፨የእጩ ፍሬሽማን መቁረጫ ነጥብ የፊታችን እሁድ ይፋ ይደረጋል። ፨ከ50% በላይ ያመጡ ተማሪዎች ምደባ የፊታችን ሰኞ ይፋ ይደረጋል። ፨ከ50% በታች ያመጡ እና የእጨ ፍሬሽማን መቁረጫ ነጥብ የሚያሟሉ ተማሪዎች ከየካቲት 15 እስከ ሰኔ መጨረሻ ድረስ ለአራት ወራት በዩንቨርሲቲዎች የማካካሻ ትምህርት ይማራሉ። ፨በዩንቨርሲቲዎች የሚማሩት የማካካሽ ትምህርት Continuous Assessment ከ30% እና በማዕከል የሚዘጋጅ ፈተና ከ70% ተደምሮ ከ50% በላይ የሚያስመዘግቡ ተማሪዎች ቀጣይ ዓመት ፍሬሽማን ኮርስ ይጀምራሉ። ከHigh school እስከ Campus አብረናችሁ ነን ! SHARE SHARE ╔════════════╗ JOIN: @QesemAcademy JOIN: @QesemAcademy ╚════════════╝ 164 viewsB, 22:47