Get Mystery Box with random crypto!

ISLAMIC SCHOOL

የቴሌግራም ቻናል አርማ islam_and_science — ISLAMIC SCHOOL I
የቴሌግራም ቻናል አርማ islam_and_science — ISLAMIC SCHOOL
የሰርጥ አድራሻ: @islam_and_science
ምድቦች: ሃይማኖት
ቋንቋ: አማርኛ
ሀገር: ኢትዮጵያ
ተመዝጋቢዎች: 15.55K
የሰርጥ መግለጫ

✍ ጅልከሆንክ ጅል ተከታይ ጀንትል ከሆንክ አስከታይ ትሆናለህ..!
ጅልም ጀንትልም ካልሆንክ ደግሞ አርፈህ በራስህ ዓለም ትኖራለህ..! አንባቢ እንሁን፡፡ለውጥ ከራስ ቢጀመር ...የቸገረን ጥሩ መካሪ ሳይሆን፤
የሰማነውን መተግበር ነው ያቃተን!ጅህልና በሽታ ነዉ፡፡
🎖For any comment T.me/Aisuu_bot
💠Another channal
@IslamisUniverstiy_public_group

Ratings & Reviews

3.67

3 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

1

4 stars

1

3 stars

0

2 stars

1

1 stars

0


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 21

2021-10-08 09:16:47 #ግድ_እስከምንታመም_አንጠብቅ
አሚር ሰይድ
28/01/2014

ቻርለስ ዳርዊን


ቻርለስ ዳርዊንን ምን ያህል ያቁታል??እስኪ ስለቻርልስ ዳርዊን አንዳንድ ነገር ልበላችሁ
ቻርለስ ዳርዊን 40 አመት ያህል በከባድ ህመም እየተሰቃየ በሽተኛ ሁኖ ኑሯል፡፡

እንዴት አርባ አመት ያህል ሊታመም ቻለ??ብላችሁ ልትጠይቁ ትችላላችሁ ..ግን ብቸኛ መልስ አለዉ መልሱም ድንበር ማለፍ ይሆናል፡፡


ቻርለስ ዳርዊን ህይወት ያላቸዉ ነገሮች ከዝቅተኛ ደረጃ ተነስተዉ ደረጃ በደረጃ እየተለወጡና እየተሻሻሉ በመምጣቱ ዛሬ በተለያዩ መንገድ ሄደዉ እዚህ ደረጃ ላይ ደርሰዋል..በዚህ መሰረት ጦጣና ዝንጆሮ አሁን በዕድገት ሂደት ከሰዉ የተለዩ ቢሆኑም ጥንት አንድ የጋራ መነሻ ሳይኖራቸዉ አይቀርም በማለት ፈጣሪ ነዉ የፈጠራቸዉ ማለትን ትቶ ተከራክሯል፡፡

በወቅቱ በዚህ አስተሳሰብ በሰዎች መካከል ትልቅ ንትርክ ክርክርና ዉዝግብ አስከተለ ፡፡ በተማሪዎች ላይ ችግር ፈጠረ...አንዱ የሚለዉን ሌላዉ አይቀበለዉም ..ለፈተና ብለዉ የሚያጠኑት መልስ ለአካባቢዉ ህዝብ አመለካከት ተለየባቸዉና ዉዥንብር ሆነ፡፡

ይሄን የሚያከፍር አስተሳሰብ ይዞ የመጣዉን የቻርለስ ዳርዊን አመለካከት ይሄዉ ዛሬ ድረስ አለምን በዚህ አስተሳሰብ ቀርፆ ኢትዮጲያ በእስልምናም በክርስትናም ሀይማኖት ጥርት ያለ እምነት አለን ብለን የምናስብ ይሄን ከዝንጆሮ መጣችሁ እየተባልን እየተማርን አድገናል ነገ ከነገ ወዳ ልንሞት እየተዘጋጀን ነዉ ግን እስከ መቼ???

ግን ይሄን ሀሳብ ያመጣዉ ዳርዊን የአእምሮና የጤና እክል ችግር ያለበት ሰዉ ነዉ...እና እንዴት በዚህ ታማሚ የታመመ አስተሳሰብ በታመመ አመለካከት ለትዉልድን ህመሙን ማካፈል ለምን አስፈለገ???መቼ ድረስ ይቀጥል ይሆን ??? አይታወቅም

እስኪ ስለዳርዊን ሰዉ የመጣዉ ከዝንጆሮ ነዉ ብሎ የሚያከፍር ከእስልምና የሚያወጣ አመለካከት ያመጣዉን ግለሰብ አንዳንድ ነገሮች ጀባ ልበላችሁ

ዳርዊን
☞ገና የስምንት አመት ህፃን እያለ እናቱ ሞተችበት ፡፡
☞ እሱን ያሳደገችዉ ታላቅ እህቱ ነበረች..
☞የዳርዊን አባት በፀባዩ ሰዎችን የመጫን ባህሪ የነበረዉ በጣም አስቸጋሪ ሀይለኛና ግዙፍ 150 ኪግ የሚመዝን ሰዉ ነበር፡፡ በአባቱ ባህሪ ዳርዊን ይበሳጭ ይናደድ ነበር፡፡
☞ ዳርዊን በትምህርት በኩል አልተሳካለትም ስለህክምና እንዲያጠና ወደ አንድ ዩኒቨርስቲ ቢላክም ከዚያ ወድቆ ተባረረ፡፡ ከዚያም ወደ ዝነኛዉ ኬምብሪጅ ዩኒቨርስቲ ተልኮ ስለመንፈሳዊ ትምህርት እንዲከታተል ተደረገ በዚህም ቢሆን አልተሳካም፡፡


የዳርዊን ዝንባሌ ሁልጊዜም ፈረስ መጋለብ ተራራ መዉጣትና ወዘተ እርባና ቢስ ነገሮች ላይ ስለነበር አባትየዉ ይበሳጭበት ነበር፡፡ቤተሰብ አሰዳቢ ከንቱ ልጅ እያለ ይሰድበዉ ነበር ...በትምህርቱ ሰነፍ ስለሆነ አልሳካለት ሲል አንድ መርከብ ላይ ተቀጥሮ ሊሄድ ወሰነ...ይህም የመርከብ ጉዞ ዓለምን በከፊል እንዲዞር ያስቻለዉ ነዉ፡፡

