Get Mystery Box with random crypto!

AAU,School of Law Info Center⚖️

የቴሌግራም ቻናል አርማ aau_lawschool — AAU,School of Law Info Center⚖️ A
የቴሌግራም ቻናል አርማ aau_lawschool — AAU,School of Law Info Center⚖️
የሰርጥ አድራሻ: @aau_lawschool
ምድቦች: ብድር, ግብሮች እና ህጎች
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 2.19K
የሰርጥ መግለጫ

This channel has been created to disseminate just and updated information, as well as law-related materials, for both students and lawyers in an accurate and formal manner.🇪🇹⚖️

Ratings & Reviews

4.50

2 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

1

4 stars

1

3 stars

0

2 stars

0

1 stars

0


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች

2022-09-19 17:38:49 The Historical Evolution of the Concepts of Void and Voidable Marriages.

@AAU_Lawschool
757 views14:38
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-09-19 13:15:15
#ጥቆማ: በሕግ ትምህርት በመጀመሪያ ድግሪ ለተመረቃችሁ

የኢፌዲሪ ፍትሕ ሚኒስቴር በ2013 እና 2014 የትምህርት ዘመን ከከፍተኛ የትምህርት ተቋማት በሕግ ትምህርት በመጀመሪያ ድግሪ የተመረቁ ተወዳዳሪዎችን በመጋበዝ በእጩ ዐቃቤ ሕግ ደረጃ መደብ የቅድመ ስራ ስልጠና በመስጠት አወዳድሮ ለመቅጠር ይፈልጋል፡፡

በመሆኑም ከላይ የተዘረዘሩትን መስፈርቶች የምታሟሉ ተወዳዳሪዎች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን መስከረም 06 ቀን 2015 ዓ.ም ጀምሮ ባሉት 30 ተከታታይ ቀናት ውስጥ በተወዳዳሪነት መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን አስታውቋል፡፡

ዝርዝር መረጃው ከላይ ተያይዟል።

@AAU_Lawschool
516 views10:15
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-09-19 11:41:18 Directive on Limits of Birr holding.pdf

@AAU_Lawschool
498 views08:41
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-09-17 19:49:02
ለፌደራል አቃቢ ህግ የቅጥር ማስታወቂያ Number of Positions: 25 -positions 0 EXP
Professions: law .

Deadline: October 16, 2022

@AAU_Lawschool
683 views16:49
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-09-13 18:48:01 Updated Calendar
[Only for 2014 Entry students]

Sep. 30 2022 - All first year students leave AAU campuses.

Oct. 29, 2022 - All first year students report back to their campuses.

Nov. 12, 2022 - End of 1st year - 2nd semester class.

Nov. 14, 2022 to Nov. 23, 2022 - Final examination period (1st year - 2nd semester).

Dec. 9, 2022 - Registration (2nd year - 1st semester).

Dec. 12, 2022 - First day of class (2nd year - 1st semester - 2014)

@AAU_Lawschool
3.1K views15:48
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-09-13 18:02:07 የጋብቻ ውል (አጫጭር የምልከታ ነጥቦች)
።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።
የጋብቻ ውል(Contract of marriage ) ማለት ምን ማለት ነው? ከጋብቻ ምስክር ወረቀት(Certificate of marriage) በምን ይለያል?

ጋብቻ የሁሉም መሠረት እንደመሆኑ በኢ.ፌ.ድ.ሪ ሕገ መንግሥት(constitution) እና ሌሎች ህጎች ሳይቀር ጥበቃ የተሰጠው ትልቅ ማኅበራዊ ተቋም(institution) ነው፡፡ የጋብቻ ውል(contract of marriage) ማለት ከጠቅላላው ውል ሕግ(Law of contract) ተነስተን ትርጉም የምንሰጠው አይደለም፡፡ ጋብቻ የሚፈጸመው መሃል ላይ የተለያዩ አጋጣሚዎች እንደተጠበቁ ሆነው እስከ ዕለተ ሞት ድረስ በአንድ ጣራ ስር አብሮ ለመኖር ነው፡፡ በዚሁ መሠረት የጋብቻ ውል የሚባለውም ተጋቢዎች ጋብቻቸውን በፈጸሙበት ዕለት ወይም ቀደም ብለው ጋብቻቸው እና አጠቃላይ ጋብቻቸው የሚያስከትለውን ውጤት ወስነው የሚያልፉበት ትልቅ ሰነድ ነው፡፡ በተሻሻለው የፌዴራል መንግስት የቤተሰብ ህግ አዋጅ ቁጥር 213/92 አንቀጽ 42 (1) ላይ የተመለከተውም ይሄንኑ ነው፡፡

