Get Mystery Box with random crypto!

HabeshaNet.

የቴሌግራም ቻናል አርማ ethiocoronainfo — HabeshaNet. H
የቴሌግራም ቻናል አርማ ethiocoronainfo — HabeshaNet.
የሰርጥ አድራሻ: @ethiocoronainfo
ምድቦች: ዜና
ቋንቋ: አማርኛ
ሀገር: ኢትዮጵያ
ተመዝጋቢዎች: 1.69K
የሰርጥ መግለጫ

We will provide Coronavirus updates about Ethiopia and the globe!
ይደግፉን | ያስተዋውቁን!
For any questions contact us http://t.me/EthioCoronavirusInfobot
https://www.youtube.com/c/TheNewEthiopiaTube?sub_confirmation=1

Ratings & Reviews

3.50

2 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

0

4 stars

1

3 stars

1

2 stars

0

1 stars

0


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 2

2020-08-21 16:22:52 የሐሰት 20,000 ብር ንግድ | ስለ Crowd 1 ማወቅ ያለብዎት 5 ትልልቅ ውሸቶች |5 Biggest lies you need to KNOW about Crowd1


1.5K views13:22
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2020-08-19 22:47:01
ማሊ ከአፍሪካ ህብረት አባልነት ታገደች የአፍሪካ ህብረት የፀጥታና ሰላም ኮሚሽን በትናንትናው ዕለት በመፈንቅለ መንግሥት ፕሬዚዳንቷን ከስልጣን ያስወገደችውን ማሊን ከአፍሪካ ህብረት አባልነት አግዷታል።

ኮሚሽኑ ባወጣው መግለጫ አገሪቷ ህገ መንግሥታዊ ስርአት እስክታሰፍን ድረስና በቁጥጥር ስር ያሉትን የአገሪቱ ፕሬዚዳንት፣ ጠቅላይ ሚኒስትርና ሌሎች ባለስልጣኖች እስኪለቀቁ ድረስም እግዱ ይቆያል ብሏል።

የአፍሪካ ህብረት ሊቀ መንበር ሲሪል ራማፎሳም በወታደራዊ ኃይሉ በቁጥጥር ስር ያሉትን ፕሬዚዳንት ኢብራሂም ባውባካር ኬታም እንዲለቀቁ ጠይቀዋል።

ሊቀ መንበሩ ሲሪል ራማፎሳ አገሪቷ በአስቸኳይ ወደ ሲቪል አስተዳዳር እንድትመለስም አሳስበዋል።

የአውሮፓ ህብረትም ፕሬዚዳንት ኢብራሂም ባውባካር እንዲለቀቁ መጠየቁን አጃንስ ፍራንስ ፕሬስ ኤጀንሲ ዘግቧል። https://www.facebook.com/ETHIOID/photos/a.2880951031917937/3553278421351858/?__cft__[0]=AZWAKlSX5jwem09nad9NWp3vKc-2DZDa7dzkbPLzmAuM7BvAPZH0auie-DlsnRy2nC49NaSVFCpqvdsQQR-Cc_DHA-jAbpVkqppJykqvha7X-YAMrmyHUht_gHTyEWi5x2i5ZZPsexyv45jq3fBHSlvp&__tn__=EH-R
1.9K views19:47
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2020-08-16 17:59:48
ቻይና በአገሪቱ ባለሞያዎች የተሠራ የኮቪድ-19 ክትባት ባለቤትነት አጸደቀች
******
ቻይና የተላላፊ በሽታዎች ባለሞያ ባካተተው ቼን ዌይ ቡድን የተሠራውን የመጀመሪያውን የኮቪድ-19 ክትባት ባለቤትነት አጽድቃለች።

ቀደም ሲል ክትባቱ ላይ በተደረገ ሁለተኛ ዙር ፍተሻ ወቅት ደህንነቱ አስተማማኝ መሆኑንና የበሽታ የመከላከል አቅም የመጨመር ምላሽ መስጠቱን ሲጂቲኤን ዘግቧል።

HabeshaNet.
We will provide Coronavirus updates about Ethiopia and the globe!