ከመርከብ ጉዞዉ ሲመለስ ሰዉ በዝግመተ ለዉጥ ከጦጣና ዝንጆሮ ነዉ የመጣዉ ማለት ጀመረ
ዳርዊን በሀይማኖት በኩል ለሚሰነዘርበት ነቀፋ የራሱ ጥርጣሬ ነበረዉ፡፡

#ለምሳሌ እግዚአብሄር እዉነት ደግና ኑህሩህ ከሆነ ጌታ ሰዉ ባህሪዉን እየገረፈ ሲገዛ ወይም ሚስኪን እንስሳትን እንደዚያ ሲያሰቃይ ወይም ተዉሳክ የሰዉን ልጅ በተለይም የታዳጊ አገሮችን ህፃናትን እንደዚያ እያሰቃየ ሲፈጅና ሲያረግፍ እያየ እንዴት አስችሎት ዝም ይላል??ወዘተ እያለ በማሰብ ግራ ይጋባ እንደነበር ተመዝግቧል፡፡


በዳርዊን አስተሳሰብ ነገሮች በሳይንሳዊ መረጃዎች እየታዩ መጠናት አለባቸዉ የሚል ነዉ፡፡ ሆኖም ዳርዊን ይሄን አመለካከት ለሰዎች ማስረፅ ሲጀምር ህይወቱን በሰላምና በጤንነት እንዲመራ አልታደለም ከባድ የጤና ጉድለት ነበረበት፡፡
የዳርዊን ህመምና የመጨረሻ ዘመን ታሪኩ የሚያስገርምና ዛሬም ትምህርት ሰጪ ነዉ፡፡ይላሉ ሳይንቲስቶች

ዳርዊን ከአምስት አመት የባህር ጉዞዉ ሲመለስ በአመቱ ጤናዉ መታወክ ጀመረ ..ይህ በሽታ ለአርባ አመት ያህል አሰቃይቶት ኖረ ፡፡ ለመሆኑ የታመመዉ በሽታ ምን አይነት ነዉ??ስም ለመስጠት የሚከብድ በሽታ ነበር

#ለምሳሌ:- ሆዱን ይቆርጠዋል፣አንጀቱን ክፉኛ ያመዋል፣ጋዝ ያበዛበታል፣ያስታዉከዋል፣አልፎ አልፎም ልቡ እጅግ በጥድፊያ ይመታል፣ ድካምና አቅመቢስነት ይሰማዋል ፣አንዳንዴም እንደማንቀጥቀጥ ይለዋል ..በአጭሩ ህመሙ ይሄ ይሄ ነዉ ማለት አይቻልም ሁሉም አይነት ህመም ያሰቃየዉ ነበር ፡፡


ህመሙ በጣም ሲጠናበት ከከተማ ወጥቶ ወደ ሀገር ቤት ገጠር ገብቶ መኖር ጀመረ...

☞ አንዳንድ ሀኪሞች እንደተናገሩት በሰዉነቱ ዉስጥ ምንም በሽታ ስላላገኙበት የዳርዊን ችግር የራሱ የመንፈስ ጭንቀት ወይም የአእምሮ ድክመት ያስከተለበት ቀዉስ መሆኑ ያስታዉቃል ይሄ ደግሞ ህመሙ አካላዊ በሽታ ሳይሆን ህሊናዊ ነዉ፡፡
በዘራቸዉ ለራሱ የዳርዊን እናትና አባት ወገን አልፎ አልፎ የአእምሮ መታወክ የነበረባቸዉ ሰዎች እንደነበሩ የዳርዊንም ችግር የዚሁ የዘር ችግር ሊሆን ይችላል

ብዙዎች የዳርዊን የመታመም ምክንያት በፈጣሪ ስራ ገብቶ የሰዉ ልጅ ከዝንጆሮ ነዉ የመጣዉ ማለቱ ይህ ከአንድ ሀይማኖት አለዉ ተብሎ የማይጠበቅ ስለሆነ ፈጣሪ ለሰዉ ማስተማሪያ በህመም እንዲኖር አድርጎት ነዉ ይላሉ
በዚሁ በሽታ ቀን ማታ ለአርባ አመት ያህል እንደተሰቃየ በሞት ተለይቷል...ታዳ አርባ አመት ታሞ መሞቱ የፈጣሪ ቁጣ አይደል??

በአጠቃላይ በአላህ ህግ ላይ ጭማሪ የሚጨምር እንደ ቻርለስ ዳርዊን አይነት ህይወት ለመኖር ሊገደድ ይችላል...አሁን ዘመን ላይ ስንት ከዲን ያፈነገጠ አስተሳሰብ እየሰማን ነዉ፡፡
ዛሬ ዘመን ላይ ተራዉ ጃሂል ብድግ ብሎ ያልበላዉን እያከከ በማያገባዉ ፈትዋ ሲሰጥ ይታያል...ለምሳሌ ሙስሊሞች ብዙ ስራ መስራት ሲጠበቅባቸዉ መዉሊድ እናክብር ፣ አረ በጭራሽ አታክብር፣ አያገባህም እኔ ላክብር እየተባባሉ በሚዲያ የስድብ ናዳ ከአንዱ ወገን ወደአንዱ ወገን ሲንከባለል እያየን ነዉ... አንዱ ሙነሺድ ተብየ በFb page >>> መዉሊድ የሚያከብርን ሰዉ አታክብር አይባልም፣የማያከብርን ሰዉ በግድ አክብር አይባልም፣የምርጫ ጉዳይ ሳይሆን መዉሊድን ለማክበር ከአላህ መመረጥን ይጠይቃል፡፡<<<
ብሎ ሲለጥፍ ገረመኝ....
☞ዛሬ ደግሞ እኔዉ የማቀዉ የሰፈሬ ልጅ አብሮ አደጌ አጂ ነብይ ሴት ጋር ሲያወራ ሲጋተት ሌላም ሲሰራ የነበረ በሙዚቃ መሳሪያ የተቀናበረ ነሺዳ አዉጥቶ ክሊፑን ሳይ አይኔን ማመን አቅቶት በጣም ገረመኝ ....ቆይ ግን ሙነሺዶች የሚሰሩት ስራ ምንድን ነዉ ?? ነብይን እወዳለሁ እያሉ በTv መስኮት ለኒሳዖች እኛን የሚወደን ማን ነዉ የሚሉ አይመስሉም?? ነሺዳ ሲመረቅ የሚገቡት ሴቶችስ ግን ለምን ይሆን ገብተዉ ሙነሺዶችን ልባቸዉ ፍስስ እስከሚል ድረስ የሚመለከቷቸዉ???