የጋብቻ ውል ጥቅም ምንድን ነው?
ምናልባት ተጋቢዎች ትኩስ ፍቅር ላይ ሆነው ወደፊት ጸብ ሊኖር እንደሚችል አይገመቱም፡፡ ፍቅር እንዳለ ጸብም አለ፡፡ እነዚህ የማይነጣጠሉ ክስተቶች ናቸው፡፡ ከዚህ በመነሣት ተጋቢዎች ንብረታቸውን በሚመለከት (የግሉን በግል፣የጋራውን በጋራ) አድርገው የሚወስኑት በዚሁ የጋብቻ ውል ስለሆነ አለመግባባት ተከስቶ የንብረት ይገባኛል ጥያቄ እና ሙግት በሚነሣበት ወቅት ማስረጃነቱ እጅግ ጠቃሚ ነው፡፡ አንዳንድ የፍርድ ቤት ጉዳዮችን ስንመለከት ይህን ባለማድረግ የሚከሰቱ ጉዳዮችም ያጋጥማሉ፡፡ ተጋቢዎች ከጋብቻ በፊት የንብረታቸውን ሁኔታ ወስነው ካላለፉ ለወደፊት ለትዳራቸው አለመስማማት እና ለፍቺ ምክንያት ሊሆን እንደሚችል በመገንዘብ ቀድመው ሊያስቡበት የሚገባ ትልቅ ጉዳይ ነው፡፡
በፍርድ ቤቶች የሚታየው ክርክርም ቢሆን ባልና ሚስት የንብረታቸውን ጉዳይ የግል ንብረቶችን በግል፣የጋራውን ደግሞ በጋራ በየፈርጁ ለይተው ባለማስቀመጣቸው ምክንያት የንብረት ባለቤትነት የሚያሣጣ ባይሆንም ንብረት ያላፈራው ሰው ተጋሪ ሲሆን የምንመለከትበት ሁኔታ ያጋጥማል፡፡

በጋብቻ ውል የንብረታቸውን ጉዳይ ሳይወስኑ የተቀመጡ ተጋቢዎች ዕጣ ፈንታ ምንድንነው?
ተጋቢዎች ቢዘገይ በጋብቻቸው ዕለት ወይም ደግሞ ቀድም ብለው የንብረታቸውን ጉዳይ ወስነው ካላለፉ በትዳር ውስጥ ሆነው የንብረት ማግለል ውል ማድረግ ይችላሉ፡፡ በተሻሻለው የቤተሰብ ሕግ አንቀጽ 73 መሠረት ውላቸውን ፍርድ ቤት አቅርበው ሊያጸድቁ ይገባል፡፡ በትዳር ውስጥ የሚደረጉ ውሎችን ፍርድ ቤት ሊያጸድቃቸው ይገባል፡፡ (ንብረት ማግለል፣ስጦታ፣ሽያጭ፣………) ሊሆኑ ይችላሉ፡፡ ተጋቢዎች በመካከላቸው የሚያደርጓቸውን ውሎች ውልና ማስረጃ በመውሰድ ተመዝግቦ እንዲረጋገጥላቸው ሲጠይቁ ይስተዋላል፡፡ ውልና ማስረጃም የዚህን ዓይነት የውል ስምምነት የመዘገበበት ሁኔታ ተስተውሏል፡፡ በዚህ ላይ ማረጋገጥ እና ማፅደቅ (authentication and ratification) የሚሉትን ነጥቦች መለየት ያስፈልጋል፡፡

ከጋብቻ የምስክር ወረቀት ጋር ልዩነቱ ምንድን ነው?
የጋብቻ ምስክር ወረቀት(certificate of marriage) ምን ማለት እንደሆነ ከመግለጻችን በፊት በሀገራችን ያሉትን የጋብቻ አፈጻጸም ሥርዓቶችን ማየት ያስፈልጋል፡፡ በሀገራችን ሦስት ዓይነዋና ዋና የጋብቻ አፈጻጸም ሥርዓቶች አሉ (በባህል(Custom) ፣ በሃይማኖት(religion) እና በክብር መዝገብ ፊት(Civil status) የሚፈጸሙ የጋብቻ አፈጻጻም ሥርዓቶች ናቸው)፡፡ ጋብቻው የተፈጸመው በየትኛውም የጋብቻ አፈጻጸም ሥርዓት ቢሆንም ጋብቻን በሚመዘግበው አካል ፊት ቀርቦ መመዝገብ አለበት፡፡ ይህ ነው የጋብቻ ምስክር ወረቀት የሚባለው፡፡ የጋብቻ ምስክር ወረቀት ተጋቢዎች ባልና ሚስት መሆናቸውን የሚያሣይ ሰርቲፊኬት ነው፡፡ ይህም በተሻሻለው የፌዴራል መንግሥቱ የቤተሰብ ሕግ አዋጅ ቁጥር 213/92 አንቀጽ 28/3/ ላይ ተመልክቷል፡፡
አንዳንድ ተጋቢዎች የባልና ሚስት ማስረጃ በሚጠይቁ ግልጋሎት ላይ በሃይማኖት ተቋም የተሰጣቸውን የጋብቻ ምስክር ወረቀት ሲያቀርቡ ይስተዋላሉ፡፡ ምሳሌ፡ ውልና ማስረጃ ላይ ይህን መታዘብ ይቻላል፡፡ ይህ በሃይማኖት ተቋም የሚሰጥ የጋብቻ ምስክር ወረቀት ተጋቢዎች በሃይማኖታቸው መሠረት(ከሦስቱ የጋብቻ አፈጻጸም ሥርዓት በአንደኛው) ጋብቻ የፈጸሙ መሆኑን የሚያሣይ ነው እንጂ በሕጉ የተቀመጠው የጋብቻ ምስክር ወረቀት(certificate of marriage ) አይደለም፡፡

