Get Mystery Box with random crypto!

ሊቀ መዘምራን

የቴሌግራም ቻናል አርማ z_tewodros — ሊቀ መዘምራን
የቴሌግራም ቻናል አርማ z_tewodros — ሊቀ መዘምራን
የሰርጥ አድራሻ: @z_tewodros
ምድቦች: ሃይማኖት
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 58
የሰርጥ መግለጫ

✞ በየጊዜው አዳዲስ መንፈሳዊ
➢ ፅሁፎች
➢ መዝሙሮች
➢ ኦርቶዶክሳዊ መልእክቶች
➢ መንፈሳዊ ነገሮችን
ሁሉንም ለማግኘት ከፈለጉ ተቀላቀሉን ✞
ለአስተያየቶ @Channel_admin09 ይጠቀሙ
Youtube:
https://youtube.com/@shamo_guy
➢ ሁሉም እንዲያነበው SHARE ያርጉ ! እናመሰግናለን !

Ratings & Reviews

3.00

2 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

0

4 stars

1

3 stars

0

2 stars

1

1 stars

0


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 27

2023-02-12 20:05:06
ማስታወቂያ

መፍትሔ ስራይ ወአይነጥላ
መሪጌታ ጥበቡ
የባህል ህክምና መስጫ ማእከል
የባህል መድሀኒት ከአባቶቻችን ባገኘነው ትምህርትና ጥበቡ እንዲሁም ከተለያዩ የአፍሪካ እና የአረብ ሀገራት በምናመጣቸው መድለኒቾች ፍቱን ህክምናወችን
እንሰጣለን ።
ለኪንታሮት በሽታ ታማሚው ባለበት ከቤቱ ወስዶ በመቀባት ሌላ ገላ ሳይነካ ሳያቆስል ስራ ሳያስቆም ዘላቂ ፈውስ ይሰጣል
በሌሊት ለሚሸና
ለነገረ በትን
ለደም ግፊት
ለስኳር ህመም መቀነሻ
ለሁሉም ቁርጥማት
ለዲስክ መንሸራተት ዘላቂ ፈውስ
ለፊት ማድያት
ለሳል በሽታ
ለግርማሞገስ ለህዝብ መስተፋቅር
ለማህጸን እንፌክሽን
ለአእምሮ ጭንቀት
ለወገብ ህመም
ለነርብ
ጋኔን አጋንንት የሰውጅ ለያዘው
የሚጥል በሽታ
ገንዘብ ለሚበተንበት
ስራ አልሳካለት ላለ
ገብያ ለሚገረግረው ለገብያ
ለመፍትሔ ስራይ
ለአስም (ለሳይነስ)

ለአይነጥላ ለሰው እጅ ለገርጋሪ

እንዲሁም የተለያዩ የጤና ችግሮች መቶ ተመርምሮ የለብወትን ችግር አውቆ መታከም ይችላሉ

እኛ ጋር ለሚአገኙት ማንኛውም አይነት
አገልግሎቶቻችን ውጤት እንዳዩ ክፍያ ይፈጽማሉ።
እነዚህን እና ሌሎች አገልግሎቶችን እንሰጣለን
መድሀኒቱን ባሉበት መላላክ ይቻላል

ለበለጠ መረጃ አድራሻ ባህርዳር ቀበሌ 11ዲያስፖራ በኮብሉ መጨረሻ ንግድ ባንኩ ላይ።

ቅርንጫፍ አዲስ አበባ ሳሪስ አደይ አበባ

እኒህን እና ሌሎች አገልልግሎቶችን ለማግኔት
ይደውሉ
0917040506
0912718883

ቻናሉን ይቀላቀሉ
https://t.me/mergatah

ቻናሉን በመቀላቀል ሊንኳን በመጫን ጤናወ በቤትወ የባህል ህክምና የእጽዋት የህቡ ስም የጠልሰም ጥቅሞችን ይጋሩ ይፈወሱ
3.6K views◦•●Yaredo●•◦, 17:05
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-02-12 18:21:52
"እውነትን ተረድተው ስለመጡ ቤተ ክርስቲያን ደስተኛ ናት። ሌሎች በማወቅም ባለማወቅም የሄዳችሁ አሁንም ለመምጣት የተቸገራችሁ ቤተ ክርስቲያን በሯ ክፍት ነው::"

ብፁዕ አቡነ ጴጥሮስ

"መከራውን ቤቴ ሁኜ ልቀበል ብለው ስለመጡ ቤተ ክርስቲያን ደስ ይላታል፤ ሌሎችም ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማቲያስ ከእኛ ጋር ናቸው ተብላችሁ ተታላችሁ የሄዳችሁ፤ ፀፀት ውስጥ እንዳላችሁ እናውቃለን። ሌሎች ለመምጣት እየፈለጉ ቁልፍ ተይዞባቸው እንደተቸገሩም ሰምተናል:: "