አሊሞች ግን ለምን በዚህ ዙሪያ ፈትዋ ለመስጠት ፈሩ??? አሁን ላይ እኮ ፈትዋ በራስ ዝንባሌና በሞቀ ስሜት ዝና በሚፈልጉ አስመሳይ ዲን ጠቃሚ መስለዉ ሌላ አላማ ባላቸዉ ሙነሺዶች ፈትዋ እደተሰጠ ዲነል ኢስላም ያለመሪ መኪና እየተሾፈረ አሊም ደግሞ ያንን መሪ የሌለዉ መኪና ከሆላ ሁነዉ በሄደበት ሲገፉ እየተመለከትን ነዉ፡፡

ሌላዉ አልበቃ ብሎ የወንድ ሙነሺዶች ሲገርመኝ ደግሞ ሴት ነሺዳ አዉጥታለች ሲሉኝ አላመንኩም ...እኔ ለማመን ግድ መስማት አለብኝ ብየ ሴት ሙነሺድ መምጣቷን አረጋገጥኩ...ምን ይባላል አሊም ተብየዎች መሪ የሌለዉን መኪና ከሆላ እየተከተሉ በሄደበት እየገፉ እንጂ ....
4.9K viewsedited  06:16
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2021-10-06 22:04:42 ዉድና የተከበራችሁ የቻናል ቤተሰቦች


የዛሬዋ አሸናፊ የ50 ብር ካርድ ተሸላሚ
ሳሊሀ ከጅማ ከተማ ሁለንም ጥያቄ በመመለስ የ50 ብር ካርድ አሸናፊ ሁናለች

➋ኛ የ25 ብር ካርድ ያሸነፉት ደግሞ ከአዳማ አንድ ላይ ሰርታችሁ የላካችሁት ፉአድና ሀያት ናቸዉ
ያመጡት ዉጤት 10/11 ነዉ አንድ ስህተት

➌ኛዉ የ15 ብር ካርድ ተሸላሚ
ዘይነብ ታደሰ ከአዲስ አበባ ከ9/11 በማምጣት ተሸልማለች፡፡ ብዙዎች 9 አምጥታችሆል ሀቅ ግን ለቀደመ ነዉ፡፡

ስለተወዳደራችሁ ከልብ እናመሰግናለን ለሚመጣዉ ሳምንት እሮብ የተሻለ ሽልማት ይዘን እንቀርባለን


የጥያቄዉ መልስ


/መ

/ ሀ


ورد الله عليهم بقوله: ﴿غُلَّتْ أَيْدِيهِمْ وَلُعِنُوا۟ بِمَا قَالُوا۟ ۘ بَلْ يَدَاهُ مَبْسُوطَتَانِ يُنفِقُ كَيْفَ يَشَآءُ﴾ [المائدة: ٦٤] .

እናም አላህ ለእነሱ እንዲህ ሲል መለሰላቸው- “እጆቻቸው ይታሰሩ ፣ ባሉት ንግግርም ተረገሙ ፤ እንደውም እጆቹ የተዘረጉ ናቸው {ለጋሽ ናቸው} ፣ እሱ እንደፈለገ ይሰጣል” [አል-መኢዳህ 64]

/መ

/ ለ

/ ረ

/ ሀ

/ለ

/ቀ

و َل َك ُمْ نِ صْ فُ مَ ا ت َرَكَ أ ز و`ج ُك ُمْ إ ِن لَّ مْ ي َك ُن ل َّه ُنَّ وَلَ د

ሐርፈል መዶቹም ይቆጠራሉ
ስለዚህ ባጠቃላይ #32 ሐርፎች አሉ በመሆኑም መልሱ ምርጫው ውስጥ የለም፡፡

/ሐ

/ሠ

/ ለ


መልካም አዳር ፍች ያለዉ ህልም ተመኘሁ
4.7K viewsedited  19:04
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2021-10-06 20:21:35 አስላሙ አለይኩም ወራህመቱላሂ ወበረካትሁ!

እንዴት ናችሁ ዛሬ የአራተኛዉ ዙር ጥያቄና መልስ ዉድድር ተጀምሯል

ዛሬ ሶስት ሰዉ ይሸለማል
☞በፍጥነት አንደኛ የመለሰ የ50 ብር ካርድ
☞ ሁለተኛ የወጣ የ25 ብር ካርድ
☞ ሶስተኛ ለወጣ የ15 ብር ካርድ ተዘጋጅቷል፡፡
ተስፋ ሳቆርጡ ተሳተፉ አንደኛ ሁሉንም መመለስ ቢያቅት የተወሰነዉን መልሶ ካርዱን ያሸንፉ፡፡


የጥያቄና መልስ ዉድድራችን አሁን ጀምሯል ዉድድሩ የሚያልቅበት ሰአት 3:30 መሆኑን እንዳትዘንጉ፡፡ በተጨማሪ ስም ከምትኖሩበት ከተማ አትዘንጉ፡፡

መልሳችሁንም በተከታታይ መላክ ከዉድድር ዉጭ ያደርጋል
ስማችሁን የምትኖሩበትን ከተማ መልሱን በአንድ ላይ ትልካላችሁ መልካም ዉድድር



ዛቢሁላህ በመባል የሚታወቀው ነብይ ማን ነው

ሀ //ነብዩላህ ሱለይማን

ለ //ነብዩላህ ሙሳ

ሐ// ነብዩላህ ኢብራሒም

መ//ነብዩላህ ኢስማኢል

// የአላህ እጅ ታስሯል ያሉት እነማን ናቸው??

