2023-01-25 18:27:00
#የዋሻወቹ_ወጣቶች
_____
የዋሻው ባለቤቶች ጌታ
ቸውን እንድህ ሲሉ ለመኑ:
{ربنا آتِنا من لدُنك رحمة}
"ጌታችን ሆይ! ከአንተ ዘንድ እዝነትን ስጠን፤ "
[ ሱረቱ አል ከህፍ፥ 10 ]
ጌታቸውም መርሀባ አላቸው።
فاستجاب الله لهم وقال:
{ فَأْوُوا إِلَى الْكَهْفِ يَنشُرْ لَكُمْ رَبُّكُم مِّن رَّحْمَتِهِ}
"…ወደ ዋሻው ተጠጉ፡፡ ጌታችሁ ለእናንተ ከችሮታው ይዘረጋላችኋልና፤ …"
[ሱረቱ አል ከህፍ፥ 16]
የአላህ ሱ.ወ እዝነት በህንፃ ውስጥ ሳይሆን በዋሻው ውስጥ ነበር። በእዝነቱ የወጣቶቹን ሁኔታ ከፍ አደረገው፤ መታወሳቸው ዘላለለማዊ ሆነ፤ ልባቸውን አፀናው፤ ከጠላቶቻቸውም ጠበቃቸው፤ የነሱን ታሪክ ዘውታሪ አድርጎት እስከ ቂያማ ቀን በቁርአን ውስጥ እንድናነበው አደረገ።
رفع شأنهم، خلَّد ذكرهم، ثبَّت قلوبهم، حماهم من عدوهم، وجعل خبرهم خالدا في قرآن نتلوه إلى يوم الدين.
የምንማረው ቁም ነገር
ጌታችሁን ለምኑት፣ ለእናንተ በመረጠላችሁ ነገር ተደሰቱ፣ ከዚያም አመስግኑት!
ادعوا ربكم، واستبشروا بحسن اختياره لكم، ثم اشكروه".
Join me
https://t.me/MdJemal
41 views15:27