2022-12-14 12:01:33
በከፍተኛ 12 ትምህርት ቤት ባለፈው ሳምንት በተፈጠረ ግጭት
አንድ ተማሪ መሞቱን አረጋግጫለሁ ሲል #
አሰመጉ አስታወቀ
በከፍተኛ 12 ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ባለፈው ሳምንት
ህዳር 26 ቀን 2015 ዓ.ም. በተፈጠረ ሁከት የአንድ ተማሪ ህይወት ማለፉን አረጋግጫለሁ ሲል የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ጉባኤ አስታወቀ።
ኢሰመጉ ዛሬ ባወጣው መግለጫ በየካ ክፍለ ከተማ ስር በሚገኘው ከፈተኛ 12 ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ባለፈው ሳምንት
ከኦሮሚያ ክልል ባንዲራ እና መዝሙር ጋር ተያይዞ በተፈጠረ ሁከት የአንድ ተማሪ ህይወት ማለፉን በቦታው ተገኝቶ ማረጋገጡን ገልጿል።
ይህን መረጃ ባለፈው ሳምንት
የአዲስ አበባ ፖሊስ “
ሀሰተኛ መረጃ ነው” ማለቱ ይታወሳል።
ኢትዮጵያ ብቻ
@Sheger_student_union
@Sheger_student_union
Join and Share
የአዲስ አበባ ተማሪዎች ህብረት
2.3K viewsedited 09:01