ሀ// አይሁዶች

ለ// ነሳራዎች

ሐ// ክርስትያኖች

መ// ሁሉም መልስ ነው




(فَهَزَمُوهُم بِإِذۡنِ ٱللَّهِ وَقَتَلَ دَاوُۥدُ جَالُوتَ وَءَاتَىٰهُ ٱللَّهُ ٱلۡمُلۡكَ وَٱلۡحِكۡمَةَ وَعَلَّمَهُۥ مِمَّا یَشَاۤءُۗ وَلَوۡلَا دَفۡعُ ٱللَّهِ ٱلنَّاسَ بَعۡضَهُم بِبَعۡضࣲ لَّفَسَدَتِ ٱلۡأَرۡضُ وَلَـٰكِنَّ ٱللَّهَ ذُو فَضۡلٍ عَلَى ٱلۡعَـٰلَمِینَ)

ይህ የቁርኣን አንቀጽ በየትኛው ሱራ ላይ ይገኛል?? ከነ ቁጡሩ


ሀ// ሱረቱል ካህፍ 13

ለ// ኢምራን አያ 45

ሐ// ሱረቱል ፋጢር 15

መ// ሱረቱል በቀራ 251


// ለመጀመሪያ ጊዜ በሰይፍ የተዋጉ ነብይ ማን ናቸው??

ሀ// ነብዩላህ ሙሳ

ለ // ነብዩላህ ኢብራሒም

ሐ// ነብዩላህ ሱለይማን

መ// ነብዩላህ ዳውድ

ጥያቄ

//ነብዩ ሙሐመድ ሰለሏሁ ዐለይሂ ወሰለም የማይፅፉ እና የማያነቡ እንደነበሩ በቁራዓን ውስጥ ስንት ግዜ ተጠቅሷል?

ሀ/8ጊዜ

ለ/12ጊዜ

ሐ/20ጊዜ

መ/30 ጊዜ

ሠ/10ጊዜ

ረ/3ጊዜ

ሰ/15ጊዜ

ሸ/6ጊዜ

ቀ/2ጊዜ


// ከሚከተሉት ሱራዎች መካከል በነብያችን ዘመን የነበሩ ሙሽሪኮች ነብያችን ላይ መተው እስኪ ጌታህን ግለፅልን ሲሏቸው የወረደችው ሱራ፦?

ሀ//ሱረቱል ኢኽላስ

ለ//ሱረቱል ነስር

ሐ//ሱረቱል ከውሰር

መ//ሱረቱል መሠድ


// ኡሙ ሰለማ (ረ.ዐ) እንዳወሱት የአላህ መልዕክተኛ (ሰለላሁ አለይሂ..ወሠለም) ሶላታቸውን ‹‹አሰላሙ አለይኩም....›› በማለት ሲጨርሱ እርሳቸው ከመቆማቸው በፊት ሴቶች ይቆማሉ (ተነስተው ይወጣሉ)፡፡ እርሳቸው ባሉበት ቦታ ጥቂት ይቆያሉ፡፡

ይህን የዘገበዉ ማነዉ።

ሀ ሙሥሊም

ለ ቡኾሪ

ሐ ኢማሙ ማሊክ

// ይህ የቁርአን አንቀፅ ስንት ሐርፎች (ፊደላት) አሉት

وَلَكُمْ نِصْفُ مَا تَرَكَ أَزْوَٰجُكُمْ إِن لَّمْ يَكُن لَّهُنَّ وَلَد

ሀ// 16

ለ// 24

ሐ// 30

መ// 42

ሠ// 51

ረ// 80

ሸ// ሁሉም መልስ ነው


ቀ//መልሱ የለም


_ (ረ ዐ) በእንድ ወቅት እንድ ሰው በሱረቱ ጡር ላይ ያለውንና
የጌታህ ቅጣት በእርግጥ ወዳቂ ነው፤(የማይቀር ነው)። እርሱ ምንም ገፍታሪ የለውም ።(እጥ ጡር:7-8) የሚለውን አንቀጽ ሲያነብ ሰምቶ ሲጋልበው ከነበረው እንስሳ ላይ በድንጋጤ ወደቀ።ወላሂ በካእባ ጌታ ይሁንብኝ ይህ መሃላ እውነት ነው በማለት ከለቅሶው ብዛትና ከድንጋጤው የተነሳው እንድ ወር በተከታታይ ሊታመም ችሏል ሰዎችም ሊጠይቁት ይመጡና ምንም አይነት በሽታ አይታይበትም ነበር።

ይህ ሰሀባ ማን ነበር??

ሀ// አቡ ኡስማን

ለ// አቡ ሙሳ አል አሽአርይ

ሐ// ኡመር ኢብኑል ኸጣብ

መ// አቡ ኡበይዳህ ቢን ጀራህ

ሠ// ኡስማን ኢብን አፋን ረዲየላሁ አንሁም አጅማኢን

ረ// መልስ የለም


እናንተ ያመናችሁ ሆይ! ታገሱ ተበራቱም፡፡ (በጦር ኬላ ላይ) ተሰለፉም፡፡ ትድኑም ዘንድ አላህን ፍሩ፡

ይለናል በሱረቱል___አያ____

ሀ // በሱረቱል ጣሀ 25

ለ // በሱረቱል በቀራ አያ 157

ሐ // በሱረቱል ኢምራን 129

መ// በሱረቱል አንከቡት 15

ሠ// በሱረቱል ኢምራን 200

ረ// በሱረቱል ጣሀ 23

ካቲቡ ወህየ ረሱለላህ በመባል የሚታወቀው ሰሀባ ማን ነው??

