Get Mystery Box with random crypto!

Amhara Education Bureau

የቴሌግራም ቻናል አርማ anrse — Amhara Education Bureau A
የቴሌግራም ቻናል አርማ anrse — Amhara Education Bureau
የሰርጥ አድራሻ: @anrse
ምድቦች: ትምህርት
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 22.56K
የሰርጥ መግለጫ

Quality Education

Ratings & Reviews

2.50

2 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

0

4 stars

1

3 stars

0

2 stars

0

1 stars

1


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 9

2023-02-27 09:51:40
864 views06:51
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-02-27 09:45:31
776 views06:45
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-02-27 09:45:31
734 views06:45
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-02-27 09:45:29
690 views06:45
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-02-27 09:45:27
680 views06:45
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-02-27 09:45:25
645 views06:45
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-02-27 09:45:22 በተማሪዎች ውጤታማነትና የቀጣይ የትኩረት ነጥቦች ዙሪያ ከ12ኛ ክፍል የተማሪ ወላጆች ጋር የምክክር መድረክ ተካሄደ።
*******************
የካቲት 20/2015ዓ.ም (ትምህርት ቢሮ) ከተማ አስተዳደር ትምህርት መምሪያ ከደብረ ማርቆስ ዩኒቨርስቲ ጋር በመተባበር የ12ኛ ክፍል ተማሪ ወላጆች እና የትምህርት ባለድርሻ አካላት እንዲሁም ተጋባዥ እንግዶች በተገኙበት በተማሪዎች ውጤታማነትና የቀጣይ የትኩረት ነጥቦች ዙሪያ የምክክር መድረክ ተካሂዷል።
የምክክር መድረኩ በደብረ ማርቆስ ዩኒቨርስቲ ሀዲስ አለማየሁ አዳራሽ የተካሄደ ሲሆን የተለያዩ የመወያያ ፅሁፎች በደብረ ማርቆስ ከተማ አስተዳደር ትምህርት መምሪያና በደብረ ማርቆስ ዩኒቨርስቲ ምሁራን ቀርቧል።
በመድረኩ ተጋባዥ እንግዶች በትምህርት ውጤታማነት ዙሪያ ለወላጆችና የትምህርት ባለድርሻ አካላት ልምዳቸውን አካፍለዋል።
ደብረ ማርቆስ ኮሚኒኬሽን
ከአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ትምህርት ቢሮ ተጨማሪ መረጃዎችን ለማግኘት የሚከተሉትን አማራጮች ይጠቀሙ
1. በዌብ ሳይት ገጻችን http://www.anrseb.gov.et/
2. በዩቱብ ቻናላችን https://www.youtube.com/channel/UCARNQWN5bm5z2JmKsC_Cn8w
3. በፌስ ቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Amhara-Education-Bureau
4. በቴሌግራም ቻናላችን t.me/anrse
ያግኙን
820 views06:45
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-02-22 16:51:40
የጎልማሶች መሰረታዊ ያልሆነ ትምህርት መማማርያ መፀሀፍ ዝግጅት እየተካሄደ ነው፡፡

======================================
የካቲት 15/2015 ዓም. (ትምህርት ቢሮ) በሀገር አቀፍ ደረጃ የጎልማሶችና መሰረታዊ ያልሆነ የትምህርት ፕሮግራምን ውጤታማ በማድረግ ጎልማሳውን ተጠቃሚ ለማድረግ የስትራቴጅክ ለውጥ ተደርጓል፡፡
የለውጡ ማስፈፀሚያ የሚሆኑ ልዩ ልዩ መመሪያዎችና ደንቦች ተዘጋጅተው በስራ ላይ የሚገኝ ሲሆን በክልል ደረጃ የጎልማሶች መሰረታዊ ትምህርት የመማማሪያ ስርዓተ ትምህርት፣ማዕከፍና ዝቅተኛ የመማር ብቃት ዝግጅት እየተደረገ መሆኑንም በክልሉ ትምህርት ቢሮ የጎልማሶችና መደበኛ ያልሆነ ትምህርት ቡድን መሪ አቶ ታማኝ አሸናፊ ተናግረዋል፡፡

ጎልማሶች በተለምዶአዊ አቀራረብ ፊደላትንና ቁጥሮችን በማስለየት ማንበብ፣መፃፍና ማስላት እንዲችሉ ለማድረግ በክልሉ ታቅዶ እየተሰራ መሆኑን ቡድን መሪው አክለው ገልፀዋል፡፡
በተለምዶአዊ የአቀራረብ ዘዴ ጎልማሶችን ለማስተማር ወጥ የሆነ የመማማሪያ መፀሀፍት አስፈላጊ በመሆኑ የዩኒቨርሲቲና የኮሌጅ ምሁራን እንዲሁም የትምህርት ባለሙያዎችና በዘርፉ ልምድ ያላቸው ግለሰቦች በመፀሀፍት ዝግጅቱ በመሳተፍ ላይ ናቸው፡፡
የመፀፈግ ዝግጅቱ እንደተጠናቀቀ ወደ ዞኖች እንደሚወርድ ከቢሮው የተገኘው መረጃ ያመለክታል፡፡
ከአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ትምህርት ቢሮ ተጨማሪ መረጃዎችን ለማግኘት የሚከተሉትን አማራጮች ይጠቀሙ
1. በዌብ ሳይት ገጻችን http://www.anrseb.gov.et/
2. በዩቱብ ቻናላችን https://www.youtube.com/channel/UCARNQWN5bm5z2JmKsC_Cn8w
3. በፌስ ቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Amhara-Education-Bureau
4. በቴሌግራም ቻናላችን t.me/anrse
ያግኙን
293 views13:51
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-02-22 12:20:38
1.3K views09:20
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-02-22 12:20:33
1.2K views09:20
ክፈት / አስተያየት ይስጡ