2022-12-09 11:24:22
የአዲስ አበባ ምክር ቤት አባል የሆኑት ወ/ሮ
ሐውለት አህመድ አስቸኳይ ስብሰባ እንዲካሄድ ጥሪ አቀረቡ። በመልዕካታቸውም እንደሚከተለው ብለዋል፦
“የአ/አ ከተማ ከንቲባ የተከበሩ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ ሰሞኑን በአዲስ አበባ የሕዝብ ትምህርት ቤቶች እየተፈጠረ ስላለው ክስተት ተጠይቀው ሲመልሱ ''ይሄ የአዲስ አበባ ሕዝብ አጀንዳ አይደለም'' ሲሉ የተናገሩትን አየሁና ተገረምኩ። እና የማነው???
የአዲስ አበባ ሕዝብ ተወካዮች ተወያይተን መፍትሄ ማምጣት የሚጠበቅብን በመሆኑ የከተማው ም/ቤት አስቸኳይ ስብሰባ መጥራት እንዳለበት ይሰማኛል።”
አዳነች አቤቤ Coming soon.......
ሐውለት አህመድ የምትወጅው አላህ ይጠብቅሽ
ኢትዮጵያ ብቻ
@Sheger_student_union
@Sheger_student_union
Share
1.7K viewsedited 08:24