Get Mystery Box with random crypto!

ሰበር ዜና ET🇪🇹

የቴሌግራም ቻናል አርማ et_seber_zena — ሰበር ዜና ET🇪🇹
የቴሌግራም ቻናል አርማ et_seber_zena — ሰበር ዜና ET🇪🇹
የሰርጥ አድራሻ: @et_seber_zena
ምድቦች: መዝናኛዎች
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 18.66K
የሰርጥ መግለጫ

መረጃዎች በትኩሱ ና ሳይዉሉ እንዲሁም ሳያድሩ በቻናሉ በኩል ይደርሳሉ
ለአስተያየት እና ለማስታወቂያ ስራዎች 👇👇

@Akiyas21bot
የyoutube ቻናላችን ይቀላቀሉ👇👇

Ratings & Reviews

5.00

2 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

2

4 stars

0

3 stars

0

2 stars

0

1 stars

0


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 218

2022-08-31 21:16:59
ሰበር ዜና -|ወልቃይት ሁመራ ሰቆጣ ሰበር ዜና ተሰማ-|ከወልዲያ ልብ የሚያሞቅ መረጃ-|ዉጊ*ያዉ ተቀጣጠለ -|ድ*ሮኗ የደፂን ቢሮ-| ህወሃት ወደኋአላ አፈገፈገ
ሙሉ መረጃ ዉን #በቪዲዮ ይመልከቱ

https://youtube.com/channel/UCw9EUpuNrwP0hLvdmXz-ZBQ
2.9K views18:16
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-31 21:07:33
በአማራነቱ ምክንያት ተነግሮ የማያልቅ ፍዳ የደረሰበት የወልቃይት ጠገዴ ሕዝብ ህወሓት መጣ ሲባል እንደ ሰርጉ ይመለከተዋል። ከህወሓት ጋር የሚያወራርደው ሂሳብ አለውና።

@ET_SEBER_ZENA
@ET_SEBER_ZENA
2.9K viewsedited  18:07
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-31 21:01:57
ወለጋ
በኦሮሚያ ክልል ሆሮጉዱሩ ወለጋ ዞን አሙሩ ወረዳ አገምሳ ከተማ ትናንት ከማለዳ ጀምሮ ታጣቂዎች በከፈቱት ተኩስ ቢያንስ 55 ሰዎች መገደላቸው ተዘገበ!!

የአከባቢው ነዋሪዎች ለዶይቼ ቬለ እንደተናገሩት ለአንድ ዓመት ያህል የመንግስት የፀጥታ ኃይሎች የአከባቢውን ፀጥታ ሲያስከብሩ ነበር። ይሁንና ባለፈው ዕሁድ ነሐሴ 22 ቀን፣ 2014 የኦሮሚያ ልዩ ኃይል ከከተማዋ መነሳታቸውን ተከትሎ የተለያዩ ስያሜ ያላቸው ታጣቂዎች በከተማዋ መፈራረቃቸውን ነው የዐይን እማኞች የገለጹት።

የአይን እማኞቹ ለዶይቼ ቬለ እንዳሉት «መንግስት ‘ሸኔ’ ያላቸው “የኦሮሞ ነጻነት ጦር” ሰኞ ጠዋቱን ገብተው ከተማዋን ተቆጣጠሩዋት» ብለዋል።ታጣቂዎቹ ከተማዋ ውስጥ ሙሉ በሙሉ መንቀሳቀስ ከጀመሩ በኋላ ወደ 59 መሳሪያ ከማህበረሰቡ አስፈትተው በዚያው ሰኞ ቀን ከተማዋን ለቀው ወጥተዋል፡፡

“ትናንት ማክሰኞ ጠዋት ደግሞ ፋኖ ነን ያሉ የታጠቁ አካላት ወደ ከተማዋ ገብተው ከኦነግ ጋር አብራችኋል በሚል በመደዳው ከተማዋ ላይ ተኩስ በመክፈታቸው ከ15 ሺህ የማያንሱ የከተማዋ ነዋሪዎች ከተማዋን ለቀው ለመሰደድ ተገደዋል” ነው ያሉት፡፡

