Get Mystery Box with random crypto!

abyssinialaw.com

የቴሌግራም ቻናል አርማ abyssinialaw — abyssinialaw.com A
የቴሌግራም ቻናል አርማ abyssinialaw — abyssinialaw.com
የሰርጥ አድራሻ: @abyssinialaw
ምድቦች: ብድር, ግብሮች እና ህጎች
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 11.20K
የሰርጥ መግለጫ

A complete and easy access to Ethiopian Legal Information!

Ratings & Reviews

2.33

3 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

0

4 stars

0

3 stars

1

2 stars

2

1 stars

0


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች

2023-05-03 13:58:56 የዋስትና መብት መከበር ላይ በፖሊስ የሚቀርብ የይግባኝ ጥያቄ ህጋዊ አንድምታው ሲገመገም
በ፡ ንጉሴ ረዳይ

ፖሊስ ፍርድ ቤት በዋስ እንዲለቀቅ የወሰነለትን ሰው አለቅም ለማለት የህግ መሰረት አለው ወይ? በዋስትና ጉዳይ ላይ ፍርድ ቤት በሰጠው ውሳኔ ላይ ፖሊስ ለበላይ ፍርድ ቤቶች ይግባኝ እንዲያቀርብ የሥነ-ስርዓት ህጉ ይፈቅዳል ወይስ አይፈቅድም? እነዚህን ጥያቄዎች ለመመለስ የኢፌዲሪ ህገ-መንግስት፤ የወንጀለኛ መቅጫ የሥነ-ስርዓት ህግ እና ሌሎች ህጎችን ለማየት ተሞክሯል። በመጨረሻም ከቅርብ ጊዜ ጀምሮ በጎላ መልኩ በዚህ ጉዳይ ዙሪያ እየታየ የሚገኘው የፖሊስ አሰራር የተያዙ ሰዎችን ህገ-መንግስታዊ መብት የሚጥስ እና በቂ የህግ መሰረት እንደሌለው ክርክር ቀርቧል።

የዚህ አጭር የፁሁፍ ምልከታም ይህንን ህገ-መንግስታዊ መብት የሆነውን የዋስትና መብት አፈፃፀምን በተመለከተ ከቅርብ ጊዜያት ወዲህ በተለይም በፖሊስ በኩል ፍርድ ቤቶች የዋስትና መብት ላይ የሚያሳለፏቸው ብይኖች ላይ፤ ብይኑን አላስፈፅምም ይግባኝ እላለሁ በሚል በሚቀርቡ የይግባኝ አቤቱታዎችን ለመገምገም ያለመ ሲሆን የእነዚህ ይግባኞችን የህግ መሰረትም ይፈትሻል።

https://www.abyssinialaw.com/blog/the-legal-implications-of-an-appeal-submitted-by-the-police-on-the-enforcement-of-the-right-to-bail
2.7K viewsLiku Worku, edited  10:58
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-05-02 10:20:45 Education and Training Policy of Ethiopia - Amharic version - 2023
https://www.abyssinialaw.com/online-resources/policies-and-strategies/policies-and-strategies/education-and-training-policy-of-ethiopia-amharic-version-2023
3.8K viewsLiku Worku, 07:20
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-04-28 10:16:51 Great news for our followers!

We're excited to announce that abyssinialaw.com has undergone a website update! Our new and improved platform is now live and ready to provide you with an even better experience. For those of you who enjoyed dark mode, this has been included as well. Visit us now to explore our updated features and stay up-to-date with the latest legal blogs and resources.

Thank you for your continued support!
2.1K viewsLiku Worku, 07:16
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-04-22 18:12:36 ARTICLE REVIEW

Seyoum Yohannes, the Normative Basis for Decision on the Merits in Commercial Arbitration: the Extent of Party Autonomy, Mizan Law Review, Vol. 10, No.2, December 2016, p. 341 - 365

By:- Fesseha Negash Fantaye

https://www.abyssinialaw.com/blog/article-review
1.7K viewsLiku Worku, 15:12
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-04-13 09:33:01 የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የሰበር ሥነ-ሥርዓት መመሪያ ቁጥር 17/2015 አውጥቷል።

