Get Mystery Box with random crypto!

ፉርቃን ኦንላይን ቁርኣን ማዕከል

የቴሌግራም ቻናል አርማ yeilmkazna — ፉርቃን ኦንላይን ቁርኣን ማዕከል
የቴሌግራም ቻናል አርማ yeilmkazna — ፉርቃን ኦንላይን ቁርኣን ማዕከል
የሰርጥ አድራሻ: @yeilmkazna
ምድቦች: ትምህርት
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 8.91K
የሰርጥ መግለጫ

በየቀኑ የተለያዩ ኢስላማዊ እውቀቶችን ይሸምቱበታል። ይቀላለቀሉ፣ ለሌሎችም ያሰራጩ።

Ratings & Reviews

3.00

3 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

0

4 stars

1

3 stars

1

2 stars

1

1 stars

0


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 51

2022-10-04 17:25:22
ሚም (م) ፊደል ስትወጣ ጉንናህ የሚባል የፊደላት ባህሪ ይኖራታል።
Anonymous Quiz
78%
እውነት
22%
ሐሰን
231 voters660 viewsFurqan Online Quran, 14:25
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-10-04 17:25:21
ከሚከተሉት መካከል ከከንፈር የማይወጣው ፊደል የትኛው ነው?
Anonymous Quiz
7%
و
82%
ي
6%
ف
5%
ب
239 voters621 viewsFurqan Online Quran, 14:25
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-10-04 06:46:43 የተጅዊድ ትምህርት : 10

ከ ( التجويد المصور ) ከተሰኘው የታዋቂው የተጅዊድ ሊቅ ዶ/ር አይመን ኪታብ አጠር ባለ መልኩ የቀረበ

በወንድም ሙሀመድ ሀሰን (ጁድ)
┄┄┉┉✽‌»‌✿»‌✽‌┉┉┄┄
በOnline ተመዝግቦ ለመቅራት
@FurqanOnlineQuran
ይቀላቀሉን ፣ ሌላም ይጋብዙ
https://t.me/furqan_school
311 viewsFurqan Online Quran, 03:46
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-10-04 06:46:43
311 viewsFurqan Online Quran, 03:46
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-10-01 17:48:27 ሙኀዶራ ቁጥር -4-


ሊደመጥ የሚገባው ስምንቱ የ"ላኢላሀ ኢለላህ" ሹሩጦች /መስፈርቶች

በሸይኽ ሃጂ ሙሐመድ ወሌ (ረሂመሁላህ)


መሰል ሙሃዶራዎችን ለማግኘት
➷➘➘➘➘ ➷➘➘➘ ➷➘➘➘ ➷➘➘➘

╭┈─────── ೄྀ࿐ ˊˎ-
https://t.me/Ye_ewqet_Seleda_link
https://t.me/Ye_ewqet_Seleda_link
╰┈➤ ❝[ ] ❞


ይ ቀ ላ ቀ ሉ !
719 viewsMohammed Jud, 14:48
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-10-01 13:28:43 ‘ ኢስቲግፋር ‘

የሰው ልጅ እና ስህተት የማይነጣጠሉ የአንድ ሳንቲም ሁለት ገፅታዎች ናቸው። ለዚያም ነው በመልእክተኛው ﷺ ንግግር ላይ እንደተጠቀሰው ሁሉም የሰው ዘር ከስህተት የፀዳ ሊሆን ይቅርና አብዝቶም የሚሳሳት ፍጡር ነው። ለዚህ ስህተተኛነቱ ደግሞ ላጲስ (ማጥፊያ) ያስፈልገዋል። #ኢስቲግፋር...
﴿وَبِالأَسْحَارِ هُمْ يَسْتَغْفِرُونَ﴾
"በሌሊቱ መጨረሻዎችም እነርሱ ምሕረትን ይለምናሉ፡፡"
﴿وَمَا كَانَ اللَّهُ مُعَذِّبَهُمْ وَهُمْ يَسْتَغْفِرُونَ﴾
"አላህም እነሱ ምህረትን የሚለምኑ ሲኾኑ የሚቀጣቸው አይደለም፡፡"

እነዚህ አንቀፆችሌሊት ተነስተው ምህረትን ለሚጠይቁ ሁሉ የብስራት ዜናዎች ናቸው። በዚያ ሰዎች ጭልጥ ባለ የእንቅልፍ ሰመመን ውስጥ በሰጠሙበትና በትንሹ ሞት ውስጥ ባሉበት ወቅት ብሎም ከተማው ሰጥ እረጭ በሚልበት በተረጋጋውና ሰኪና በተሞላበት ሌሊት ተነስቶ ኢስቲግፋር ማድረግ ምንኛ መታደል ነው።

