2022-12-26 20:52:54
የ2015 ምርጡ ትምሮ
የተማሪ ብቻ ሳይሆን የወላጅ ህብረት ያለበት
የመጀመሪያው ችቦ የተለኮሰበት ቦታ
ማንም ሳይነቃ ቀድመው የነቁ
የኢትዮጵያ የቁርጥ ቀን ልጆች
ሽሮ ሜዳ እንጦጦ አምባ ትምህርት ቤት ዛሬ ከሰዓት የኦሮሚያ ባንዲራ ወርዶ የኢትዮጵያ ብቻ ተሰቅሏል።
የሽሮሜዳን ህዝብ በሙሉ አዲስ አበባ መቼም አትረሳቹህም የተንገላታቹህ፣ የታሰራቹህ፣ ግርፋትና ድብደባ የደረሰባቹህ የሽሮሜዳ ልጆች የእንጦጦ አምባ እንቁዎች አሸንፋቹሃል
Respect ለእንጦጦ አምባ
ኢትዮጵያ ብቻ
@Sheger_student_union
@Sheger_student_union
Join and Share
የአዲስ አበባ ተማሪዎች ህብረት
3.8K viewsedited 17:52