2023-03-03 00:58:10
የማንነት ቀውሱ ምሁር
የሰውበሰው ተጫነ በለጠ ወይም
የዘሪሁን ሙላቱ ግዛው አጭር የህይወት ታሪክ።
• ገባሁለት…!
"…እኔ እኮ ለቀድሞ ወዳጄ እሱ ሁሌ በጦዘና ክፍት አፉን በከፈተብኝ ቁጥር ምንም ዓይነት ምላሽ የማልሰጠው አንደዜ "በቅዱስ ፓትርያርኩ እርግማን" የተቀሰፈን ሰው ከእሳቸው ላይ እኔ ተጨምሬ ተናግሬው የባሰ እንዳይጎዳ በማሰብ ብዬ እንጂ ለሌ ነገር ብዬ አይደለም። ወዳጄ ዘሪሁን ሙላቱ ሲያጠፋ ሰው ዐውቆ ይመስለዋል። እሱ ግን ወዶ አይደለም። በማንነት ቀውስ ውስጥ የወደቀና በጌታ መልአክ ተቀስፎ በቁሙ እየሸተተና እየገማ እየከረፋም ያለ ምስኪን ሰው ስለሆ ነው። እና እርሱ ስለ እኔ አንዳች ነገር በዘባረቀ ቁጥር በማርያም ሁለተኛ እንዳትልኩልኝ።
"…ዘሪሁን ሙላት ማለት የኦቦ ታዬ ደንደአን ታላቅ እህት ሲያቀብጠው በስካር መንፈስ ደፍሮ ኦህዴድ ሆዬ በግድ አግባት ብሎት ገሌ ገብቶ አሮጊት የእናቱን እኩያ እየገፋ እንዲኖር የተፈረደበት ምስኪን ሰው ነው። ዘሪሁን በአባቴ ወገን ኦሮሞ፣ በእናቴ ደግሞ የሰሜን ሸዋ ዐማራ ነኝ በማለት ከየትኛው ወገን እንደሚመደብ ተቸግሮ የሚሰቃይ ኦሮማራ ወጨበሬ ቀዌ የሆነ ብኩን ሰው ነው።
"…የዘሪሁን ሙላቱ ግዛውን ዋነኛ ችግር ላጫውታችሁ። ዘሪሁን ሙላት የተረገዘው ደቡብ ምዕራብ ሸዋ ወሊሶ ከተማ ውስጥ በሚገኝ ጠጅ ቤት ውስጥ ነው። አቶ በለጠ የወ/ሮ አመለወርቅ አባት ናቸው። ወደ ወሊሶ የሄዱት ሆቴል እና ጠጅ ቤት ያላቸው ቤተሰብ ጋር ነበር። በዚህኛው ጉዞአቸው ከሰሜን ሸዋ ገጠር ለቤተሰቡ ጠጅ ቤት መስተንግዶ አገልግሎት እና ለአልጋ ማንጠፍ ሥራ ታገለግል ዘንድ ልጃቸውን አመለወርቅ በለጠን ያመጧታል። በዚያው ሆቴል ደግሞ አቶ በለጠ ከሌላ ሴት የሚወልዱት አንድ ሰው ነበር። ይህም ሰው በዘበኝነት በዚያ በቤተሰብ የንግድ ቤት የሚያገለግል ሰውነ ነበር። ያዙልኝ እዚህ ጋር።
"…አቶ በለጠ የዘሪሁንን እናት ወስደው ለቤተሰቡ ጠጅ ቤት ሰጥተው ሳይውሉ ሳያድሩ አስቸኳይ ጉዳይ ገጥሟቸው ተነሥተው ይሄዳሉ። ደግሞም ስመጣ ይደርሳል ብለው ነው የሄዱት አቶ በለጠ። የሆነ ጊዜ ቆይተው አሁን ነው ብለው ሲሄዱ ልጃቸው አመለወርቅ ለምዳ፣ ሰልጥና፣ ጎበዝ ሆና ያገኟታል። የየሆነ ነገር ግን ደስስ አልላቸው አለ። እናም ሸከካቸው። አመለወርቅን ጠየቋት። "ስሚ አንቺ ከዚህ ከዘበኛ ጋር ምንድነው የማየውም? ይሏታል። አመለም ሳትደብቅ የሁለት ወር እርጉዝ እንደሆነች ትነግራቸዋለች። አመዳቸው ቡን አለ። ሰማይና ምድሩ ይደበላለቅባቸዋል። አልዋሉም አላደሩም አንጠልጥለዋት ወደ ዝዋይ።
