● ልጅ_ቢኒ እና ፓስተር_ቢኒያም_ሽታዬ አንድ ላይ ታስረው ከታሰሩበት አዲስአበባ ፖሊስ ኮሚሽን ዝቅ ብሎ የሚገኘው ከሶርአምባ ሆቴል ፊትለፊት የሚገኘው አራዳ ፍ/ቤት ቀርበው ነበር እናም ፖሊስ ተለዋጭ ቀጠሮ ያስፈልገኛል በማለቱሉ ችሎቱ የ7ቀን ጊዜ ቀጠሮ ሰጥቶ ለአርብ 5 ሰዓት እንዲቀርቡ አዟል:: ● መምህር ምሕረተአብ አሰፋ እና የማንቂያ ደውል አገልጋዮች ዲ/ን አማኑኤል አያሌው እንዲሁም ዲ/ን ኪሩቤል አሰፋ በዛሬው ዕለት ታፍነዋል ! ● በተለያዩ ስፍራዎች እስሩ ፣ እንግልቱና ማሳደዱ ከማባራት ይልቅ ቀጥሏል። ከነብሱ አምርሮ ቤተክርስቲያንን የሚጠላ ፤ አባቶችን የማያከብር ወደረኛ ገጥሞናል። ከጸናንበት መሰረት አንዛነፍም። ጉዞው የሰማዕታቱ የእምነት ጉዞ ነው። ለኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ልጆች •➢ ሼር // SHARE •✥• @abenet_tmhert •✥• •✥• @z_tewodros •✥• ✥ @abenet_tmhert •✥• ✧━━━━━━━━━━━━━━✧ 7.5K views◦•●Yaredo●•◦, 17:18