Get Mystery Box with random crypto!

Fezekir _ فَذَكِّرْ

የቴሌግራም ቻናል አርማ mdjemal — Fezekir _ فَذَكِّرْ F
የቴሌግራም ቻናል አርማ mdjemal — Fezekir _ فَذَكِّرْ
የሰርጥ አድራሻ: @mdjemal
ምድቦች: ያልተመደበ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 196

Ratings & Reviews

3.67

3 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

1

4 stars

0

3 stars

2

2 stars

0

1 stars

0


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 10

2022-05-31 19:40:51 #ወላጅን ማስደሰት

የወላጆች መብት ከባድ በመሆኑ የተነሳ ከአላህ መብት ጋር ተቆራኝቶ በቁርአን ተወስቷል። እነሱን ማስደሰት ግደታ ሲሆን፣ በነሱ መደሰት አላህም ይደሰታል። ወላጅን ማስከፋትም አላህን ያስከፋል!

ﻗﺎﻝ رسول الله صلى الله عليه وسلم : ﺭِﺿﻰ ﺍﻟﻠَّﻪِ ﻓﻲ ﺭِﺿﻰ ﺍﻟﻮﺍﻟِﺪَﻳﻦِ، ﻭﺳَﺨَﻂُ ﺍﻟﻠَّﻪِ ﻓﻲ ﺳَﺨَﻂِ
ﺍﻟﻮﺍﻟﺪﻳﻦِ ” ‏( ﺻﺤﻴﺢ ‏)

አብደላህ ብኑ ዑመር (ረዐ) እንዳስተላለፉት ነብዩ ሶዐወ እንድህ ብለዋል:
"የአላህ ውደታ በወላጆች ውደታ ውስጥ ነው። የአላህ ቁጣም በወላጆች ቁጣ ውስጥ ነው።"

ቲርሚዚይ ዘግበውታል፣ ኢብን ሂባንና ሐኪም ሶሒህ ብለውታል።

https://t.me/MdJemal
119 views16:40
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-05-31 15:58:54 #ዙልም ( ግፍ) የሚፈፅምን ሰው ራቅ!

ኢስላም ፍትህን በሚያዛባና ግፍን በሚፈፅም ሰው ላይ ከፍተኛ የሆነ ቅጣት እንዳለበት ይደነግጋል። ወደግፈፈኞች መዘንበልና አጫፋሪ መሆንን ፈፅሞ ይከለክላል።
የላቀው ጌታችን አላህ እንድህ ይላል:

[ وَلَا تَرْكَنُوا إِلَى الَّذِينَ ظَلَمُوا فَتَمَسَّكُمُ النَّارُ وَمَا لَكُم مِّن دُونِ اللَّهِ مِنْ أَوْلِيَاءَ ثُمَّ لَا تُنصَرُونَ]


"ወደእነዚያም ወደ በደሉት አትጠጉ፡፡ እሳት ትነካችኋለችና፡፡ ከአላህም ሌላ ጠባቂዎች የሏችሁም፡፡ ከዚያም አትረድዱም፡፡ "
[ ሱረቱ ሁድ - 113 ]

ففي هذه الآية: التحذير من الركون إلى كل ظالم، والمراد بالركون، الميل والانضمام إليه بظلمه وموافقته على ذلك، والرضا بما هو عليه من الظلم.
وإذا كان هذا الوعيد في الركون إلى الظلمة، فكيف حال الظلمة بأنفسهم؟!! نسأل الله العافية من الظلم.
تفسير السعدي

ማንኛውንም አይነት ግፍና በደል የሚሰራን አካል ማንም ይሁን ማን መራቅ ይገባል። ከላይ በተጠቀሰው አንቀፅ "መዘንበል" የሚለው ቃል መጥፎ ድርጊቱን መቀበል፣ መውደድ፣ መጠጋት የሚለውን ይይዛል። ይህ ዛቻ የመጣው ግፍ የሚፈፅሙ ሰዎች ዘንድ በመዘንበል ሲሆን፣ ግፍ (ዙልም) ራሱ በሚፈፅም ሰው ላይማ የአላህ ዛቻ ከባድ ነው።

Join me https://t.me/MdJemal
127 views12:58
ክፈት / አስተያየት ይስጡ