Get Mystery Box with random crypto!

QesemAcademy

የቴሌግራም ቻናል አርማ qesemacademy — QesemAcademy Q
የቴሌግራም ቻናል አርማ qesemacademy — QesemAcademy
የሰርጥ አድራሻ: @qesemacademy
ምድቦች: ትምህርት
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 19
የሰርጥ መግለጫ

💡ቀሰም Academy ከHigh school እስከ Campus ለሚማሩ ተማሪዎች ፤ ቲቶሪያሎችን ፣ጠቃሚ የንባብ ስልቶችን ፤Soft Copy የሆኑ አጋዥ የንባብ ማቴሪያሎችን ፣ትምህርታዊ መረጃዎችን እና አነቃቂ መልዕክቶችን በማዘጋጀት ለተማሪዎች ንቃት የሚተጋ ቻናል ነው!
Are u advertiser ?Contact us : @QesemADs_Bot
Addis Ababa, Ethiopia

Ratings & Reviews

2.00

3 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

0

4 stars

0

3 stars

1

2 stars

1

1 stars

1


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 2

2023-02-11 23:42:21 #ለቲክቶከሮች - ከ OneEthio Media የመጣ ዕድል

OneEthio Media ለብዙሃን ተደራሸ ለመሆን ካለው ተነሳሽነት አንፃር ከ100ሺ በላይ ተከታይ ካላቹ #tiktokers ጋር በ Advertising partnership አንድ ላይ መስራት ይፈልጋል! ማስታወቂያ የምታሰረቡትን የ package ዋጋ አንድ ላይ አያይዛቹ @AtoChalu ላይ አናግሩኝ!
1.7K viewsቻLu, 20:42
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-02-11 17:43:02 GENERAL PSYCHOLOGY PPT SHORT NOTE

ከHigh school እስከ Campus አበረናችሁ ነን !
SHARE SHARE
╔════════════╗
JOIN: @QesemAcademy
JOIN: @QesemAcademy
╚════════════╝
1.0K viewsቻLu, 14:43
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-02-11 17:42:35 PSYCHOLOGY POWER POINTS

ከHigh school እስከ Campus አብረናችሁ ነን !
SHARE SHARE
《════════════╗
JOIN: @QesemAcademy
JOIN: @QesemAcademy
╚════════════》
1.0K viewsቻLu, 14:42
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-02-11 01:47:44 ፨የእጩ ፍሬሽማን መቁረጫ ነጥብ የፊታችን እሁድ ይፋ ይደረጋል።

፨ከ50% በላይ ያመጡ ተማሪዎች ምደባ የፊታችን ሰኞ ይፋ ይደረጋል።

፨ከ50% በታች ያመጡ እና የእጨ ፍሬሽማን መቁረጫ ነጥብ የሚያሟሉ ተማሪዎች ከየካቲት 15 እስከ ሰኔ መጨረሻ ድረስ ለአራት ወራት በዩንቨርሲቲዎች የማካካሻ ትምህርት ይማራሉ።

፨በዩንቨርሲቲዎች የሚማሩት የማካካሽ ትምህርት Continuous Assessment ከ30% እና በማዕከል የሚዘጋጅ ፈተና ከ70% ተደምሮ ከ50% በላይ የሚያስመዘግቡ ተማሪዎች ቀጣይ ዓመት ፍሬሽማን ኮርስ ይጀምራሉ።

ከHigh school  እስከ Campus አብረናችሁ ነን !
SHARE SHARE
╔════════════╗
JOIN: @QesemAcademy
JOIN: @QesemAcademy
╚════════════╝
164 viewsB, 22:47
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-02-09 20:32:37
በ ቀሰም ገፅ ላይ ማስታወቂያ ማሰራት ለምትፈልጉ ደንበኞች በሙሉ

ቀሰም Academy ባለፉት ሁለት አመታት ለ High school እና ለግቢ ተማሪዎች ፣ እጅግ ጠቃሚ የሆኑ መጣጥፎችን እንካችሁ በማለት ሲያገለግል የቆየ በአሁኑ ሰዓትም ከ 38,700 ቤተሰቦችን ለማፍራት ችሏል! ቻናላችን ከምንጊዜውም በላይ የአገልግሎት ተደራሽነቱን ለማስፋት የሚያስፈልጉ ወጪዎችን ለመሸፈን በሚል ፣ ምርት እና አገልግሎታቸውን ለማስተዋወቅ ለሚፈልጉ ደንበኞች በሩን ክፍት አርጓል!

በቀሰም ላይ የ High school እንዲሁም የCampus ተማሪ ወጣቶች ተሰብስበው ስላሉ እንደ ፅህፈት መሳሪያዎች ፤ Electronics ፣ Scholarship Conseltancy ፤ Fashion ፤ Tutor ፣ እና ሌሉሎች ከትምህርትጋር የተያያዙ ምርት እና አገልግሎትዎን በማስተዋወቅዎ የሚያገኙት የተለየ አትራፊ ያደርጎታል!