ይደግፉን | ያስተዋውቁን!

For any questions contact us http://t.me/EthioCoronavirusInfobot

https://www.youtube.com/c/TheNewEthiopiaTube?sub_confirmation=1
https://t.me/ethiocoronainfo
1.8K viewsedited  14:59
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2020-08-16 16:49:13
በኦሮሚያ ክልል በ24 ሰዓት የ8 ሰዎች ህይወት ሲያልፍ 185 ሰዎች በቫይረሱ ተይዘዋል!

በኦሮሚያ ክልል ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ በተደረገው የ3,537 የላብራቶሪ ምርመራ 185 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ተረጋግጣል።

በቫይረሱ ከተያዙት መካከል ፦

- 68 ሰዎች ከአርሲ
- 21 ሰዎች ከምስራቅ ሸዋ
- 18 ሰዎች ከቄለም ወለጋ
- 16 ሰዎች ከቡራዩ ከተማ ይገኙበታል።

በተመሳሳይ ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ የስምንት (8) ሰዎች ሕይወት ማለፉን የኦሮሚያ ጤና ቢሮ በዕለታዊ ሪፖርቱ አሳውቋል።



HabeshaNet.
We will provide Coronavirus updates about Ethiopia and the globe!

ይደግፉን | ያስተዋውቁን!

For any questions contact us http://t.me/EthioCoronavirusInfobot

https://www.youtube.com/c/TheNewEthiopiaTube?sub_confirmation=1
https://t.me/ethiocoronainfo
1.5K views13:49
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2020-08-15 20:16:29
በኢትዮጵያ በአንድ ቀን 1,652 ሰዎች በኮቪድ-19 ተያዙ!

ባለፉት 24 ሰዓት በተደረገው 22,252 የላብራቶሪ ምርመራ 1,652 ሰዎች በቫይረሱ መያዛቸው ሲረጋገጥ የ17 ሰዎች ህይወት አልፏል። በተጨማሪ በትላንትናው ዕለት 377 ሰዎች አገግመዋል።

በአጠቃላይ በሀገራችን በኮቪድ-19 የተያዙ ሰዎች 28,894 የደረሱ ሲሆን የሟቾች ቁጥር 509 ደርሷል ፤ እንዲሁም አጠቃላይ ከበሽታው ያገገሙ ሰዎች 12,037 ደርሰዋል።

HabeshaNet.
We will provide Coronavirus updates about Ethiopia and the globe!

ይደግፉን | ያስተዋውቁን!

For any questions contact us http://t.me/EthioCoronavirusInfobot

https://www.youtube.com/c/TheNewEthiopiaTube?sub_confirmation=1
https://t.me/ethiocoronainfo
1.4K viewsedited  17:16
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2020-08-14 19:46:22
የኢትዮጵያ የኮሮና ቫይረስ ሁኔታ መግለጫ
በኢትዮጵያ ተጨማሪ 1038 ሰዎች የኮሮናቫይረስ ተገኘባቸው።

ተጨማሪ 232 ሰዎች ደግሞ አገግመዋል።

ባለፉት 24 ሰዓታት ውስጥ በተደረገው 17ሺህ 323 የላቦራቶሪ ምርመራ 1038 ሰዎች የኮሮናቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስቴር አስታውቋል።

በአጠቃላይ በአገራችን ቫይረሱ በምርመራ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 27 ሺህ 242 ደርሷል።

በሌላ መልኩ በትናንትናው ዕለት 232 ሰዎች ያገገሙ ሲሆን፣ በአጠቃላይ በአገራችን ከበሽታው ያገገሙ ሰዎች ቁጥር 11 ሺህ 660 ሆኗል።

ካለፉት 24 ሰዓታት ምርመራ የ13 ሰዎች ሕይወት ማለፉን ተከትሎ በኮሮናቫይረስ የተነሣ የሟቾች ቁጥር 492 ደርሷል።

በአሁኑ ወቅት 195 ሰዎች በጽኑ ሕክምና ላይ ሲገኙ፣ 15 ሺህ 088 ደግሞ ቫይረሱ ያለባቸው ሰዎች መሆናቸው ተገልጿል።

በኢትዮጵያ በአጠቃላይ እስካዛሬ ድረስ 567 ሺህ 442 የላቦራቶሪ ምርመራ ተከናውኗል።

HabeshaNet.
We will provide Coronavirus updates about Ethiopia and the globe!