ኢብኑል ቀዪም ረሒመሁሏህ ይላሉ : "አራት ነገራቶች ሪዝቅን (ሲሳይን) ያመጣሉ: ቂያመል ለይል (የሌሊት ሶላት) ፣ በሌሊቱ መጨረሻ አካባቢ ኢስቶግፋር ማብዛት ፣ ሶደቃን ለማውጣት መትጋት ፣ ከቀኑ መጀመሪያና መጨረሻ ላይ ዚክር ማድረግ።"

ታዲያ ይህን በማብዛት አደራህን
"أستغفر الله العظيم الذي لا إله إلا هو الحي القيوم وأتوب إليه".
=
(ሙሀመድ ጁድ ፣ መስከረም 21/2015)
◈•┈┈┈┈•✿❁✿•┈┈┈┈•◈
ሌሎች ፅሁፎችና መልእክቶች እንዲደርስዎ የቴሌግራም ቻናል :-
https://t.me/Muhammed_Jud
458 viewsMohammed Jud, 10:28
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-10-01 13:26:42 #ከቁርኣን_ጋር

﴿وَبِالأَسْحَارِ هُمْ يَسْتَغْفِرُونَ﴾
"በሌሊቱ መጨረሻዎችም እነርሱ ምሕረትን ይለምናሉ፡፡"
﴿وَالْمُسْتَغْفِرِينَ بِالْأَسْحَارِ﴾
"በሌሊቱ መጨረሻዎችም ምሕረትን ጠያቂዎች።"

ሌሊት ተነስተው ምህረትን ለሚጠይቁ ሁሉ መልካም ዜና። በዚያ ሰዎች ጭልጥ ባለ የእንቅልፍ ሰመመን ውስጥ በሰጠሙበትና በትንሹ ሞት ውስጥ ባሉበት ወቅትና ከተማው ሰጥ እረጭ በሚልበት በተረጋጋውና ሰኪና በተሞላበት ሌሊት ተነስቶ ኢስቲግፋር ማድረግ ምንኛ መታደል ነው።

ኢብኑል ቀዪም ረሒመሁሏህ ይላሉ : "አራት ነገራቶች ሪዝቅን (ሲሳይን) ያመጣሉ: ቂያመል ለይል (የሌሊት ሶላት) ፣ በሌሊቱ መጨረሻ አካባቢ ኢስቶግፋር ማብዛት ፣ ሶደቃን ለማውጣት መትጋት ፣ ከቀኑ መጀመሪያና መጨረሻ ላይ ዚክር ማድረግ።"

ታዲያ ይህን በማብዛት አደራህን
"أستغفر الله العظيم الذي لا إله إلا هو الحي القيوم وأتوب إليه".

ሙሀመድ ጁድ
https://t.me/furqan_school
https://t.me/furqan_school
688 viewsFurqan Online Quran, 10:26
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-10-01 10:22:18 ‘ ኢስቲግፋር ‘

የሰው ልጅ እና ስህተት የማይነጣጠሉ የአንድ ሳንቲም ሁለት ገፅታዎች ናቸው። ለዚያም ነው በመልእክተኛው ﷺ ንግግር ላይ እንደተጠቀሰው ሁሉም የሰው ዘር ከስህተት የፀዳ ሊሆን ይቅርና አብዝቶም የሚሳሳት ፍጡር ነው። ለዚህ ስህተተኛነቱ ደግሞ ላጲስ (ማጥፊያ) ያስፈልገዋል። #ኢስቲግፋር...
﴿وَبِالأَسْحَارِ هُمْ يَسْتَغْفِرُونَ﴾
"በሌሊቱ መጨረሻዎችም እነርሱ ምሕረትን ይለምናሉ፡፡"
﴿وَمَا كَانَ اللَّهُ مُعَذِّبَهُمْ وَهُمْ يَسْتَغْفِرُونَ﴾
"አላህም እነሱ ምህረትን የሚለምኑ ሲኾኑ የሚቀጣቸው አይደለም፡፡"

እነዚህ አንቀፆችሌሊት ተነስተው ምህረትን ለሚጠይቁ ሁሉ የብስራት ዜናዎች ናቸው። በዚያ ሰዎች ጭልጥ ባለ የእንቅልፍ ሰመመን ውስጥ በሰጠሙበትና በትንሹ ሞት ውስጥ ባሉበት ወቅት ብሎም ከተማው ሰጥ እረጭ በሚልበት በተረጋጋውና ሰኪና በተሞላበት ሌሊት ተነስቶ ኢስቲግፋር ማድረግ ምንኛ መታደል ነው።

ኢብኑል ቀዪም ረሒመሁሏህ ይላሉ : "አራት ነገራቶች ሪዝቅን (ሲሳይን) ያመጣሉ: ቂያመል ለይል (የሌሊት ሶላት) ፣ በሌሊቱ መጨረሻ አካባቢ ኢስቶግፋር ማብዛት ፣ ሶደቃን ለማውጣት መትጋት ፣ ከቀኑ መጀመሪያና መጨረሻ ላይ ዚክር ማድረግ።"

