Get Mystery Box with random crypto!

Muktarovich Ousmanova

የሰርጥ አድራሻ: @muktarovichousmanova
ምድቦች: ፖለቲካ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 63.57K
የሰርጥ መግለጫ

Ethiopia forever

Ratings & Reviews

2.00

2 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

0

4 stars

0

3 stars

1

2 stars

0

1 stars

1


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 156

2022-05-19 09:05:13 የሀገራችን ፖለቲካ ለምን የቄጤማ ምርኩዝ ሆኖ ቀረ የሚለውን እጅግ አሳሳቢና አስጨናቂ ጥያቄ በጥልቀትና በተመስጦ ካሰላሰልኩት በኋላ እነሆ ዛሬ ግንቦት 11 2014 ከጠዋቱ 8 30 ሰዓት ገደማ ምላሹ ተገልጦልኛል።

የተፈጠረው ችግር እና የተገለጠልኝ ይህ ነው።

መልካም አዕምሮ ያላቸውን የደበቁት የሚከተሉት ናቸው–

Future የሚለውን የእንግሊዘኛ ቃል "ፉጡር" ብሎ የሚያነብ እና Biology ዲፓርትመንት የተመደበ፣ Technique የሚለውን "ተጨነቁ" ብሎ የሚያነብ ኢንጂነሪንግ የተመደበ፣ ወተት በእንግሊዘኛ ምንድነው ሲባል Milk ብሎ፣ እርጎስ? ተብሎ ሲጠየቅ Minilik የሚል እና የታሪክ ዲፓርትመንት የተመደበ፣ Knowledge የሚለውን "ቀናው ልጅ" ብሎ የሚያነብ እና ፍልስፍና ዲፓርትመንት የተመደበ፣ የጫማ ክርህ አለመታሰሩን ሊነግርህ " please arrest your shoes " የሚልህ እና እንግሊዘኛ ዲፓርትመንት የተመደበ Telecommunication የሚለውን "ተነሽ ቁመሽ ንከሺን" በማለት ዘና ብሎ የሚያነብ ሁሉ ጋዜጠኛ እየሆነ
ነው፣ ከዚያ ወደ ፖለቲካ ገብቶ እየበጠበጠን ያለው። ይኸው ነው። አመሰግናለሁ። :
11.4K viewsedited  06:05
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-05-18 17:17:56 Maths Tutor in Amharic with Dr Dereje Alemu.
9.3K views14:17
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-05-18 17:17:56

9.4K views14:17
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-05-18 17:05:46

9.3K views14:05
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-05-16 19:16:42

7.7K views16:16
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-05-16 12:28:57

11.5K views09:28
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-05-14 12:58:13 የዘንዶ ጉድጓድ በሞኝ ክንድ ይለካል አሉ። የወያኔን የውጊያ አቅም በአማራና በአፋር ሰቆቃ መለካት ይብቃ አሁኑኑ
6.6K views09:58
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-05-14 12:47:08 ይህ ፌደራል ስርዓት እውነተኛ ከሆነ አንዱ ላንዱ የሚቆምበት መሆን አለበት። አማራና አፋር እየተሰቃየ ሌላው ክረምቱን በመስመር ስለመዝራት ማውራት የለበትም።
7.2K views09:47
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-05-14 12:45:36 እያንዳንዱ ክልል ኮታ ተሰጥቶት ልዩ ሀይሉን ወደ ወልቃይት በመላክ ሀገሩን መጠበቅ አለበት።
7.3K views09:45
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-05-14 12:24:22 2. የቢቢሲ ክስ!!!

ሰሞኑን ትህነግ በአፈ ቀላጤው ሉሲ ካሳ በኩል ዓለም ላይ ይፈጠራል ተብሎ የማይታሰብ ክስ በአማራ መንግስትና ጎንደር ዩኒቨርሲቲ ላይ መስርቶ ቢቢሲ ላይ አትሟል:: ይህንን አደገኛ ክስ የክልሉ ኮሙኒኬሽን ቢሮ አላየውም ብየ ማሰብ ይቸግረኛል:: ስራው ምን ሆኖ ላያየው ይችላል ብዬ ልጠርጥር ? ሆኖም ጠንካራ ምላሽ ይሰጣል ብዬ ጠብቄ ነበር:: ተቋሙ ግን እንደተኛ ነው:: እጅግ ያሳዝናል:: ዝምታው ክሱን ተቀብለነዋል የሚል መልዕክት ያስተላልፋል ብዬ አምናለሁ::

. የቢቢሲ ክስ!!!

ሰሞኑን ትህነግ በአፈ ቀላጤው ሉሲ ካሳ በኩል ዓለም ላይ ይፈጠራል ተብሎ የማይታሰብ ክስ በአማራ መንግስትና ጎንደር ዩኒቨርሲቲ ላይ መስርቶ ቢቢሲ ላይ አትሟል:: ይህንን አደገኛ ክስ የክልሉ ኮሙኒኬሽን ቢሮ አላየውም ብየ ማሰብ ይቸግረኛል:: ስራው ምን ሆኖ ላያየው ይችላል ብዬ ልጠርጥር ? ሆኖም ጠንካራ ምላሽ ይሰጣል ብዬ ጠብቄ ነበር:: ተቋሙ ግን እንደተኛ ነው:: እጅግ ያሳዝናል:: ዝምታው ክሱን ተቀብለነዋል የሚል መልዕክት ያስተላልፋል ብዬ አምናለሁ::

3. የኦፌኮ እንቶ ፈንቶ ውንጀላ !!

