Get Mystery Box with random crypto!

abyssinialaw.com

የቴሌግራም ቻናል አርማ abyssinialaw — abyssinialaw.com A
የቴሌግራም ቻናል አርማ abyssinialaw — abyssinialaw.com
የሰርጥ አድራሻ: @abyssinialaw
ምድቦች: ብድር, ግብሮች እና ህጎች
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 11.20K
የሰርጥ መግለጫ

A complete and easy access to Ethiopian Legal Information!

Ratings & Reviews

2.33

3 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

0

4 stars

0

3 stars

1

2 stars

2

1 stars

0


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 5

2022-04-15 22:37:31 የኢትዮጵያ የፌዴራል ጠበቆች ማኅበር የቴሌግራም ቻናልን ይቀላቀሉ!

https://t.me/ethiopianfederalbarassociation
11.4K viewsLiku Worku, 19:37
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-04-08 11:46:57 የውጪ ሀገር ገንዘብ ትርጓሜና የወንጀል ኃላፊነቱ፡ ሕግና ትግበራ አጭር ዳሰሳ

በ፡ ዳግም አሠፋ

ወዳጄ! በኪስህ እንደ ልማድም (hobby) እንደ ቅንጦትም በዋሌትህ ወይም በእጅሽ ቦርሳ የያዝሻት 1(አንድ የአሜሪካን ዶላር) እስከ 10 (አስር ዓመታት) ሊያሳስርህ እና እስከ ብር 50,000 (ሀምሳ ሺ) ሊያስቀጣህ እንደሚችል ብነግርህ ምላሽህ/ሽ ምን ይሆን? ነገሩ ወዲህ ነው-

መልካም ንባብ!

https://www.abyssinialaw.com/blog-posts/item/2029-the-definition-of-foreign-currency-and-its-criminal-liability
12.1K viewsLiku Worku, 08:46
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-04-05 21:45:24 የሽያጭ ውልን የተመለከቱ አንዳንድ ነጥቦች ከሰበር ውሳኔ ጋር ተገናዝቦ የቀረበ

በ፡ ሙሉቀን ሰዒድ ሐሰን

በዚህ ጽሑፍ የሽያጭ ውል ምንነት፣ የማይንቀሳቀስ ንብረት የገዛ ሰው ስላለው መብትና ገዥው ስለሚኖርበት ግዴታ፣ የሽያጭ ውልን መሰረት አድርገው የሚቀርቡ ክርክሮች ይዘታቸው እና የይርጋ ገደባቸው ምን እንደሚመስል እንዲሁም የማይንቀሳቀስ ንብረት የገዛ ሰው ንብረቱን ሊለቅ የሚችልባቸው የሕግ አግባብ ምን ምን እንደሆኑ ከፍትሐብሔር ሕግ እና ከሰበር ውሳኔዎች አንጻር ዳሰሳ ለማድረግ ተሞክሯል፡፡

መልካም ንባብ!

https://www.abyssinialaw.com/blog-posts/item/2028-contract-of-sale-in-ethiopia
11.6K viewsLiku Worku, 18:45
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-04-04 12:44:48 የሕግ የበላይነትን የሚያናጋው የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ደንብ
(የቤት ኪራይ ማእቀብና የሕግ ጥሰቶቹ)

በ፡ ሙሉጌታ በላይ

የአዲስ አባባ ከተማ አስተዳደር ካቢኔ ቀደም ሲል አውጥቶት የነበረውና የተከራየን ሰው ማስወጣት (በርግጥ ደንቡ ይህን ድርጊት አልከለከለም) እና የኪራይ ዋጋን መጨመር ለማገድ የወጣውን የደንብ ቁጥር 122/13 ማራዘሙን በድጋሜ አስታዉቋል፡፡ ይህ ደንብ የቤት አከራዮች ያከራዬት ቤት ላይ ዋጋ እንዳንይጨምሩ ክልከላ ይጥላል፡፡ በዚህ አጭር ጽሑፍ የደንቡን ህጋዊነት ለሕግ የበላይነት ያለውን መጥፎ ተምስሌትነት በርግጥ ሊፈታ ያሰበውን ችግር ለመፍታት ያለውን ፋይዳ በአጭር ባጭሩ ለመዳሰስ ይሞክራል፡፡ አንባቢያንን ለተራዘመ እና አሰልቺ የንባብ ሂደቶች ላለመዳረግ ጉዳዩን በቀጥታና በጭሩ ለመዳሰስም ተሞክሯል፡፡