ታዲያ ይህን በማብዛት አደራህን
"أستغفر الله العظيم الذي لا إله إلا هو الحي القيوم وأتوب إليه".
=
(ሙሀመድ ጁድ ፣ መስከረም 21/2015)
◈•┈┈┈┈•✿❁✿•┈┈┈┈•◈
የቴሌግራም ቻናል :-
https://t.me/Muhammed_jud
503 viewsMohammed Jud, 07:22
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-09-30 18:15:05 ‍ በቁርዓን ውስጥ የተጠቀሱት እንስሳዎች

وَٱلْخَيْلَ وَٱلْبِغَالَ وَٱلْحَمِيرَ لِتَرْكَبُوهَا
16:8 #ፈረሶችንም፣ #በቅሎዎችንም፣ አህዮችንም ልትቀመጡዋቸው…(#በቅሎ)

إِنَّ ٱللَّهَ يَأْمُرُكُمْ أَن تَذْبَحُوا۟ بَقَرَةًۭ ۖ -
2:67 «አላህ #ላምን እንድታርዱ ያዛችኋል»

۞ إِنَّ ٱللَّهَ لَا يَسْتَحْىِۦٓ أَن يَضْرِبَ مَثَلًۭا مَّا بَعُوضَةًۭ فَمَا فَوْقَهَا ۚ
2:26 አላህ ማንኛውንም ነገር ትንኝንም ኾነ (በትንሽነት ወይም በትልቅነት) ከበላይዋ የኾነንም ምሳሌ ለማድረግ አያፍርም፡፡(#ትንኝ)

أَفَلَا يَنظُرُونَ إِلَى ٱلْإِبِلِ كَيْفَ خُلِقَتْ
88:17 አይመለከቱምን? ወደ #ግመል እንዴት እነደተፈጠረች!

فَأَلْقَىٰ عَصَاهُ فَإِذَا هِىَ ثُعْبَانٌۭ مُّبِينٌۭ
7:107 በትሩንም ጣለ፡፡ እርስዋም ወዲያውኑ ግልጽ #እባብ ኾነች፡፡

كَأَنَّهُمْ جَرَادٌۭ مُّنتَشِرٌۭ
54:7 የተበተነ #አንበጣ መስለው ከመቃብሮቹ ይወጣሉ፡፡

إِنَّمَا حَرَّمَ عَلَيْكُمُ ٱلْمَيْتَةَ وَٱلدَّمَ وَلَحْمَ ٱلْخِنزِيرِ
2:173 በናንተ ላይ እርም ያደረገው በክትንና ደምን፣ የእሪያ(#አሳማ) ሥጋንም፣

فَلَمَّا عَتَوْا۟ عَن مَّا نُهُوا۟ عَنْهُ قُلْنَا لَهُمْ كُونُوا۟ قِرَدَةً خَٰسِـِٔينَ
7:166 ከእርሱም ከተከለከሉት ነገር በኮሩ ጊዜ ለእነሱ «ወረዶች #ዝንጀሮች ኹኑ አልን፤» (ኾኑም)፡፡

فَأَرْسَلْنَا عَلَيْهِمُ ٱلطُّوفَانَ وَٱلْجَرَادَ وَٱلْقُمَّلَ وَٱلضَّفَادِعَ
7:133ወዲያም የወሃን ማጥለቅለቅ አንበጣንም ነቀዝንም #እንቁራሪቶችንም *በነሱ ላይ ላክን*

ثَمَٰنِيَةَ أَزْوَٰجٍۢ ۖ مِّنَ ٱلضَّأْنِ ٱثْنَيْنِ وَمِنَ ٱلْمَعْزِ ٱثْنَيْنِ ۗ
ስምንትን ዓይነቶች ከበግ ሁለትን (ወንድና ሴትን) #ከፍየልም ሁለትን (ፈጠረ)፡፡«

وَأَوْحَىٰ رَبُّكَ إِلَى ٱلنَّحْلِ
16:68 ጌታህም ወደ ንብ እንዲህ ሲል አሳወቀ…

وَتَفَقَّدَ ٱلطَّيْرَ فَقَالَ مَا لِىَ لَآ أَرَى ٱلْهُدْهُدَ
27:20 በራሪዎቹንም ተመለከተ፤ አለም #ሁድሁድን ለምን አላየውም!