ከትናንት ማታ ጀምሮ እስከ ዛሬ ድረስ የ55 ሲቪል ዜጎች አስከሬን መቅበራቸውንና የ32 ሰዎች አስከሬን በየጫካውና በየገደሉ እየፈለግን ነው” ሲሉም የችግሩን ስፋት አስረድተዋል፡፡(ምንጭ፣ የጀርመን ድምፅ/Dw)

@ET_SEBER_ZENA
@ET_SEBER_ZENA
2.9K viewsedited  18:01
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-31 16:48:03
ሰበር ዜና -|ወልቃይት ሁመራ ሰቆጣ ሰበር ዜና ተሰማ-|ከወልዲያ ልብ የሚያሞቅ መረጃ-|ዉጊ*ያዉ ተቀጣጠለ -|ድ*ሮኗ የደፂን ቢሮ-| ህወሃት ወደኋአላ አፈገፈገ
ሙሉ መረጃ ዉን #በቪዲዮ ይመልከቱ

https://youtube.com/channel/UCw9EUpuNrwP0hLvdmXz-ZBQ
849 views13:48
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-31 16:12:31
በቂ መሳሪያ ሳይሆን በቂ ሰው ስላለን ሕዝባዊ ማዕበል ችግር የለውም - የአሸባሪው ሕወሓት አፈቀላጤ ጌታቸው ረዳ የጭካኔ ጥግ

@ET_SEBER_ZENA
@ET_SEBER_ZENA
1.2K views13:12
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-31 16:03:07 አሁናዊ መረጃ!

ትናንት ተቋርጦ የነበረው የወልዲያ ከተማ መብራት ተጠግኖ ተመልሷል።

ሀይል አሰባስቦ በወርቄ በኩል በብዛት የመጣውን ወራሪ ክንደ ብርቱወቹ ወርቄወች ከመከላከካ ጋር በጥምረት አሳሩን እያበሉት ነው።

በግዳን በኩል በወራሪው ኃይል ይዞታ ሥር የነበሩ ቦታወች ሁሉ በጥምር ጦሩ እጅ ሥር ገብተዋል። የጥምር ጦሩ በዚህ በኩል አስደናቂ ብቃት ላይ ነው።

በዋግ አበርገሌ ግምባር የጥምር ጦሩ የተከፈተበትን ጥቃት በመቀልበስ ባደረገው የመልሶ ማጥቃት ድል እያስመዘገበ ነው።

በሱዳን በኩል ከውጭ ሀይሎች ጋር በጥምረት የተከፈተብንን የወራሪው ኃይል ጥቃት ለመመከት የዳንሻ ሰው ነቅሎ ዘምቷል። እኔ ልቅደም እኔ ልቅደም እያለ ነው።

ወራሪው ኃይል ሲዘጋጅበት የነበረውን ወረራ በሁሉም ግምባር ቢከፍትም ክንደ ብርቱ ኃይሎቻችን ጥቃቱን በመመከት በመልሶ ማጥቃት አሳሩን እያሳዩት ነው።


@ET_SEBER_ZENA
@ET_SEBER_ZENA
1.2K views13:03
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-31 16:02:57 ሸኔ

ከወራሪው የህወሓት ኃይል ጋር የተሰለፉ በርካታ የሸኔ ታጣቂዎች ተማረኩ

የህወሓት ወራሪ ኃይል ሰሞኑን ጥቃት በከፈተባቸው የአማራና የአፋር ግንባሮች ከቡድኑ ጋር ተሰልፈው ሲዋጉ የነበሩ በርካታ የሸኔ ታጣቂዎች መማረካቸው ታወቀ፡፡

የህወሓት ወራሪ ኃይል በአማራና በአፋር ግንባሮች ጥቃት ከመክፈት ጎን ለጎን በተለያዩ አካባቢዎች ከሚንቀሳቀሱ ታጣቂዎች ጋር በመነቀናጀት ሽብር ለመፍጠር እየሠራ እንደሚገኝ የጠቆሙት ምንጮች፤ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በአሸባሪነት ከተፈረጀው የሸኔ ቡድን ጋር በገባው ስምምነት መሠረትም በተለያዩ ግንባሮች የቡድኑን ታጣቂዎች አሰልፏል፡፡