ብፁዕ አቡነ አብርሃም

ለኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ልጆች
                •➢ ሼር // SHARE

  •✥• @abenet_tmhert •✥•
  •✥• @z_tewodros •✥•
✥ @abenet_tmhert •✥•            
  ✧━━━━━━━━━━━━━━✧‌‌
3.9K views◦•●Yaredo●•◦, 15:21
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-02-12 15:15:52
ሰበር ዜና
እነ አቶ አካለ ወልድ ሞገስ በሕገወጥ መንገድ ልብሰ ጵጵስና ካለበሷቸው መነኮሳት መካከል በቀድሞ ስማቸው አባ ንዋየ ሥላሴ አክሊሉ ባደረጉት ሥራ ተጸጽተው በዛሬው ዕለት ይቅርታ ጠየቁ !

“...እንዲሁ ንስሐ ከማያስፈልጋቸው ከዘጠና ዘጠኝ ጻድቃን ይልቅ ንስሐ በሚገባ በአንድ ኃጢአተኛ በሰማይ ደስታ ይሆናል።” ሉቃ 15፥7

ለኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ልጆች
                •➢ ሼር // SHARE

  •✥• @abenet_tmhert •✥•
  •✥• @z_tewodros •✥•
✥ @abenet_tmhert •✥•            
  ✧━━━━━━━━━━━━━━✧‌‌
1.7K views◦•●Yaredo●•◦, 12:15
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-02-12 10:13:05
መረጃ!

በዛሬው ዕለት ምእመናን ወደ መንበረ መንግሥት ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን /ግቢ ገብርኤል/ እንዳይገቡ ተከለከሉ።

የጸጥታና የደኅንነት ግብረ ኃይል ትናንት ምሽት ከንጋቱ 11:00 እስከ ረፋድ 4:00 ሰዓት ድረስ የተለያዩ የከተማዋ መንገዶች ዝግ እንደሚሆኑ ተናግሮ ነበር።

የአጥቢያው ምእመናን ይህንን በማክበር ከሌሊት 10:00 ጀምሮ ወደ ደብሩ ቢሔዱም ከላይ የመጣ ትእዛዝ ነው በማለት ፖሊሶች እንዳይገቡ ከልክለዋቸዋል።

የደብሩ ሰንበት ትምህርት ቤት ባጋራው መረጃም ምእመናን በሌሉበት ሥርዓተ ቅዳሴ እንደተከናወነ ገልጿል።
ለኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ልጆች
                •➢ ሼር // SHARE

  •✥• @abenet_tmhert •✥•
  •✥• @z_tewodros •✥•
✥ @abenet_tmhert •✥•            
  ✧━━━━━━━━━━━━━━✧‌‌
4.4K views◦•●Yaredo●•◦, 07:13
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-02-12 10:12:42
ማስታወቂያ

መፍትሔ ስራይ ወአይነጥላ
መሪጌታ ጥበቡ
የባህል ህክምና መስጫ ማእከል
የባህል መድሀኒት ከአባቶቻችን ባገኘነው ትምህርትና ጥበቡ እንዲሁም ከተለያዩ የአፍሪካ እና የአረብ ሀገራት በምናመጣቸው መድለኒቾች ፍቱን ህክምናወችን
እንሰጣለን ።
ለኪንታሮት በሽታ ታማሚው ባለበት ከቤቱ ወስዶ በመቀባት ሌላ ገላ ሳይነካ ሳያቆስል ስራ ሳያስቆም ዘላቂ ፈውስ ይሰጣል
በሌሊት ለሚሸና
ለነገረ በትን
ለደም ግፊት
ለስኳር ህመም መቀነሻ
ለሁሉም ቁርጥማት
ለዲስክ መንሸራተት ዘላቂ ፈውስ
ለፊት ማድያት
ለሳል በሽታ
ለግርማሞገስ ለህዝብ መስተፋቅር
ለማህጸን እንፌክሽን
ለአእምሮ ጭንቀት
ለወገብ ህመም
ለነርብ
ጋኔን አጋንንት የሰውጅ ለያዘው
የሚጥል በሽታ
ገንዘብ ለሚበተንበት
ስራ አልሳካለት ላለ
ገብያ ለሚገረግረው ለገብያ
ለመፍትሔ ስራይ
ለአስም (ለሳይነስ)