ሀ// አብደላህ ኢብን አባስ

ለ// ሙአዊያህ ቢን አቢ ሱፍያን

ሐ// ዘይድ ቢን ሀሪስ

መ// አምር ቢን አል አስ


አደራ የጥያቄዉን መልስ ከአንድ እስከ አስር ያለዉን በአንዴ ነዉ መላክ የሚቻለዉ ቆራሮጦ መላክ አይቻልም
የ50 ወይም የ25 ወይም የ15 ብር ካርድ ያሸንፉ

መልሱን በዚህ bot አሁኑኑ ይላኩ
t.me/Meh_Ani_bot t.me/Meh_Ani_bot
t.me/Meh_Ani_bot t.me/Meh_Ani_bot
5.2K views17:21
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2021-10-06 09:42:30 አሰላሙ አለይኩም ወራህመቱሏሂ ወበረካተሁ
እንዴት ናችሁ፡፡ ዛሬ ከምሽቱ 2:15 ላይ ኛዉ ዙር የጥያቄና መልስ ዉድድር ይኖረናል፡፡ ቀድሞ ለመለሰ የ50 ብር የሞባይል ካርድ ሽልማት ተዘጋጅቷል፡፡
☞በ➊ኛዉ ዙር ሰባህ ከአዲስ አበባ ስታሸንፍ
☞በ➋ኛዉ ዙር ሰሚራ ከማል ከአዲስ አበባ
☞በ➌ኛዉ ዙር ፉአድ ከአዳማ አሸንፈዉ
☞➍ኛዉ ዙር...... ዛሬ ይለያል
ሁሉም የተዘጋጀላቸዉን የሞባይል ካርድ ሽልማት ከ50 ብር ጀምሮ ተልኳል
ለመወዳደር ዝግጁ ናችሁ??



መስማማታችሁንና ለመወዳደር ማታ 2:15 ለመግባት ሀሳብ ያላችሁ Like በማድረግ ይግለፁ

መልካም እድል
4.7K views06:42
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2021-02-11 07:07:10 አሰላሙ አለይኩም ወራህመቱሏሂ ወበረካትሁ
(ከአሚር ሰይድ)

የተከበራችሁና የተወደዳችሁ የቻናል ቤተሰቦች እንዴት ናችሁ
.እኔ ጋር አልሀምዱሊላህ የባሰ አያምጣ ያለፈ አይቁጠር

በአስተያየት መስጫ አዲስ ፁሁፍ አቀርባለሁ ብለህ ጠፋህ...ቻናል የሚፓሰተዉም ተቀዛቅዟል ብላችሁ እለት ከእለት አስተያየት ቴሌግራም በገባሁ ቁጥር አየዋለሁ

እዉነት ነዉ ባለፈዉ እዉነተኛ ታሪክ አዘጋጅቼ ከሰሚራ ሸኩር ፁሁፍ ቡሀላ ለማቅረብ ቃል ገብቼ ነበር...ሰዉ ያስባል አላህ ያሳካል ...በአለፉት ሁለት ወራት A20s እና A21s ስልክ አዲስ እየገዛሁ አትልመድ የተባሉ ይመስል አንዱ ሽንት ቤት አንድ screen ተበላሸብኝ....ደግሞ ሌላ ስልክ ገዝቼ በሁለት ቀኑ ከእጄ ወድቆ screen ተሰብሮ አስቀይሬዉ እንኳን ፁሁፍ ለማዘጋጀት እኔም ጋር መስማማት አልቻልንም ...ይሄን ፁሁፍ ብቻ ለመፃፍ ሲጠፋ ሲበራ ሲቆራረጥ ሶስት ቀን በላይ ፈጅቷል.....Screen ከማስቀየር ስልክ ይክሰር ብሎ ተስፋ መቁረጥ ይሻላል...

እናም እዉነተኛ ታሪኩ 85% አልቋል....የተፃፈዉም ታሪክ ለክፉም ለደጉም ቅድመ ጥንቃቄ ብየ ቴሌግራም ላይ save አርጌዋለሁ. የቃላት ስህተትና አንዳንድ ነገሮች ናቸዉ የሚቀሩት....እኔም ከስልክ ወጭ አገግሜ ከገዛሁ በአላህ ፍቃድ ከረመዷን በፊት አቀርባለሁ፡፡የስልክ ወጭ አናት በወገቤ ስላለኝ ካልተሳካ እድሜ ጤና ከሰጠን ከረመዷን ቡሀላ
በአላህ ፍቃድ የሚቀርብ ይመስለኛል፡፡

#የታሪኩ_ርዕስ፡- ሳትዋጋ ንገስ(ሳትዋጊ ንግስት ሁኚ)
ለማለት አስቢያለሁ በጣም የተለየ አጓጊ እዉነተኛ የፍቅር ታሪክ ነዉ በአላህ ፍቃድ ይጠብቁኝ

☞ቻናሉ ትምህርት የሚፓሰተዉ ቀዘቀዘ ላላችሁም
እኔ በስራ ቢዚ ስለሆንክ እንዳይደክም በሚዲያ ታዋቂ ሰዎች ተብየ...በወሬያቸዉ በተግባራቸዉ የምግባባቸዉን ቻናሉን እንዲይዙልኝ ሞክሬ ነበር ግን 99.9 ወሬ እንጂ በተግባር የለም ...ገደል አጠገብ እንዳለ ዛፍ መወዛወዝ ማዉራት እንጂ ለአላህ ብሎ መስራት የሚባል አልገጠሙኝም ከሰሚራ ሽኩር በቀር....
ደግሞ ሰሚራ ሽኩር.......ንገር አልተባልኩም እንጂ በሆነ ነገር ቢዚ ሁናለች ዱአ አርጉ ...ምነዉ ጠፋሽ ብላችሁ ጠይቋት የሆነ ነገር አለ ...ለዛ ነዉ ቻናሉ የቀዘቀዘዉ


ለማንኛዉም ኢንሻ አላህ እያለ ተስፋ የሚሰጥ ሳይሆን ለአላህ ብሎ ኢስላማዊ መፃፅፍ እያዘጋጀ በእኔ በአራቱም ቻናል የሚፓስት ካለ ይሄዉ በዚህ ያናግሩኝ Admin አረጋለሁ

