2022-09-04 14:10:04
አሁናዊ መረጃ
ሰቆጣ ግንባር
ሰቆጣ ከተማ ሰላም ነው።
በሰቆጣ በወለህ ውቅር እሚባል ቦታ ላይ ከፍተኛ ውጊያ እየተደረገ ይገኛል።
በዚህ ግንባር የተሰለፉ የህወሓት ታጣቂዎች ብዛት በጣም ብዙ እንደሆነ ታውቋል።
የህዝቡ ደጀንነት በቃላት የሚገለፅ አይደለም፣ቡና ሳይቀር ለሰራዊቱ ግንባር ድረስ በመውሰድ እያበረታቱ ይገኛሉ።
ራያ ግንባር
በግዳን በኩል በተኩለሽ፣በቀይአፈር እና በድኖ አሁን ከፍተኛ ውጊያ እየተደረገ ነው።
በአላውሃ ማዶ በባቡር መንገዱ እና በአስፋልቱ መካከል ካለው ሜዳ ላይ እና ተራራ ላይ ከፍተኛ ውጊያ አለ።
በወርቄ በኩል አሁንም ድረስ የሞት የሽረት ትግል እያደረገ ይገኛል።
በራያ ግንባር የህወሓት ታጣቂዎች ማጥቃት ላይ ሳይሆን መከላከል ላይ ያተኮረ ስራ ነው በአብዛኛው እየሰሩ ያሉት። ሙሉ ማጥቃት ደግሞ በሰቆጣ በኩል አድርገው እየተንቀሳቀሱ ነው።
ሁኔታው በየሰዓቱ ስለሚለዋወጥ ያለውን ነገር ለማድረስ በቻልኩት እጥራለሁ።
አዩ ዘሀበሻ
ነሃሴ 29/2014 ዓ.ም
ሰዓት ከቀኑ:- 8:10
የውስጥ መስመር @ayulaw
ተጨማሪ መረጃዎች ይኖራሉ፣ የቻናሌ ቤተሰብ በመሆን ተከታተሉ
http://t.me/ayuzehabesha http://t.me/ayuzehabesha
27.1K viewsAyu, edited 11:10