መመሪያው ተፈጻሚ የሚሆነው ከሚያዚያ 19 ቀን 2015 ዓ.ም ጀምሮ ነው። ይህንን መመሪያ ከ https://www.pocketlaw.abyssinialaw.com/ ማግኘት ይችላሉ። በነጋሪ መተግበሪያም በቅርቡ እናካትታለን።
1.4K viewsLiku Worku, edited  06:33
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-04-10 20:00:11
1.3K viewsLiku Worku, 17:00
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-04-04 18:02:13
1.5K viewsLiku Worku, 15:02
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-04-04 18:02:12 መታወቂያ ለተዘጋጀላችሁ የፌደራል ጠበቆችና የህግ አማካሪዎች
****************************

የኢትዮጵያ ፌደራል ጠበቆች ማህበር አዲስ አበባን ጨምሮ በሀገሪቱ የተለያዩ ክልሎች የሚገኙ የፌደራል ጠበቆችን ምዝገባና መረጃዎችን የማደራጀት ተግባራትን ለተከታታይ ወራት ሲያከናውን መቆየቱ የሚታወስ ነው::

የጠበቆች ማህበሩ ከዚሁ ጎን ለጎን ለፌደራል ጠበቆችና የህግ አማካሪዎች መታወቂያ ዲዛይን አጠናቅቆ በህትመት ላይ የሚገኝ ሲሆን ከዚህ በታች ስማችሁ የተዘረዘረ ጠበቆች አዲሱ መታወቂያችሁ የተዘጋጀ በመሆኑ ከፒያሳ ከፍ ብሎ ባለው የፍትህ አካላት ህንፃ (አራዳ የፌ/ከ/ፍ/ቤት ያለበት) 9ኛ ፎቅ ባለው የማህበሩ መ/ቤት ከዛሬ ጀምሮ ዘወትር በስራ ሰአት በአካል እየቀረባችሁ እንድትወስዱ እናሳውቃለን::

መረጃው ላልደረሳቸው እንዲደርስ የማህበሩን ኦፊሴል የፌስ ቡክ ገፅ እንድታጋሩልን እንጠይቃለን::

የኢትዮጵያ ፌደራል ጠበቆች ማህበር
መጋቢት 26 ቀን 2015
አዲስ አበባ
1.5K viewsLiku Worku, 15:02
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-02-28 07:20:34 የኢትዮጵያ ሕጎችና የሰበር ውሳኔዎች ዳታቤዝ አሻሽለናል!

ሕጎችን እና የሰበር ውሳኔዎችን በፒዲኤፍ” በቀላሉ ማግኘት የሚያስችለዎትን ዳታቤዝ አሻሽለን አቀርበናል።

We are thrilled to announce the release of the beta version of our new Legal search engine! This powerful tool is designed specifically for legal professionals and researchers, providing fast and accurate results for all of your legal queries. With our comprehensive database and intuitive search interface, you'll be able to find the information you need quickly and easily.

Try it out today and let us know what you think!

https://pocketlaw.abyssinialaw.com
1.4K viewsLiku Worku, 04:20
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-02-22 12:46:03 የግልግል ስምምነት /Arbitration Agreement/ እና የፍርድ ቤቶች ሥልጣን
በ፡ ሚካኤል ተሾመ

የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት በቅጽ 25 በመ.ቁ 180793 የግልግል ስምምነትና የፍርድ ቤቶች ሥልጣንን አስመልክቶ በሰጠው ውሳኔ በኢትዮጵያ የግልግል ዳኛ የግልግል ዳኝነት ስምምነቱ ዋጋ የለውም በሚል የሚነሳ ክርክር በራሱ ሰምቶ መወሰን እንዲችል ሥልጣን አልተሰጠውም፡፡ ስለሆነም በአገራችን የግልግል ዳኝነት ስምምነት ዋጋ የለውም በሚል የሚቀርብ ክርክር ሰምቶ የመወሰን ሥልጣን ያለው ገላጋይ ዳኛው ወይም የግልግል ዳኝነት አካሉ ሳይሆን መደበኛ ፍ/ቤት ነው›› በሚል የሰጠው ውሳኔ ላይ ጸሐፊው አስተያየቱን አስፍሯል።

መልካም ንባብ!
https://www.abyssinialaw.com/blog/arbitration-agreement
1.4K viewsLiku Worku, 09:46
ክፈት / አስተያየት ይስጡ