2022-09-02 21:26:59
አድርቃይ ለቀማ ይቀራል እንጂ 80 በጥምር ጦሩ እጅ ገብቷል።
ማይፀብሪ አሁንም ዉጊያ አለ ግን ህወሃት አብዛኛዉ ሀይል ተበትኗዋል። የቀረዉ እየተዋጋ ነዉ ተጨማሪ ሀይል ማስገባት አልቻለም። አየር ሀይሉ እየመታቸዉ ነው።
ይህንን ግንባር የሚመራዉ ሰሜንዕዝን ያጠቃዉ ኮለኔል ካህሳይ ነው።
አዩ ዘሀበሻ
አሁን በስልክ ያገኘሁት መረጃ ነው
=====================
ስለጦርነቱ ቶሎ ቶሎ መረጃ ለማግኘት የቴሌግራም ቻናሌን ይቀላቀሉ
http://t.me/ayuzehabesha http://t.me/ayuzehabesha
http://t.me/ayuzehabesha http://t.me/ayuzehabesha
37.6K viewsAyu, edited 18:26