ለአይነጥላ ለሰው እጅ ለገርጋሪ

እንዲሁም የተለያዩ የጤና ችግሮች መቶ ተመርምሮ የለብወትን ችግር አውቆ መታከም ይችላሉ

እኛ ጋር ለሚአገኙት ማንኛውም አይነት
አገልግሎቶቻችን ውጤት እንዳዩ ክፍያ ይፈጽማሉ።
እነዚህን እና ሌሎች አገልግሎቶችን እንሰጣለን
መድሀኒቱን ባሉበት መላላክ ይቻላል

ለበለጠ መረጃ አድራሻ ባህርዳር ቀበሌ 11ዲያስፖራ በኮብሉ መጨረሻ ንግድ ባንኩ ላይ።

ቅርንጫፍ አዲስ አበባ ሳሪስ አደይ አበባ

እኒህን እና ሌሎች አገልልግሎቶችን ለማግኔት
ይደውሉ
0917040506
0912718883

ቻናሉን ይቀላቀሉ
https://t.me/mergatah

ቻናሉን በመቀላቀል ሊንኳን በመጫን ጤናወ በቤትወ የባህል ህክምና የእጽዋት የህቡ ስም የጠልሰም ጥቅሞችን ይጋሩ ይፈወሱ
3.8K views◦•●Yaredo●•◦, 07:12
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-02-11 20:18:52ልጅ_ቢኒ እና ፓስተር_ቢኒያም_ሽታዬ አንድ ላይ ታስረው ከታሰሩበት አዲስአበባ ፖሊስ ኮሚሽን ዝቅ ብሎ የሚገኘው ከሶርአምባ ሆቴል ፊትለፊት የሚገኘው አራዳ ፍ/ቤት ቀርበው ነበር እናም ፖሊስ ተለዋጭ ቀጠሮ ያስፈልገኛል በማለቱሉ ችሎቱ የ7ቀን ጊዜ ቀጠሮ ሰጥቶ ለአርብ 5 ሰዓት እንዲቀርቡ አዟል::

መምህር ምሕረተአብ አሰፋ እና የማንቂያ ደውል አገልጋዮች ዲ/ን አማኑኤል አያሌው እንዲሁም ዲ/ን ኪሩቤል አሰፋ በዛሬው ዕለት ታፍነዋል !

● በተለያዩ ስፍራዎች እስሩ ፣ እንግልቱና ማሳደዱ ከማባራት ይልቅ ቀጥሏል። ከነብሱ አምርሮ ቤተክርስቲያንን የሚጠላ ፤ አባቶችን የማያከብር ወደረኛ ገጥሞናል። ከጸናንበት መሰረት አንዛነፍም። ጉዞው የሰማዕታቱ የእምነት ጉዞ ነው።

ለኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ልጆች
                •➢ ሼር // SHARE

  •✥• @abenet_tmhert •✥•
  •✥• @z_tewodros •✥•
✥ @abenet_tmhert •✥•            
  ✧━━━━━━━━━━━━━━✧‌‌
7.5K views◦•●Yaredo●•◦, 17:18
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-02-11 19:15:26
በዚሁ (በነገው) ዕለትም ሕዝበ ክርስቲያኑ ሁሉም በየአጥቢያችሁ በሚገኙ አብያተ ክርስቲያናት ዓውደ ምሕረት ላይ ባለመቅረት የተለመደውን የዕለተ ሰንበት የሥርዓተ ቅዳሴ፤ የጸሎት፣ የምሕላ እና የትምህርተ ወንጌል ከወትሮው በተለየ የመንፈሳዊ ሥርዓት በማከናወን እንድታሳልፉ ቅዱስ ሲኖዶስ ወስኗል፡፡

ቅዱስ ሲኖዶስ

ሼር አርጉት ነገ በየአጥቢያችን ያሉ ቤተክርስቲያኖችን በህዝብ ማእበል አጥለቅልቀን ጠላት ዲያብሎስን በጾም እንደቀጣነው እግዚአብሔርን በማመስገን ደግመን እንቀጣዋለን።
ሼር ሼር ሼር ለተዋህዶ ልጆች

ለኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ልጆች
                •➢ ሼር // SHARE

  •✥• @abenet_tmhert •✥•
  •✥• @z_tewodros •✥•
✥ @abenet_tmhert •✥•            
  ✧━━━━━━━━━━━━━━✧‌‌
5.4K views◦•●Yaredo●•◦, 16:15
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-02-11 16:40:37 በተያያዘ ዜና
በሻሸመኔ አፈና እንደቀጠለ ነው!