T.me/Anws_bot T.me/Anws_bot
T.me/Anws_bot T.me/Anws_bot

አሚር ሰይድ
6.8K views04:07
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2021-01-30 08:33:19 አሰላሙ አለይኩም ያጀመአ!
ብዙ አስተያየቶች እየደረሱኝ ነዉ የሁላቹህንም አስተያየቶች አንብቤለሁ ። ጊዜ በማጣት ያልመለስኩላቹህ አዉፍ በሉኝ ተቅለል አድርጌ መልስ እሰጣለሁ።

አልሀምዱሊላህ የሁላቹህም ማለት ይቻላል ጥሩ አስተያየት ነበር ወላሂ ከጠበቁት በላይ አላህ ኸይር ጀዛቹህን ይክፈልልኝ

ሲቀጥል በተደጋጋሚ የመጡ አስተያየቶች

1 ታሪኩን ለምን ባጭሩ ቋጨሽዉ???
ሀቂቃ እኔም እንደዚህ እንዲያበቃ አልፈለኩም ግን ታሪኩ መፓሰት ከጀመረ ጀምሮ ለምን ታንዛዙታላቹህ የሚሉ የተለያዩ አስተያየቶችን አይቻለሁ የቻልኩትን ያህል ቀንሸ edit አድርጌ ቶሎ ለመጨረስ ሞክሪያለሁ።
ብዙምቻቹህም አነሰ በቀን ሁለት ክፍል ይለቀቅ ስትሉኝ ነበር
ብዙዎቻቹህም ምክር ታበዣለሽ ቀንሽ .....ብላቹህኛል ወደ መጨረሻ አካባቢ ለማስተካከል ሞክሬለሁ

2 "ለምን በሰፊዉ በመፃሀፍ መልክ ተደርጎ ለህዝቡ አይቀርብም በመፅሀፍ በሰፊዉ ፃፊዉ!"
ፈገግ ያደረገኝ አስተያየት የብዙዎቻቹህ ጥያቄ ነበር
ዉዶቸ እኔ ገና ጀማሪ ስለፁህፍ የማቀዉ ነገር የለም መፃሀፍን ያህል ነገር ኧረ የማይታሰብ ነዉ!
ኢንሻአላህ ማለቱ ኸይር ነዉ ኢንሻአላህ

3 "ታሪኩ የእዉነተኛ ታሪክ ነዉ ወይስ ልብ ወለድ?"

ታሪኩ 100% እዉነተኛ አይደለም ከስም ጀምሮ አንዳንድ ነገሮች ተቀይረዋል ብዙዎቻቹህ የታሪኩ ባለቤት እኔ ነኝ የመሰልኳቹህ እኔ አይደለሁም ታሪኩን የፃፍኩትኝ ሰሚራ ነኝ ሀናን ወይም ሱመያ አይደለሁም ።
ከታክሲ ጀምሮ ብዙ ጊዜ የተለያዩ ወሬዎችን በተለያዩ ቦታዎች እንሰማለን እንገረማለን እኔም የተለያዩ ቦታዎች በተለያዩ ጊዜዎች የሰማኋቸዉን መራራ እዉነቶች አንድ ላይ ጨምቄ ምክሮችን ይጠቅማሉ ያልኳቸዉን የራሴን አመለካከት ጨምሬ ነዉ ለንባብ ያበቃሁት።...

4 "ታሪኩን ስትፅፊ ማን አገዘሽ?"
ሀቅ ለመናገር ማንም አላገዘኝም ማንም አልገመገመልኝም ጊዜ ያለዉ የለም ነበር ለዛም ነዉ ታሪኩ ማለቅ ባልነበረበት ሁኔታ ያለቀዉ ምናልባት ጥሩ ፅሀፊ ቢያነበዉና መጀመሪያ ገምግሞልኝ በነበር እንዳሁኑ በአጭሩ ሊቋጭ አይችልም ነበር።

5 "በታሪኩ ዉስጥ ሀገር አልጠቀሽም?"
ምን ብየ ልጥቀስ በአጋጣሚዎች የተለያዩ ሀገሮች ላይ የሰማኋቸዉን የተለያዩ ታሪኳችን ነዉ በአንድ የጨመኳቸዉ።

6 "ምእራፍ ሁለት ይቀጥል!?"

. ..ምን ተብሎ ከየት ተጀምሮ አንባቢንም ግራ ማጋባት ይመስለኛል
አሁንም አስተያየታቹህን እያየሁ በአንድ እመልሳለሁ
ማንኛዉም ሀሳብ አስተያየት

@Meh_Ani_bot

Join
https://telegram.me/ne_siha_eslamik
11.4K views05:33
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2021-01-26 23:33:33 .
.
.
ዉዴ ጠልቸሽ አይምሰልሽ
ተለያይተን እንኑር የምልሽ
እንዳትጎጂብኝ ፈልጌ ነዉ ራቂኝ ያልኩሽ
እንጂማ ብጠይቂኝ ምን ያህል ብለሽ
ሚዛን የለኝም እወድሻለሁ ለኔ ሁ*ሌ*ም ልዩ ነሽ

አማኔ ትዝ ይልሀል ያኔ ሴት ሳትሆን ሴት መስለህ የቀረብከኝ
ልቤ ተሰብሮ ተስፋ ቆርጨ ተስፋ የሰጠኸኝ
እንተካ ነህ ሂወቴን የታደከኝ

አማኔ እሽ በለኝ
ህመምህ ህመሜ ሁኖ ይሰማኝ
..........ዉዴ ምን ቃል አለኝ
በምን ቋንቋ ፍቅሬን ልግለፀዉ
ብቻ ኑሩልኝ ለዘላለም እወድሻለሁ

......ተንግዲህ ይብቃ ማልቀስ በናፍቆት
........ተንግዲህ ይብቃ መለያየት
........ወዶ መቀበል እስከማንነት
........እንደሱመያ እንደአማን ሚስት

.... ፍቅር ይሉታል እንዲህ ነዉ!!!