መልካም ንባብ!

https://www.abyssinialaw.com/blog-posts/item/2027-house-rent-regulation-and-its-legality-under-addis-ababa-city-administration
10.2K viewsLiku Worku, 09:44
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-04-03 15:49:33 The need to worry very much about the “newly introduced” and little-known tax on premiums in Ethiopia

By: Tibebe Zewdu

It is perplexing for me, as a tax lawyer having worked for close to 10 years on Ethiopian tax laws, to see how the investment and finance community in Ethiopia is not worrying enough about the tax on premiums “introduced” recently by the Ministry of Finance. It is perplexing because this “newly introduced” tax is unclear on many fronts, and anyone who has had any engagements with the Ethiopian Tax Authorities knows how the tax administration is beset by the problem of misapplication of even some of the well-articulated tax laws let alone those with uncertainties. The obscurity of the relevant law at issue is not only for the ordinary taxpayer, but also for the tax authority and, surprisingly enough, even to the Ministry of Finance (i.e. the very authority that “introduced” the tax) as will be shown below.

Enjoy reading!

https://www.abyssinialaw.com/blog-posts/item/2024-the-need-to-worry-very-much-about-the-newly-introduced-and-little-known-tax-on-premiums-in-ethiopia
10.0K viewsLiku Worku, 12:49
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-02-23 19:17:39 Legality of Levying Income Tax on Illegal Amounts Received by a Taxpayer ---- Personal Reflection

By:- Natae Ebba Kitila

The central focus this piece wants to press on is the legality of the collection of income tax on illegally driven amounts. In doing so, the writer will try to unpack some important elements from the Income-tax proclamation No 979/2016.

Enjoy reading!

https://www.abyssinialaw.com/blog-posts/item/2024-legality-of-levying-income-tax-on-illegal-amounts-received-by-a-taxpayer-personal-reflection
13.5K viewsLiku Worku, 16:17
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-02-09 14:50:10 Why always Hamle? —Tax Thoughts

By: - Natae Ebba Kitila

When is the law requires the taxpayer to declare income tax?

The author wants to conclude the above discussion with the following remarks. Hamile is opted for two reasons. One, Hamile has got an established acceptance among taxpayers as a time when their tax year comes to an end. Second, lack of awareness as to the relevant legislation both by the authorities and taxpayers. Still clearly determining the exact time depends on individual circumstances of taxpayers, it can’t be done in one basket treatment. Authorities should abstain from rushing to penalize taxpayers for late payment without considering the exact tax year or financial year of taxpayers. Further, the time of payment is an important element to have the business license renewed. Possible consistency should be maintained between taxing authorities and the trade office.
Enjoy

https://www.abyssinialaw.com/blog-posts/item/2023-why-always-hamle-tax-thoughts
15.0K viewsLiku Worku, 11:50
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-02-04 11:57:43 በጽሑፍ የሰፈረን የውል ቃል የምስክርና ሌላ ዓይነት ማስረጃን በማቅረብ ማሻሻል ይቻላል?

Mulugeta Mengist Ayalew (PhD)

ለዚህ ጽሑፍ መነሻ የሆነኝ በመዝገብ ቁጥር 78398 በአቶ ሽፈራዉ ደጀኔ እና ወ/ሮ ጸሀይ ተስፋዬ በአንድ በኩልና በአቶ ሲሳይ አበቡ በሌላ በኩል በተደረገ ሙግት የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ችሎት ጥቅምት 19 2005 የሰጠዉ ዉሳኔ ነዉ፡፡

በመደምደሚያው

1. የፓሮል ሕግ የሚሉትና በተለይ የአንግሎ-አሜሪካን የሕግ ስልትን የሚከተሉ ሀገሮች እዉቅና የሚሰጡት በኢትዮጲያ ሕግ የለም፡፡በኢትዮጲያ የዉል ሕግ መሰረት፤ ሕጉ ወይም ተዋዋይ ወገኖች የተለየ ፎርም ካላስቀመጡ በስተቀር፤ ዉልን በማንኛዉም ፎርም በተደረገ ስምምነት ማሻሻልና መጨመር ይቻላል፡፡ ሕጉ ወይም ተዋዋይ ወገኖች የተለየ ፎርም ካስቀመጡ ግን፤ ዉሉ ሊሻሻል ወይም ሊጨመርበት የሚችለዉ በተመሳሳይ ፎርም በተደረገ ስምምነት ነዉ፡፡