ሕገ ወጡን ሹመት አልቀበልም በማለቷ ምክንያት በኦሮሚያ የጸጥታ ኃይሎች በተደረገው ግድያ ውድ ልጆቿን የገበረችው የምዕራብ አርሲ ሀገረ ስብከት መናገሻዋ ሻሸመኔ ዛሬም ብዙ ልጆች እየታሠሩባት ይገኛሉ።

እሥሩም ከወጣቶች ወደ ከተማዋ ባለኃብቶችና ሽማግሌዎች ተሸጋግሯል።

በዛሬው ዕለት በከተማዋ የሚገኙ ኦርቶዶክሳውያን ባለ ኃብቶች፣ የከተማዋ የተከበሩ ሽማግሌዎችና እጅግ ብዙ ወጣቶች ታሥረዋል።

እንደመረጃ አድራሾቻችን ገለጻ ከሆነ በምእመናን ላይ የደረሰውን ሞትና አካል ጉዳት ለመሸፋፈንና ተጠያቂ እንዳይኖር ለማድረግ የመንግሥት አካላት የሚመለከታቸውን ሰዎች ሁሉ ምንም እንዳይናገሩ ለማስገደድ እየሞከሩ መሆናቸውም ተጠቁሟል።

ለኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ልጆች
                •➢ ሼር // SHARE

  •✥• @abenet_tmhert •✥•
  •✥• @z_tewodros •✥•
✥ @abenet_tmhert •✥•            
  ✧━━━━━━━━━━━━━━✧‌‌
5.4K views◦•●Yaredo●•◦, 13:40
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-02-11 16:40:37 መረጃ!

ሕገ ወጡ ቡድን ወደ ደቡብ ምዕራብ ሸዋ ሀገረ ስብከት ወሊሶ ከተማ ያደረገውን ጉዞ ተከትሎ በተለያዩ ቦታዎች ግድያ፣ እሥርና ድብደባ መድረሱን መዘገባችን ይታወሳል።

በዚሁ ምክንያት የታሠሩት የዓለም ገና ደብረ ምሕረት ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን  አገልጋዮች እስካሁን ድረስ ፍርድ ቤት እንዳልቀረቡና 'ምርመራ' ተብሎ የተከፈተውን መዝገብ የያዘው መርማሪ እንኳን እንዳልታወቀ ለተ.ሚ.ማ የደረሰው መረጃ ያመለክታል።

ከዚህ በተጨማሪም በሰበታ መካነ ሰላም ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ሕገ ወጡን ቡድን የሚደግፈው የጸጥታ ኃይል በመኪና አፍኖ ወስዶ አዳራሽ ውስጥ ያጎራቸው 300 የሚደርሱ ኦርቶዶክሳውያን እስካሁን ድረስ እንዳልተለቀቁና ለመጠየቅ ወደ እነርሱ የሚሔዱ ወንዶችን ይህ ዘገባ እስከተጠናቀረበት ጊዜ ድረስ እየታሠሩ እንደሆነ ተገልጿል።
ለኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ልጆች
                •➢ ሼር // SHARE

  •✥• @abenet_tmhert •✥•
  •✥• @z_tewodros •✥•
✥ @abenet_tmhert •✥•            
  ✧━━━━━━━━━━━━━━✧‌‌
4.9K views◦•●Yaredo●•◦, 13:40
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-02-11 14:30:46
መረጃ

በሀገራችን የሀይማኖት አባቶች ከፍ ያለ ክብር አላቸው።
ሼክ ይሁን ቄስ፣ ነብይ ይሁን መምህር ዝቅ ተብሎ ሰላም መስጠት ያደግንበት ነው፣ እንዲህ አይነት በጥፊ የሚማታ ጋጠወጥ ግን አይተንም አናውቅ።
የምታውቁት ሰዎች ካላችሁ [ምናልባት ፍትህ ከተገኘ] ለፀጥታና ፍትህ አካላት አሳውቁ።
ነውሩን መሸፋፈን ሳያስፈልግ ጠቁሙ።

EliasMeseret
አዎ ይታወቃል ብዙ በካሜራ ያልተቀረፁ ነውሮች ተፈፅመዋል ግን ቢያን መረጃ ያለንን እናጋልጥ።
ይሄ ሰውዬ ለፍርድ እስኪቀርብ ሼር አድርጉት!!

ለኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ልጆች
                •➢ ሼር // SHARE

  •✥• @abenet_tmhert •✥•
     •✥• @z_tewodros •✥•
✥ @abenet_tmhert •✥•              
  ✧━━━━━━━━━━━━━━✧‌‌
6.3K views◦•●Yaredo●•◦, 11:30
ክፈት / አስተያየት ይስጡ