ቻናላችን ከታች ያሉትን የማስታወቂያ ይዘቶች በጭራሽ አይቀበልም ፦
የፍትወት ቀስቃሽ ምስሎች
የመድሃኒት እና የ አደንዛዥ ዕፅ ምርቶች
አሳሳች የማስታወቂያ ፅሁፎች

ምርት እና አገልግሎታችሁን ማስተዋወቅ የምትፈልጉ ክቡራን ደንበኞች ፣ ልዩ ቅናሽ ያለው ተመጣጣኝ ዋጋ እየጠበቃችሁ ስለሆነ @QesemADs_Bot ላይ አናግሩን!
938 viewsቻLu, 17:32
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-02-09 17:07:52 Teacher : ዘፋኞች የሚወልዱት ህፃን ምን ሊባል ይችላል

student : CD Baby

ከHigh school  እስከ Campus አብረናችሁ ነን !
SHARE SHARE
╔════════════╗
JOIN: @QesemAcademy
JOIN: @QesemAcademy
╚════════════⇲
2.3K viewsቻLu, 14:07
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-02-08 14:52:39 ለ 12ኛ ክፍል ተማሪዎች

የተስሻሻለው የ ዩኒቨርስቲዎች Intake Capacity

ለትቀላቀሉት ያሰባችሁት ዩኒቨርስቲ የፊልድ ምርጫችሁን የያዘ መሆኑን በዚህ አረግግጡ

እያንዳንዱ ግቢ የሚሰጠው የField አልያም የሰራ ዘርፎች ዝርዝር

ሁሉንም ከዚህ አረጋግጡ

ከHigh school እስከ Campus አብረናችሁ ነን !
SHARE SHARE
╔════════════╗
JOIN: @QesemAcademy
JOIN: @QesemAcademy
╚════════════╝
2.6K viewsቻLu, 11:52
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-02-08 07:07:02
በጣልያን ሃገር ትምህቶን በነፃ መማር ይፈልጋሉ?

በጣልያን ሙሉ ወጪ ተሸፍኖ ይማሩ( Full Scholarship) 

በዚህ ቻናል ላይ ይጎበኙን


Open   ይሄንን ይጫኑ  
     
1.2K viewsቻLu, 04:07
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-02-08 01:06:39 PSYCHOLOGY POWER POINTS

ከHigh school እስከ Campus አብረናችሁ ነን !
SHARE SHARE
《════════════╗
JOIN: @QesemAcademy
JOIN: @QesemAcademy
╚════════════》
3.5K viewsቻLu, 22:06
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-02-07 08:31:54
የትምህርት ሚኒስትር ዴኤታ ሳሙኤል ክፍሌ (ዶ/ር) ከEBS ጋር ባደረጉት ቆይታ በ2014 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ወስደው ከ50 በመቶ በታች ያመጡ ተማሪዎችን በተመለከተ የመንግስትን ሦሥት ውሳኔዎች አብራርተዋል።

1. 50 በመቶ ባያመጡም መቶ ሺህ የሚሆኑ ተማሪዎች በመንግስት እና በግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ገብተው ለአንድ ሴሚስተር የማብቂያ ትምህርት ተከታትለው በቀጣይ ዓመት የመጀመሪያ ዓመት ተማሪ ይሆናሉ።

2. በቴክኒክና ሙያ ትምህርት ስልጠና ተቋማት እንዲገቡ ይደረጋል።

3. በዚህ ዓመት መጨረሻ የሚሰጠውን የ12ኛ ክፍል ፈተና በድጋሜ በግል መውሰድ ይችላሉ።

የዘንድሮው የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና አስተዳደር "ተማሪዎቻችን እና ትምህርት ቤቶቻችን ምን እንደሚመስሉ" በደንብ ያሳየ እንደነበር ሚኒስትር ዴኤታው ገልጸዋል።

"ውጤቱ ያስደነግጣል። ትምህርት ሚኒስቴር ያለን የሥራ ኃላፊዎች ውጤቱን ለመቀበል ቀናት ወስዶብናል" ሲሉም ተደምጠዋል።

በ2014 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ወስደው ከ50 በመቶ በታች ያመጡ ተማሪዎች በመንግስት በሚወሰን ነጥብ "ዕጩ የመጀመሪያ ዓመት ተማሪ" ሆነው ወደ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የሚገቡበት ዕድል እንዳለ መገለጹ ይታወቃል።

ከHigh school  እስከ Campus አብረናችሁ ነን !
SHARE SHARE
╔════════════╗
JOIN: @QesemAcademy
JOIN: @QesemAcademy
╚════════════╝
4.9K viewsB, 05:31
ክፈት / አስተያየት ይስጡ