2. የፍ/ብ/ሕ/ቁጥር 2005ና 2006 የተቀመጡት ድንጋጌዎች የማስረጃ ድንጋጌዎች በመሆናቸዉ ስራ ላይ የሚዉሉት በsubstantive ሕጉ የተቀመጡትን ድንጋጌዎች በማይሸረሽር መልኩ መሆን አለበት፡፡

3. ሰበር ሰሚ ችሎቱ የቤቱ ባለቤቶች ቤቱን በአርባ ሺ እንዲሸጡ ይገደዳሉ ያለዉ ምንም የሕግ መሰረት የሌለዉ ነዉ፡፡

4. ሰበር ሰሚ ችሎቱ ዉሉ ዋጋ የለዉም ብቻ ሳይሆን በእርግጥ በጽሁፉ እንደተገለጸዉ ሃያ ሺ ብር ተከፍሏል የሚለዉን በተጨማሪ ማስረጃ በመፈተሸ የተከፈለ ብር ካለ እንዲመለስ ማዘዝ ይኖርበታል፤ ወይም ይህን ጠቁሞ ጉዳዮን ለታችኛዉ ፍርድ ቤት መምራት ይገባዉ ነበር፡፡

5. ሰበር ሰሚ ችሎቱ ይህን አጋጣሚ በመጠቀም የ2005ና 2006ን በተመለከተ የማብራሪያ/አሳማኝ ትርጉም (obiter dictum) ሊሰጥ እየቻለ እድሉና አሳልፏል፡፡

https://www.abyssinialaw.com/blog-posts/item/1560-is-it-possible-to-justify-and-amend-a-written-contract-with-witnesses
14.5K viewsLiku Worku, 08:57
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-01-31 18:31:32 በኢትዮጵያ የብድር ሕግ "አበደረ" ማለት የብድሩን ገንዘብ ሰጠ ማለት ይሆን?

ፈቃዱ ዳመነ - ጠበቃ

የዚህ ጽሁፍ ዋነኛ ዓላማ በኢትዮጵያ የብድር ሕግ ተበደርኩ ማለት የብድሩን ገንዘብ መስጠትን ፤ አበደርኩ ማለትም የብድሩን ገንዘብ መስጠትን ያሳያሉ ወይስ አያሳዩም በሚለው ጭብጥ ላይ አንዳንድ የግል ምልከታዎችን ማስቀመጥ ነው፡፡

በጽሑፉ

1. በብድር ውሉ ላይ አበደርኩ/ተበደርኩ መባሉ የብድሩ ገንዘብ የተሰጠ መሆኑን ያሳያልን?
ሀ. የብድር ሕጉ ለብድር ከሰጠው ትርጉም አንጻር
ለ. በህጉ ላይ ከተቀመጠው የግራ ቀኙ ግዴታ አንጻር
ሐ. ከሌሎች የብድር ሕጉ ድንጋጌዎች አንጻርስ?
መ. የፌ/ጠ/ፍ/ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት

2. የብድር ውሉ አደራረግ (በሰነዶች ማረጋገጫ እና ምዝገባ ጽ/ቤት መደረጉ) በዚህ ትርጓሜ ላይ የሚያመጣው ለውጥ ይኖራል?
ሀ. የፍትሐብሔር ሕጉ እና የሰነዶች ማረጋገጫ እና ምዝገባ ማቋቋሚያ አዋጅ
ለ. ከጽ/ቤቱን አሰራር አንጻር እና
ማጠቃለያ
ያገኛሉ

https://www.abyssinialaw.com/blog-posts/item/2022-what-does-lend-mean-under-ethiopian-contract-of-loan
13.2K viewsLiku Worku, 15:31
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-01-24 14:18:35 The New Ethiopian Commercial Code: Uncovering the Major Changes in Composition, Role and Accountability of the Board of Directors

By: - Misganaw Belete Gelaw

This article aims to uncover changes under the new Commercial Code of the Federal Democratic Republic of Ethiopia Proclamation No. 1243/2021 (the FDRE Commercial Code) concerning the composition, role, and accountability of board of directors.
Enjoy reading!

https://www.abyssinialaw.com/blog-posts/item/2021-the-new-ethiopian-commercial-code-uncovering-the-major-changes-in-composition-role-and-accountability-of-the-board-of-directors
14.2K viewsLiku Worku, 11:18
ክፈት / አስተያየት ይስጡ