"…ዝዋይ እንደረሱም በፍጥነት አካልበው ጉድ ሆንን ብለው አቶ ሙላቱ ግዛው የተባሉ በዝዋይ ከሚኖሩ ወሎዬ ሽማግሌ ጋር ያጋቧቸዋል። ሽሜው ሆዬ ዘጠኝ ወር ሲጠብቁ ዘሪሻዬ በ6ወሩ ይወለዳል። ሽሜውም ዘርይሁነኝ ሲሉ ዘሪሁን አሉት። ወላጅ አባቱ ግን ሁኔታውን ስለሚያውቁ ሰውበሰው አሉት። የዘሪሁን እውነተኛ ስሙ ሰውበሰው ተጫነ በለጠ ነው።
"…እንግዲህ ያ ዘበኛ የነበረው የዘሪሁን እናት የወሮ አመለወርቅ በለጠ ባል የሆነው ሰው አቶ ተጫነ በለጠ ማለት የዘሪሁን እናት አባት ከወሊሶ ኦሮሞ የሚወልዱት ልጃቸው ነበር። አመለወርቅን ሊያስተዋውቋት ፈልገው በድንገት ሌላ ቀን ይደርሳል ብለው ተዘናግተው ሲመለሱ ነው ዘሪሁን ከወንድም እና እህት ተወልዶ የጠበቃቸው። እናም ዘሪሁን ማለት የዘበኛው ተጫነ በለጠ እና የአልጋ አንጣፊዋ የወሮ አመለወርቅም በለጠ ልጅ ነው። ከዋሸሁ አብሮአደጎቹ የዝዋይ ልጆች ይታዘቡኝ። እሱ አጀንዳ ለማስቀየስ ቢመጣም እኔ ደግሞ ወገብዛላውን ቀይሼ ኩርማን አሳክዬ እሳት የጎበኘው ፌስታል አስመስዬ አስቀምጠዋለሁ።
• ዐቢይ አሕመድ ወሎዬ ነው። እናቱ ጠጅ ቤት ከፍታ ከተፋታችው ባሏ ከአቶ አህመድ አሊ ጋር የንብረት ክፍፍል ሊያስፈጽም ሽማግሌ ሆኖ ከመጣ የሃገሯ ሰው ከአቶ መሃመድ ዋሴ የተወለደ ወሎዬ ነው። (የማንነት ቀውስ)
• ዳንኤል ክስረት " ከወሮ አለሚቱ ባህርዳር፣ ከወሮ ሐመረ አዲስ አበባ፣ ከወሮ ጽላት ጌታቸው አዲስ አበባ ከሦስት ሚስት ነፍ ልጅ የወለደ ሞራሉን በጨው ቀርጥፎ የበላ ነውረኛ ሰው ነው። (የማንነት ቀውስ)
• ዘሪሁን ሙላት ግዛው። በወሎዬ አሳዳጊ አባት እጅ ያደገ፣ ከእናቱ ከወሮ አመለወርቅ በለጠ እና ከእናቱ ወንድም ከአጎቱ ከአባቱ አቶ ተጫነ በለጠ የተወለደ በማንነት ቀውስ ያበደ እብድ ሰው ነው። እናም እርሱት።
"…ሰው የማይጨብጥበትንና ደም ሲያይ አረፋ አስደፍቆ አዙሮ የሚደፋውን ነገር ሌላ ጊዜ አጫውታችኋለሁ። እረፉ አትንኩኝ ብያለሁ። አላርፍ ካልክ አቀምስሃለሁ። ከኑማ ጋ ዱቢን።
"…እህዕ…አላርፍ ካለሳ…?
725 views21:58