.....ከብዙ ክርክር ከብዙ ጭቅጭቅ ቡሀላ አማኔና ሱሚ አብረዉ ለመሆን አብረዉ ለመኖር ተስማሙ በጣም ደስ አለን ደስታችን ወደር አልነበረዉም
ሂወታችንም በጣም ተቀየረ የቅንጦት ሂወት መኖር ጀመርን ከኪራይ ቤት ወደ ራሳችን ቤት ከታክሲ ወደ ቤት መኪና የደረቀ ቂጣ ከመብላት ወደ አማርጦ መብላት ተሸጋገርን ደስ አይልም! የታገሰ መጨረሻዉ እንዴት ያምራል!
የኛ ጌታ በርግጥም እዉነት ተናገረ"የአደም ልጂ ሆይ ጥሩም ስራ ስራ መጥፎም ስራ ስራ ትመነደዋለህ"

...ሁላችንም ክብ ሰርተን ተቀምጠን ያን መጥፎ ጊዜ በትዝታ ስንቃኘዉ ከመሀል ሱመያ አባቢን "የደግነትን ጥግ በአንተ አየን ወላሂ ጀግና ነህ! ዘመድህ ሳይሆን ሳታቀዉ ሀብት ንብረትህን ሺጠህ ለዚህ አበቃሀዉ"አለችዉ
አባቢም "ሱመያ ልጀ ሰዉን ለመርዳትኮ ሰዉ መሆን በቂ ነዉ
ስንት ደጋግ ሰዎች አሉ መሰለሽ አይደለም ሀብት ንብረት የሚተካ ቁስ ነገር ምትክ የሌላት ሂወታቸዉን አሳልፈዉ የሚሰጡ እና እኔም ከነዚህ ጋር ደግ እባላለሁ አይ ሱመያ ልጀ...."ፈገግ አለ።
አባቢ እዉነት ተናገረ ሰዉ ለመርዳት የግድ እህት፤ወንድም፤ እናት ፤አባት፤ ዘመድ....መሆን የለባቸዉ በኢስላም ሁሉም ሰዉ እህትና ወንድም ነዉ ደግሞስ መወለድ ቋንቋ አይደል።

የዱንያ ካዝናችንን ስንሞላ ስለዱንያ ስናስብ ስንጨነቅ ያሂራ ካዝናችን ባዶ ሁኘ ያችን የጭንቅ ቀን እንዳንገናኛትና ለዘላለም ከከሳሪዎች እንዳንሆን ካለን ላይ እንስጥ እናካፍል ያለዉን የሰጠ ለአላህ ብሎ
አላህ ይሰጠዋል ደርቦ ደራርቦ
እኛ ከሰጠነዉ አምሮና ተዉቦ

በዚህ ታሪክ የፍቅርን፤የደግነትን፤የአንድነትን.....ጥግ አይተናል
የፍቅር ትርጉሙን ላላወቁ፤መስጠት ምን እንደሆነ ላልተረዱ...... ለነዚህ አይነት ሰዎች ከቻላቹህ አድርሱልኝ


ምክር አበዛለሁ መሰል አቋረጥኩት


ተፈፀመ
ምስጋና፦

በመጀመሪያ ለሁሉ ፈጣሪ ለአላህ ክብር ምስጋና ይገባዉ

ወንድም አሚር ሰኢድን ከልብ ከልብ ማመስገን እፈልጋለሁ ሁሌም ከጎኔ ከመጀመሪያ ጀምሮ እንድፅፍ ያስጀመረኝም ያበረታታኝም እሱ ነዉና ከልብ አመሰግናለሁ
ሲቀጥል ያነበባቹህትን አንብባቹህ ለሌሎች ያጋራቹህትን አስተያየት ስትሰጡኝ የነበራቹህ እህት ወንድሞቸን ከልብ ከልብብብብብብ አመሰግናለሁ አላህ ካለ በሌላ ታሪክ እንገናኛለን።

አስተያየታቹህ ሌላ ታሪኮችን እንድፅፍ ምርኩዜ ነዉና ማንኛዉንም አስተያየት የተሰማቹህን ፃፉ በቀጥታ ይደርሰኛል ........

@Meh_Ani_bot


Join
https://telegram.me/Islam_and_Science
10.9K viewsedited  20:33
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2021-01-26 23:33:32 መራራ እዉነት


የመጨረሻዉ ክፍል
........ ሰሚራ ሽኩር



.....ንግግሬን ቀጠልኩ ያኔ አማኔ ከአንች ቤት ወደሚመረቀዉ ሆስፒታል የሄደ ምሽት ....ምን ብየ ልተንፍስ አይን አይኖን ማየት ጀመርኩ "እ የሄደ ምሽት ምን" ለማወቅ ጓጉታለች
የሄደ ምሽት አንችጋ ራት እንደበላሽ ሊጠይቅ ሲደዉልልሽ ምግብና መጠጡን ሲስተር ሀዋ ነበረች ያቀረበችለት ምን አድርጋበት እንደሆነ ምግብ ላይ አይታወቅም መጠጡን ምን እንደጨመረችበትም አይታወቅም ብቻ ሲነቃ አብረዉ ተኝታለች በዚህ ቡኋላ አማኔ አበደ
..."ምን ሲስተር ሀዋ!" በጣም ደነገጠች
"አላህ ለጀነት ይበላት ያኔ ከሀኪም ቤቱ ምርቃት ሲመለሱ መኪናዉ ተገልብጦ መስተዋቱ ሙሉ አካሎን እንዳልነበረ አድርጎት ተሰቃይታ አቃስታ አቃስታ ባለፈዉ አመት ሞተች አላህ የስረዋን ነዉ የሰጣት ደሞ አላህ ለጀነት ይበላት እላለሁ ክፉ ሰዉ ሰዉ የማይጠጋት አዉሬ
....ደሞ የHiv በሽተኛ ናት! እና በዚህ ምክንያት ነዉ ያበደ"ስትል ጠየቀችን አይ አይመስለኝም ያኔ በምሽት ከምግቡ ጋር ሊያሳብድ የሚችል መድሀኒት ሳሰጠዉ አትቀርም
"አወ ልክ ብለሻል አማኔ እኔን እዚህ ቤት ካመጣ ጀምሮ አስተያየቷ ባህሪዋ ሁሉ ተቀይሮ ነበር የአላህ ምን አይነት ጭካኔ ነዉ....."