فَأَرْسَلْنَا عَلَيْهِمُ ٱلطُّوفَانَ وَٱلْجَرَادَ وَٱلْقُمَّلَ وَٱلضَّفَادِعَ
7:133ወዲያም የወሃን ማጥለቅለቅ አንበጣንም ነቀዝንም #እንቁራሪቶችንም *በነሱ ላይ ላክን*

إِنَّ ٱلَّذِينَ تَدْعُونَ مِن دُونِ ٱللَّهِ لَن يَخْلُقُوا۟ ذُبَابًۭا وَلَوِ ٱجْتَمَعُوا۟ لَهُۥ ۖ
22:73 እነዚያ ከአላህ ሌላ የምትግገዟቸው (ጣዖታት) #ዝንብን ፈጽሞ አይፈጥሩም፡፡(ዝንብ)

كَمَثَلِ ٱلْحِمَارِ يَحْمِلُ أَسْفَارًۢا ۚ
62:5 ምሳሌ መጽሐፎችን እንደሚሸከም #አህያ ብጤ ነው፡፡(የቤት አህያ)

فَٱلْتَقَمَهُ ٱلْحُوتُ وَهُوَ مُلِيمٌۭ
37:142 እርሱም ተወቃሽ ሲሆን #ዐሳው ዋጠው፡፡

أَلَمْ تَرَ كَيْفَ فَعَلَ رَبُّكَ بِأَصْحَٰبِ ٱلْفِيلِ
105:1 #በዝሆኑ ባለቤቶች ጌታህ እንዴት እንደሠራ አላወቅህምን?

فَرَّتْ مِن قَسْوَرَةٍۭ
74:51 #ከአንበሳ የሸሹ፡፡

ۚ فَمَثَلُهُۥ كَمَثَلِ ٱلْكَلْبِ إِن تَحْمِلْ عَلَيْهِ يَلْهَثْ أَوْ تَتْرُكْهُ يَلْهَث ۚ
7:176 ብጤውም ብታባርረው ምላሱን አውጥቶ የሚያለከልክ እንደ ኾነ #ውሻ ነው፡፡
,
إِنَّ هَٰذَآ أَخِى لَهُۥ تِسْعٌۭ وَتِسْعُونَ نَعْجَةًۭ
38:23 ይህ ወንድሜ ነው፤ ለእርሱ ዘጠና ዘጠኝ ሴቶች #በጎች አሉት፡፡

حَتَّىٰٓ إِذَآ أَتَوْا۟ عَلَىٰ وَادِ ٱلنَّمْلِ
27:18 #በጉንዳንም ሸለቆ በመጡ ጊዜ

وَأَعِدُّوا۟ لَهُم مَّا ٱسْتَطَعْتُم مِّن قُوَّةٍۢ وَمِن رِّبَاطِ ٱلْخَيْلِ
8:60 ለእነሱም ከማንኛውም ኃይልና ከታጀቡ #ፈረሶችም የቻላችሁትን ሁሉ አዘጋጁላቸው።

ِۦ وَأَخَافُ أَن يَأْكُلَهُ ٱلذِّئْبُ
12:13 #ተኩላ ይበላዋል ብዬ እፈራለሁ» አላቸው፡፡

مَثَلُ ٱلَّذِينَ ٱتَّخَذُوا۟ مِن دُونِ ٱللَّهِ أَوْلِيَآءَ كَمَثَلِ ٱلْعَنكَبُوتِ ٱتَّخَذَتْ بَيْتًۭا ۖ
29:41 የእነዚያ ከአላህ ሌላ ረዳቶችን (ጣዖታትን) የያዙ ሰዎች ምሳሌ ቤትን እንደ ሠራች #ሸረሪት ብጤ ነው፡፡

ِ ۚ قَالَ يَٰوَيْلَتَىٰٓ أَعَجَزْتُ أَنْ أَكُونَ مِثْلَ هَٰذَا ٱلْغُرَابِ
5:31 «ወይ እኔ የወንድሜን ሬሳ እሸሽግ ዘንድ እንደዚህ #ቁራ ብጤ መኾን አቃተኝን» አለ፡፡ ከጸጸተኞችም ኾነ፡፡

كَأَنَّهُمْ حُمُرٌۭ مُّسْتَنفِرَةٌۭ
74:50 እነርሱ ልክ ደንባሪዎች የሜዳ #አህዮች ይመስላሉ፡፡

يَوْمَ يَكُونُ ٱلنَّاسُ كَٱلْفَرَاشِ ٱلْمَبْثُوثِ
101:4 ሰዎች እንደ ተበታተነ #ቢራቢሮ በሚኾኑበት ቀን፤

وَأَرْسَلَ عَلَيْهِمْ طَيْرًا أَبَابِيلَ
105:3በእነርሱም ላይ መንጎች የኾኑን #ዎፎች ላከ፡፡

https://t.me/furqan_school
https://t.me/furqan_school
1.0K viewsFurqan Online Quran, 15:15
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-09-29 21:22:42
335 viewsFurqan Online Quran, 18:22
ክፈት / አስተያየት ይስጡ