የሰርጥ አድራሻ:
ምድቦች:
ዜና
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች:
16.55K
የሰርጥ መግለጫ
Ethiopian Reporter (ሪፖርተር) በሚዲያና ኮሙኒኬሽን ሴንተር በሳምንት ሁለቴ እየታተመ የሚወጣ ጋዜጣ ነው፡፡ ጋዜጣው ለነጻ ፕሬስ፣ ለነጻ ሐሳብናና ለነጻ መንፈስ መስፈን ይተጋል፡፡ Facebook: https://www.facebook.com/EThReporter Twitter: @EthioReporter LinkedIn: linkedin.com/in/ሪፖርተር-ሪፖርተር-123415146
Ratings & Reviews
Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.
5 stars
0
4 stars
1
3 stars
0
2 stars
1
1 stars
0
የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 2
2023-06-25 18:27:44
ህወሓት ሕጋዊ ሰውነቱን ለማስመለስ
5.3K views15:27
2023-06-25 07:37:25
ዘወትር እሁድ የሚጠብቁት የሪፖርተር ጋዜጣ የተለያዩ መረጃዎችን ይዞ በገበያ ላይ ይገኛል
በድረገጻችን https://www.ethiopianreporter.com/ ላይም ያገኙታል።
----------||----------
የሪፖርተር ይፋዊ የማኅበራዊ ትስስር ገጾችን ይቀላቀሉ
ፌስቡክ↠ https://bit.ly/2Iv9bZB
ትዊተር↠ https://bit.ly/35qeNwV
ቴሌግራም↠ http://bit.ly/37OFEnC
ዩቲዩብ ↠ https://bit.ly/3p0jUQY
የ ስራ ማስታወቂያዎች ↠ EthiopianReporterJobs.com
5.1K views04:37
2023-06-24 18:31:37
አየር መንገዱ ለሰራተኞቹ የመኖሪያ ቤት ሊገነባ ነው
5.8K views15:31
2023-06-24 12:05:07
#ማስታወቂያ
ለበለጠ መረጃ: https://t.me/asharamicrofinance
5.0K views09:05
2023-06-23 17:55:31
"ከ ኢዜማ ፓርቲ ለምን ለቀቁ?" ከአቶ ሃብታሙ ኪታባ ጋር የተደረገ ቆይታ
5.1K views14:55
2023-06-23 15:18:38
አወዛጋቢው የቤት ግብር ማሻሻያ
4.9K views12:18
2023-06-21 17:52:07
#ማስታወቂያ
ለበለጠ መረጃ: https://t.me/asharamicrofinance
5.6K views14:52
2023-06-21 14:53:21
በዋጋ ምክንያት መኖር ከብዶናል
5.4K views11:53
2023-06-13 16:13:48
አነጋጋሪው የፐርፐዝ ብላክ አክሲዮን ሽያጭና ያልተረጋገጠው የግንባታ ቦታ
2.2K views13:13
2023-06-12 17:11:43
አቶ ግርማ ዋቄ ከአየር መንገድ ቦርድ ሰብሳቢነት ለቀቁ
- በምትካቸው ሌተናል ጄነራል ይልማ መርዳሳ ተሹመዋል
የኢትዮጵያ አየር መንገድ የቦርድ ሰብሳቢ የነበሩት አቶ ግርማ ዋቄ ከሃላፊነታቸው መልቀቃቸው ታወቀ፤ የፌደራል ባለስልጣናት ግን የለቀቁበትን ምክንያት እስካሁን ይፋ አላደረጉም።
አቶ ግርማ ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ቦርድ ሰብሳቢ ሆነው እያገለገሉ እንዳልሆነ ለሪፖርተር አረጋግጠዋል። ነገር ግን ከኃላፊነታቸው የለቀቁበትን ምክንያት በተመለከተ ማብራሪያ ለመስጠት ፈቃደኛ አልሆኑም።
በአቶ ግርማ ዋቄ ምትክ የኢትዮጵያ አየር ኃይል ዋና አዛዥ የሆኑት ሌተናል ጄነራል ይልማ መርዳሳ የኢትዮጵያ አየር መንገድ የቦርድ ሰብሳቢ ሆነው መሾማቸውን ምንጮች ለሪፖርተር ገልጸዋል።
የቀድሞው የኢትዮጵያ አየርመንገድ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ተወልደ ገብረማርያም በድንገት ከላፊነት መልቀቃቸውን ተክትሎ መንግሥት ስመ ጥሩን የአቪዬሽን ባለሙያ አት ግርማ ዋቄ በመጥራት በአየርመንገዱ የተከሰተውን የስልጣን ክፍተት እንዲቀርፉና ጤናማ ሽግግር እንዲያመቻቹ ባለፈው ዓመት መጋቢት ወር ላይ የአየርመንገዱ የቦርድ ሊቀመንበር አድርጎ መሾሙ ይታወሳል።
አቶ ግርማን የተኩት ሌተናል ጀነራል ይልማ መርዳሳ ላለፉት ሁለት ዓመታት የአየርመንገዱ ቦርድ አባል ሆነው አገልግለዋል።
3.5K views14:11