCE5j1
ይጎብኙን፤ ይከተሉን፤ ላይክ ሼር ያድርጉ። እናመሰግናለን።
3.4K views04:53
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-06-11 12:57:07
የወልቃይት የበጀት ጉዳይ


2.0K views09:57
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-06-11 09:25:57
ዘወትር እሁድ የሚጠብቁት የሪፖርተር ጋዜጣ የተለያዩ መረጃዎችን ይዞ በገበያ ላይ ይገኛል
በድረገጻችን https://www.ethiopianreporter.com/ ላይም ያገኙታል።
----------||----------
የሪፖርተር ይፋዊ የማኅበራዊ ትስስር ገጾችን ይቀላቀሉ
ፌስቡክ↠ https://bit.ly/2Iv9bZB
ትዊተር↠ https://bit.ly/35qeNwV
ቴሌግራም↠ http://bit.ly/37OFEnC
ዩቲዩብ ↠ https://bit.ly/3namddM

የ ስራ ማስታወቂያዎች ↠ EthiopianReporterJobs.com
2.5K viewsedited  06:25
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-06-10 15:04:25
የአልሸባብን ጥቃት ያከሸፉ ሁለቱ የኢትዮጵያ ወታደሮች


3.3K views12:04
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-06-09 16:04:59
በስርቆት ምክንያት ለሚሊዮኖች የሚደርሰው የምግብ ድጋፍ ተቋረጠ


3.9K views13:04
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-06-09 10:44:29
የፈረሱት መስጊዶችን አስመልክቶ ምክር ቤቱ የሰጠው ሙሉ መግለጫ


4.0K views07:44
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-06-08 18:39:48 የቀጣዩ ዓመት የመከላከያ በጀት 50 ቢሊዮን ብር ሆኖ ቀረበ
- በጦርነቱ ለወደሙ መሠረተልማቶች ግንባታ 20 ቢሊዮን ብር ተይዟል
ለቀጣዩ በጀት ዓመት ከቀረበው 801.65 ቢሊዮን ብር አጠቃላይ የፌዴራል መንግሥት በጀት ውስጥ ለመከላከያ ሚኒስቴር 50 ቢሊዮን ብር ሲመደብ ፣ በሰሜን ኢትዮጵያ ጦርነት የወደሙ ተቋማትና አገልግሎቶችን ወደ ነበሩበት ለመመለስ ደግሞ 20 ቢሊዮን ብር በጀት መያዙ ተገለጸ።
በ2015 በጀት ዓመት ለመከላከያ ሚኒስቴር የተመደበው በጀት 84 ቢሊዮን ብር ሲሆን በ2014 የበጀት ዓመት 22 ቢለየን ብር ከተመደበ ከጥቂት ወራት በኋላ ከጸደቀው 122 ቢሊየን ብር ተጨማሪ በጀት ውስጥ 90 ቢሊየን ብሩ በማግኘቱ በ2014 የተቋሙ በጀት ለመጀመሪያ ጊዜ ከመቶ ቢሊዮን ብር ባለይ ተሻግሮ ነበር።
የሰሜኑ ጦርነት በፕሪቶሪያው የሰላም ስምምነት መፍትሔ ማግኘቱን ተከትሎ መከላከያ ሚኒስቴር ለ2016 በጀት ዓመት 50 ቢሊዮን ብር እንደተያዘለት ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ከቀረበው የቀጣዩ ዓመት ረቂቅ በጀት ለመረዳት ተችሏል።
ለቀጣዩ በጀት ዓመት ከቀረበው ረቃቅ በጀት ውስጥ በሰሜን ኢትዮጵያ ጦርነት የወደሙ መሠረተልማቶችን ወደነበሩበት ለመመለስ 20 ቢሊዮን ብር እንደተያዘም ሰነዱ ያመለክታል።
ለ2016 በጀት ዓመት ለክልሎች ድጎማ 214 ቢሊዮን ብር የተመደበ ሲሆን በሰሜኑ ጦርነት ምክንያት ከሁለት ዓመታት
በላይ ከፌዴራል መንግስት የበጀት ድጎማ ያለገኘው የትግራይ ክልል ለቀጣዩ በጀት ዓመት 12.5 ቢሊዮን ብር ተመድቦለታል።
ለክልሎች ድጎማ ከተያዘው በጀት ውስጥ እንደሁልጊዜው ትልቁን ድርሻ የሚወስዱት ኦሮሚያ ፣ አማራና የደቡብ ብሔር ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልሎች ሲሆኑሕዝቦች ፤ እንደቅደም ተከተላቸውም ብርዐ71.9 ቢሊዮን ፣ ብር 45.1ቢሊዮን እና ብር 26.9 ቢሊዮን ተመድቦላቸዋል።
በተጨማሪም ፣ ሶማሌ 20.8 ክልል ቢሊዮን ብር፣ ደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝች ክልል 6.4 ቢሊዮን ብር፣ ሲዳማ ክልል 8.5 ቢሊዮን ብር ተደልድሎ በረቂቅ በጀቱ ቀርቧል፡፡
በተመሳሳይ ፤ ለአፋር ክልል 6.3 ቢሊዮን ብር፣ ለቤንሻንል ክልል 3.8 ቢሊዮን ብር፣ ለጋምቤላ ህዝቦች ክልል 2.7 ቢሊዮን ብር፣ ለሃረሪ ህዝብ ክልል 1.5 ቢሊዮን ብር፣ ለአዲስ አበባ ከተማ አስታደዳር 5.2 ቢሊዮን ብር፣ ለድሬዳዋ ከተማ አስተዳዳር 1.8 ቢሊዮን ብር ሆኖ በረቂቁ ተደልድሏል፡፡
4.3K viewsedited  15:39
ክፈት / አስተያየት ይስጡ