ይደግፉን | ያስተዋውቁን!

For any questions contact us http://t.me/EthioCoronavirusInfobot

https://www.youtube.com/c/TheNewEthiopiaTube?sub_confirmation=1
https://t.me/ethiocoronainfo
1.8K viewsedited  16:46
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2020-08-14 19:19:15

1.4K views16:19
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2020-08-13 20:26:23
በኢትዮጵያ ተጨማሪ 1086 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ ተያዙ፡፡

ባለፉት 24 ሰዓታት በተደረገ 14,688 የላብራቶሪ ምርመራ 1086 ሰዎች በቫይረሱ መያዛቸውን የጤና ሚኒስትር ተናግሯል፡፡

ባለፋት 24 ሰዓታት የ16 ሰዎች ሕይወት አልፏል፤አጠቃላይ የሟቾች ቁጥርን 479 አድርሶታል።

በሌላ በኩል በትናንትናው ዕለት 394 ሰዎች ማገገማቸው የተነገረ ሲሆን ይህም ከበሽታው የገገሙ ሰዎችን ቁጥር 11,428 አድርሶታል፡፡

በአጠቃላይ በኢትዮጵያ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር ደግሞ 26,204 ደርሷል።
HabeshaNet.
We will provide Coronavirus updates about Ethiopia and the globe!

ይደግፉን | ያስተዋውቁን!

For any questions contact us http://t.me/EthioCoronavirusInfobot

https://www.youtube.com/c/TheNewEthiopiaTube?sub_confirmation=1
https://t.me/ethiocoronainfo
1.3K viewsedited  17:26
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2020-08-13 10:08:32
ኢትዮጵያዊው የሂሳብ ሊቅ የአሜሪካን ፕሬዝደንታዊ አዋርድ ተሸላሚ ሆኑ፡፡

ለ25 አመታት በሳቫና ስቴት ዩኒቨርስቲ የማቲማቲክስ ፕሮፌሰር ሆነው የሰሩት ሙላቱ ለማ የአሜሪካን ፕሬዝደንታዊ የሳይንስ፣ የማትማቲክስና የኢንጂነሪንግ የልህቀት ሽልማት ለማግኘት ተመርጠዋል፡፡

ዩኒቨርስቲ ትላንት ባወጣው መግለጫ እንዳስታወቀው ፕሮፌሰር ሙላቱ የተመረጡትና ሽልማቱን የተቀበሉት ከሌሎች 12 ምሁራን ጋር ነው፡፡ ሽልማቱ ለአሜሪካ የወደፊቱ የሳይንስ፣ ቴክኖሎጂ፣ ኢንጂነሪንግና ማትማቲክስ እውቀት መሰረት ለጣሉ ሊቆች የሚበረከት እንደሆነ መግለጫው አስረድቷል፡፡

የዩኒቨርስቲው ፕሬዝደንት ኪምበርሊ ባላርድ ዋሽንግተን ሲናገሩ ‹‹ይህ ለፕሮፌሰር ሙላቱ ለማ ትልቅ ክብር ነው፡፡ ለበርካታ አመታት የሳቫና ዩኒቨርስቲ ተማሪዎችን እውቀት በመመገብ ላደረጉት አስተዋፅኦና ለዚህ ታላቅ ስኬት በመብቃታቸውም እንኳን ደስ አለዎት ለማለት እፈልጋለሁ›› ብለዋል፡፡ ፕሮፌሰር ሙላቱ ሳቫና ዩኒቨርስቲን እ.ኤ.አ በ1995 ከመቀላቀላቸው በፊት በኢትዮጵያ ውስጥ አዋሽ በሚባል መለስተኛ ኮሌጅ ለአምስት አመት አስተምረዋል፡፡ ዩኒቨርስቲው በመግለጫው ፕሮፌሰሩ ባለፉት አመታት እውቀት የመመገብ ስራቸው እድሜያቸው ከ12 አመት እስከ 63 አመት የሆናቸውን ተማሪዎች ማስተማራቸውን አስታውቋል፡፡

