የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የሰበር ሥነ-ሥርዓት መመሪያ ቁጥር 17/2015 አውጥቷል። መመሪያው ተፈጻሚ የሚሆነው ከሚያዚያ 19 ቀን 2015 ዓ.ም ጀምሮ ነው። ይህንን መመሪያ ከ https://www.pocketlaw.abyssinialaw.com/ ማግኘት ይችላሉ። በነጋሪ መተግበሪያም በቅርቡ እናካትታለን። 1.4K viewsLiku Worku, edited 06:33