2022-12-20 20:50:02
የኢትዮጵያ ባንዲራ ወርዶ ትምህርት የለም ይድረስ ለአየር ጤና ተማሪዎች በአየር ጤና ትምህርት ቤት የእናት ሀገራችን ኢትዮጵያ ባንዲራ እንዲሁም የኦሮሚያ ክልል ባንዲራ ወርዶ ትምህርት ቀጥሏል።
እኛ የክልል ባንዲራ እንጅ የእምዬ ኢትዮጵያን ሰንደቅ አውርዱ አላልንም! እንዴት የሀገርን ባንዲራ ሳይሰቀል፤ የዜግነት ክብር ብለን ሳንዘምር ትምህርት እንማራለን።
የኢትዮጵያ ባንዲራ ወርዶ ትምህርት የለም!
ይሔን መልእክት ለአየር ጤና ሰፈር ልጆችና ለአየር ጤና ተማሪዎች ሼር አድርጉ
ኢትዮጵያ ብቻ
@Sheger_student_union
@Sheger_student_union
Join and Share
የአዲስ አበባ ተማሪዎች ህብረት
2.0K viewsedited 17:50