Source: Document Registration and Authentication Office

@AAU_Lawschool
948 viewsedited  15:02
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-09-13 12:31:28
#AAU

የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የ2015 ዓ.ም የትምህርት ዘመን ካላንደር ላይ ለውጥ አደረገ።

የአዲስአበባ ዩኒቨርሲቲ ከትምህርት ሚኒስቴር በተላለፈ ትእዛዝ መሰረት የዩኒቨርሲቲው ግቢዎች በሙሉ ከመስከረም 28 ቀን 2015 ዓ.ም እስከ ጥቅምት 17 ቀን 2015 ዓ.ም ለአስራ ሁለተኛ ክፍል የመልቀቂያ ፈተና አገልግሎት ስለሚዉሉ በአካዳሚክ ካላንደሩ ላይ ለዉጥ ማድረጉን ገልጿል።

በዚህም ፦

1ኛ፥ ሁለተኛ አመትና ከዚያ በላይ የቅድመ ምረቃ (Undergraduate) ተማሪዎች ምዝገባ ጥቅምት 22 ቀን እና ጥቅምት 23 ቀን 2015 ዓ.ም

2ኛ፥ አዲስና ነባር የድህረምረቃ(postgraduate) ተማሪዎች ምዝገባ ጥቅምት 21 ቀን 2015 ዓ.ም ሲሆን
3ኛ፥ ትምህርት የሚጀመረዉ ሐሙስ ጥቅምት 24 ቀን 2015 ዓ.ም መሆኑን ገልጿል።

4ኛ፥ በ2014 ዓ.ም የገቡ የአንደኛ አመት ተማሪዎች በአስራ ሁለተኛ ክፍል የመልቀቂያ ፈተና ምክንያት የሁለተኛ ሴሚስተር ትምህርት ተቋርጦ መስከረም 21 ቀን 2015 ዓ.ም የዩኒቨርስቲውን ጊቢዎች ለቀው እንደሚወጡና ጥቅምት 19 ቀን 2015 ዓ.ም ተመልሰው ጥቅምት 21 ቀን 2015 ዓ.ም ትምህርት እንደሚጀምሩ ገልጿል።

#ማሳሰቢያ : ዩኒቨርሲቲው ከላይ ከተገለጹት ቀናት ዉጪ ወደ ግቢ የሚመጡ ተማሪዎችን የማያስተናግድ መሆኑን አሳስቧል።

በተጨማሪም ከመስከረም 28 ቀን 2015 ዓ.ም እስከ ጥቅምት 17 ቀን 2015 ዓ.ም በየትኛውም የዩኒቨርስቲው ቅጥር ግቢዎች የተገኘ ማንኛውም ተማሪ ላይ የዲሲፕሊን ቅጣት እንደሚወሰድበት አስጠንቅቋል።

(አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ሬጅስትራር)

@AAU_Lawschool
1.1K viewsedited  09:31
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-09-13 09:11:06 All students of Addis Ababa University
 
Addis Ababa University wishes you a safe and successful 2022/23 (2015) academic year. According to the order from the Ministry of Education, all campuses of Addis Ababa University will be closed for period of 12 grades national examination - October 08, 2022 to October 27, 2022. Consequently, we have adjusted our academic calendar as follows.
1. 2nd year and above undergraduate student’s registration is on November 01 and November 02, 2022.
2. Registration of new and existing postgraduate students is on October 31, 2022.
3. Classes for all postgraduate students and 2nd year and above undergraduate students will start on Thursday, November 03, 2022.
4. The first year students who entered in 2014 will leave the university campuses on October 01, 2022 and return on October 29, 2022, and classes will resume on October 31, 2022.
 
Reminder
 
1. We strongly remind you that the University will not accept students who come to the University prior to the aforementioned dates.
2. From October 8, 2022 to October 27, 2022, no student is allowed to enter the university campuses. Students who try to enter university campuses will be subjected to disciplinary measures.
 
Addis Ababa University Registrar

@AAU_Lawschool
730 viewsedited  06:11
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-06-22 19:17:36
Hi, it's me @Dembel_H, Help me win Awaqi's Challenge by voting for me on @GodanaChallenge

P.s Don't forget to follow Awaqi's main Channel on @awaqiethiopia
1.8K views16:17
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-06-20 17:59:31 MATHS Teachers guide for all -FRESH MAN students.

This will be helpfull for some tricky questions. Enjoy and pls share it.

@AAU_maincampus
2.5K views14:59
ክፈት / አስተያየት ይስጡ