ሰበር ዜና እነ አቶ አካለ ወልድ ሞገስ በሕገወጥ መንገድ ልብሰ ጵጵስና ካለበሷቸው መነኮሳት መካከል በቀድሞ ስማቸው አባ ንዋየ ሥላሴ አክሊሉ ባደረጉት ሥራ ተጸጽተው በዛሬው ዕለት ይቅርታ ጠየቁ ! “...እንዲሁ ንስሐ ከማያስፈልጋቸው ከዘጠና ዘጠኝ ጻድቃን ይልቅ ንስሐ በሚገባ በአንድ ኃጢአተኛ በሰማይ ደስታ ይሆናል።” ሉቃ 15፥7 ለኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ልጆች •➢ ሼር // SHARE •✥• @abenet_tmhert •✥• •✥• @z_tewodros •✥• ✥ @abenet_tmhert •✥• ✧━━━━━━━━━━━━━━✧ 1.7K views◦•●Yaredo●•◦, 12:15