በእርግጥ የኦፌኮን የጃጀና የውስጥን ፍርሃት ፈንቅሎ የወጣ መግለጫ ማንም ሚዛናዊ አዕምሮ ያለው ሰው ከመዝናኛነት ያለፈ ትርጉም ሊሰጠው እንደማይችል እገምታለሁ:: ነገር ግን ራሱን ኦፌኮን የመሰሉ የተወራው ሁሉ እውነት የሚመስላቸው አይኖሩም ማለት ደግሞ አይቻልም:: እናም እንደእዚህ አይነት ብዥታዎች ሲፈጠሩ የኮሙኒኬሽኑ ቢሮ ፈጥኖ ማረቅ ስራው ይመስለኛል:: እስካሁን ባለኝ መረጃ ምንም አላለም:: ያው ዝምታ መስማማት በመሆኑ ተቀብየዋለሁ አይነት እንድምታ እያስተላለፈ ይመስላል::

4. የኦሮሚያ መንግስት መግለጫ

ከሳምንታት በፊት የኦሮሚያው መንግስት አደገኛ መግለጫ መስጠቱን እናስታውሳለን:: መግለጫውን ከአንዴም ሁለት ጊዜ ደግመውታል:: በአማራው በኩል ይህንን ለማረም ትንፍሽ አልተባለም:: ኮሙኒኬሽን ተቋሙ የት ነው ያለው ?

5. በትህነግ ስር ያሉ አካባቢዎች

እንደሚታወቀው በራያ: ዋግ እና ሰሜን ጎንደር ብዙ አካባቢዎች አሁንም በትህነግ ቁጥጥር ስር ናቸው:: ስለእነዚህ አካባቢዎች ርሃብና እንግልት የክልሉ ኮሙኒኬሽን ምን መረጃ ሰጥቶን ያውቃል? በእገታ ላይ ከመሆናቸው በላይ እናንተ ተርባችሁ የእኔን ወታደር መግቡ እየተባሉ ሲኦልን በምድር እያሳለፉ ይገኛሉ:: ይህ አጀንዳ እንዲታወቅ የማድረግ ስራው የኮሙኒኬሽኑ አልነበረም ወይ ?

6. የትግራይ ተፈናቃዮች

የትግሬ ወራሪ ቡድን በአማራ ክልል ያደረሰው ግፍ በትውልድ ይቅር የማይባል ነው:: ወራሪ ቡድኑ ያቆሰላቸው እናቶች ቁስላቸው ሳይደርቅ ግን የትግራይ ህዝብ "እርቦኛል: እናም ከአማራ ወንድሜና እህቴ ጋር ተካፍየ እበላለሁ" ብሎ ወደክልሉ እየጎረፈ ነው:: ሰብአዊነት እሴቱ የሆነው የአማራ ህዝብም እንኳን ደህና መጣችሁ ብሎ ያለውን አካፍሎ እያበላቸው ይገኛል:: ልጆቻችሁ እንዲህ አድርገውኝ እናንተን አልቀበልም ወይም ልበቀላችሁ አላለም:: ተፈጥሮው አይደለምና:: ከእዚህ በላይ ሰብአዊነት የትም አይኖርም:: ይህ ግን ጥቂቶች የምናውቀው እውነታ ብቻ ሆኖ ተደብቋል:: ለምን? የኮሙኒኬሽን ቢሮው ስራውን በአግባቡ ባለመስራቱ:: የአገር ውስጥም የውጭም ጋዜጠኞችን ጋብዞ ይህንን ሃቅ ለአለም ማሳወቅ ግዴታው አልነበረም ወይ ?? አሁንም አልረፈደም !!

7. አጀንዳ ማውጣት

የክልሉን የልማት: የመልካም አስተዳደር: የፀጥታ ሁኔታን በተመለከተ እስከቀበሌ ድረስ ባሉት መዋቅሮቹ አጀንዳ ቀርፆ ህዝብን ማወያየትና ያደገ የህዝብ ተግባቦት መፍጠር ተቀዳሚ ሃላፊነቱ ነበር:: ነገር ግን ሲሰራ አላየሁም:: በእርግጥ የሚሰጠውን አጀንዳ በአግባቡ ተንትኖ አጥጋቢ ምላሽ የማይሰጥ እንቅልፋም ተቋም የራሱን አጀንዳ እንደማይቀርፅ ግልፅ ነው:: 

8. የትግራይ ሰራዊት ለዳግም ጥፋት መጠነ ሰፊ ዝግጅቶች እያደረጉ እንደሆነ ይሰማል(ትንኮሳም ሞክረዋል) ። ነገር ግን የእኛን ህዝብ ዝግጁ እንዲሆን በማንቃት ረገድ እና ወቅታዊ መረጃ በመስጠት ረገድ የተቋሙ ስራ አይደለም ወይ ?
እንደመውጫ: ብዙ ሙያተኞች (እኔን ጨምሮ) እንደእዚህ አይነት ክፍተቶችን መጠቆማችን መልካም ነው:: ከእዚህ በዘለለ በተግባር የምታግዙ ሰዎች ካላችሁ ደግሞ የድርሻችሁን ብትወጡ መልካም ነው እላለሁ::

ተቋሙ ነቃ እንዲል በቀናነት የተወረወረ ሀሳብ ነው !!
Tesfaye Woldesilassei እንደፃፈው
8.2K views09:24
ክፈት / አስተያየት ይስጡ