በተለይ በቆቦ ከተማ ወረራ የፈጸመው ህወሓት የሸኔ ታጣቂዎችን ከፊት በማሰለፍ ወደ ፊት ለመግፋት ቢሞክርም በሀገር መከላከያ ሠራዊትና በጥምር ጦር በተሰነዘረበት መልሶ ማጥቃት ከፍተኛ ኪሳራ እንደደረሰበት የተገለጸ ሲሆን፤ በርካቶችም ተማርከዋል፡፡ ከምርኮኞችም መካከልም በርካታ የሸኔ ታጣቂዎች መኖራቸው ታውቋል፡፡

ከኢትዮጵያ ታሪካዊ ጠላቶችና ከውስጥ ባንዳዎች ጋር በመተባበር በኢትዮጵያ  ቀውስ ለመፍጠር እየተንቀሳቀሰ የሚገኘው ህወሓት በተለያዩ ግንባሮች ጥቃት ከመክፈት ጎን ለጎን  በየክልሎች የሚገኙ ታጣቂዎች የሎጀስቲክስ፣ የፋይናንስና የመሣሪያ ድጋፍ እንዲደርሳቸው እገዛ እያደረገ እንደሚገኝ ተጠቁሟል፡፡

@ET_SEBER_ZENA
@ET_SEBER_ZENA
1.2K views13:02
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-31 15:29:16
በመቀሌ ከተማ የአየር ድብደባ መፈፀሙ ተገለፀ!!

የህወሓት ቃል አቀባይ አቶ ጌታቸው ረዳ በትዊተር ገፃቸው እንዳስታወቁት በትግራይ ክልል መቀሌ ከተማ ትናንት እኩለ ሌሊት በሰው አልቫ አውሮፕላን ድብደባ ተፈፅሟል።ድብደባው ያደረሰዉ ጉዳት ስለመኖር-አለመኖሩ ግን ቃል አቀባዩ አልገለፁም።

በፌደራል መንግሥት እና በሕወሃት መካከል በሰሜኑ የሀገሪቱ ክፍል ግጭት ካገረሸ ወዲህ፣ በመቀሌ የአየር ድብደባ እንደተፈጸመ ሕወሃት ሲገልጽ የአሁኑ ሁለተኛው ነው።
@ET_SEBER_ZENA
@ET_SEBER_ZENA
1.3K views12:29
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-31 15:17:51
ወልቃይቴው እየተመመ ነው!

@ET_SEBER_ZENA
@ET_SEBER_ZENA
1.4K viewsedited  12:17
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-31 15:02:57
በሰሜን ወሎ ዞን 30 ሺህ ሰዎች መፈናቀላቸውን ተመድ አስታወቀ

በኢትዮጵያ ዳግም በተቀሰቀሰው ውጊያ ሳቢያ በአማራ ክልል በሰሜን ወሎ ዞን ተጠልለው የነበሩ 30 ሺህ ሰዎች ለሁለተኛ ጊዜ ለመፈናቀል መዳረጋቸውን የተመድ ቃል አቃባይ ስቴፈን ዱጃሪች ትላንት በሰጡት ዕለታዊ መግለጫቸው አስታውቀዋል።

በተመሳሳይ ሁኔታ በአፋር ክልል ካሉ ሶስት ወረዳዎች በሺህዎች የሚቆጠሩ ሰዎች እንደተፈናቀሉ ሪፖርት እንደደረሰው የመንግስታቱ ድርጅት የገለፀ ሲሆን ይህም የሰብዓዊ እርዳታ ፍላጎቱን እንደጨመረው መጥቀሱን ኢትዮጵያን ኢንሳይደር ዘግቧል።

@ET_SEBER_ZENA
@ET_SEBER_ZENA
1.5K views12:02
ክፈት / አስተያየት ይስጡ