የዚህ አመታዊ ሽልማት አሸናፊ በአሜሪካ ፕሬዝደንት የተፈረመበት ሰርተፍኬት የሚበረከትለት ሲሆን ከብሄራዊ ሳይንስ ፋውንዴሽን ደግሞ አስር ሺ ዶላር ይሰጠዋል፡፡ ሽልማቱ በዋሽንግተን ዲሲ ከአሜሪካ ፕሬዝደንት እጅ የሚሰጣቸው ይሆናል፡፡
ፕሮፌሰር ሙላቱ ለማን ሐበሻ Net በዚህ አጋጣሚ እንኳን ደስ አለዎት ይላል።
1.2K views07:08
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2020-08-13 09:04:26
ሳይንስ አቋራጭ አያውቅም። በድግግሞሽና በሙከራ የሚፈተሽ ነው። ለዚያም ነው ሳይንስ የተባለው።

ምናልባት ጀብደኝነትና ሳይንስ አብረው አይሄዱ ይሆናል።

አሁን ቭላድሚር ፑቲን እየተተቹ ያሉትም በዚሁ ነው። ብሔራዊ ኩራት ሌላ፤ ሳይንስ ሌላ እየተባሉ።

ምናልባት ይህ ትችት ምዕራቡ ለፑቲን ያለውን ጥላቻ በሳይንስ አስታኮ እየገለጠው ይሆን? ምናልባት መቀደም ያመጣው መንፈሳዊ ቅናት ይሆን?

አገራት ክትባቱን በማግኘት ረገድ ቀዳሚ ለመሆን ድምጽ አጥፍተው በሚራኮቱበት ወቅት ፑቲን 'ተቀድማችኋል' ቢሏቸው ምዕራባዊያን እንዴት ላይከፋቸው ይችላል?

ሌሎች ደግሞ መሀል ገብተው "ተው እንጂ! ይሄ የምሥራቅ የምዕራብ ጉዳይ አይደለም፤ ይሄ ሳይንስ ነው፤ ነገሩን በሳይንስ መስፈሪያ ብቻ እንስፈረው፤ ነገሩን በሳይንስ መነጽር ብቻ እንመልከተው" ይላሉ።

ለመሆኑ የፑቲን ክትባትን እንዴት እንመነው? ሳይንሳዊ ሥነ ዘዴዎችን መዝለልና ፍቱን ክትባት ማግኘትስ ይቻላል?

ይህን ለመመለስ የሳይንስ መነጽራችንን መደቀን ሳይኖርብን አይቅርም።

ክትባቱን አግኝተነዋል

የዘላለም የሩሲያ ፕሬዝዳንት የሆኑ የሚመስሉት ቭላድሚር ፑቲን ለዓለም አዲስ ብስራት አሰምተዋል።

በአገር ውስጥ በተደረገ ምርምር አገር በቀል ክትባት አግኝተናል፤ ሰዎች ላይ አገልግሎት እንዲውልም ይፋዊና ብሔራዊ ፍቃድ ሰጥተናል ብለዋል።

በዚህ ረገድ የትኛውም የዓለም አገር ለየትኛውም ክትባት ሙሉ ዕውቅና ሰጥቶ ስለማያውቅ ፑቲንና አገራቸው በዚህ ረገድ የመጀመሪያው ይሆናሉ።

@ETHIOID.TV Network
1.0K views06:04
ክፈት / አስተያየት ይስጡ