አልሀምዱሊላህ እንዴት እንደምናገር ጨንቆኝ ነበር አሁን ቀለለኝ ይሄን ከነገርኳት ቡኋላ ሱመያ ማልቀስ ጀመረች"እኔ ነኝ ጥፍተኛዋ በኔ ስበብ ነዉ አማኔ ያበደ በኔ ስበብ የHiv በሽተኛ ሆነ ያኔ ባያመጣኝ ነሮ ይሄ ሁሉ ስቃይ አይደርስበትም ነበር እኔ ነኝ ጥፍተኛ እኔ..." ምን ልበል አላህ የቀደረዉኮ አይቀርም አንች አጠገቡ ስለነበርሽ ስላልነበርሽ የሚቀየር ነገር አይኖርም በቀዷቀድር እመኝ ተይ አታልቅሽ ብየ አረጋገኋት።


..... "ከመሀል ሙሀመድ መጣ ፈዛ በሀሳብ ርቃ ከቆየች ቡኋላ ለመናገር ሮጠች ወንድምህ መንድምህ አለ አለ ሞተ ስንል በሂወት አለ የኔ አማን በሂወት አለ" ሙሀመድ አላምን ብሎ ምንድን ነዉ የምታወሪዉ ነይ እስኪ ተቀመጭ ተረጋጊ ካለ ቡኋላ ወደኔ ዙሮ ምንድን ነዉ ሀናን ሲል ጠየቀኝ ሁሉንም አንድ በአንድ ነገርኩት "እዉነትሽን ነዉ ብሎ ደጋግሞ ጠየቀኝ እዉነቴን እንደሆነ ካረጋገጠ ቡሀላ ሱጁድ ወረደና ነይ ተነሽ ያለበትን ቦታ አሳይን ብለዉ ተነሱ እህ እየመሸ ነዉ ነገ ጥዋት እንሄዳለን አልኳቸዉ በጭራሽ ዛሬ ነዉ የምንሄድ አይቻልም ብለዉ ተነሱ አሁን መኪና አናገኝም ቆይ ተረጋጉ ልብሳቹህንም ቀያይሩ ሲያያቹህ ደስ እንዲለዉ ፏ በሉ አልኳቸዉ "አይቻልም እሱን መጀመሪያ እንየዉ ለመኪናዉ ችግር የለም በኔ መኪና እንሄዳለን ሱሚ ቶሎ ልጆችን አለባብሽና እንዉጣ" አለ

......ስንከራከር የመቅሪብ አዛን ተባለ ለምኜ ለምኜ በስንት መከራ በጥዋት ለመሄድ እሽ አሉኝ የዛን ምሽት ሱመያም ሙሀመድም እኔም ቁጭ ብለን አስሬ በየቀቂቃዉ ሰአት ስናይ ሳንተኛ ሱቢህ ተሰገደ እኔ አሁን ከአማን ጋር ሲተያዩ ምን ይሆን የሚሉ እያልኩ አስባለሁ እነሱም በራሳቸዉ አለም በሀሳብ ተጉዘዋል....
ሱቢህን ሰግደን ወጣን ለእማየ አብረዉኝ እየመጡ መሆኑን እንድትዘጋጂ ነገርኳት ለአማን ግን እንዳትነግሪዉ ብየ አስጠነቀኳት እሽ ብለኝ ምንገዳችንን ጀመርን ከረዥም ሰአት ቡኋላ ቤት ደርሰን የጊቢዉን በር አንኳኳን አማኔ ነበር የከፈተዉ እኔ ከፊት ሱመያ ልጆችን ይዛ ከኋላ ሙሀመድ ደግሞ ከሱመያ ጀርባ ነበር አማን በሩን ክፍት ሲያደረገዉ ሱመያ በቀኝ እጇ የያዘችዉን ቦርሳ መሬት ላይ ጣል አደረገችና በቀኝ እጂ የያዘቻቸዉን ልጆች ለቃ አማኔ ላይ እሩጣ እያለቀሰች ተጠመጠመችበት አማኔም "ሱመያ ሱሱሱመያ ማሬ".....ተለይዘዉ ማልቀስ ጀመሩ ወንድሙ ሙሀመድም እየተንሰቀሰቀ ማልቀስ ጀመረ እኔ እነሱን ሳይ እንባየን መቆጣጠር አልቻልኩም እማየ የቤቱ በር ላይ በሩን ገደፍ ብላ ታለቅሳለች አባቢ ከአማን ጀርባ ሁኖ ያለቅሳል ሪሀና ከእኔ አጠገብ ሁና ታለቅሳለች የአማን ትናንሽ ልጆች እናታቸዉ ስታለቅስ እማ እማ ....እያሉ ማልቀስ ጀመሩ .......በልቅሶ ከግማሽ ሰአት በላይ ከቆየን ቡኋላ እማየና አባቢ ተዉት አላህ ብሎት ተገናኛቹህ አይደል ልጆችንም አታስለቅሷቸዉ ብለዉ ወደ ቤት አስገቧቸዉ

....ሁላችንም ፊታችንን ታጥበን ልቅሷችንን አቆምን ሱመያ ግን አልቻለችም እንደዉም እየባሰባት ሄደ አማን አማኔ እያለች አንዴ ፀጉሩን አንዴ ፊቱን መዳሰስ ጀመረች ከአጠገቧ የሚሄድ የማታገኘዉ እየመሰላት ሲነሳ ስትነሳ ሲቀመጥ ስትቀመጥ በናፍቆት ሲተያዩ ስአታት ተቆጠሩ

...የአማንን ፊቱንሳየዉ ተስፋ የቋረጠ በፍርሀት የሆነ ሊነግራት የፈለገ ነገር ግን እንዴትና ከየት መጀመር እንዳለበት ግራ የገባዉ ይመስላል ሱመያ ደግሞ በስስት አይኖቿ እየተመለከተችዉ ፊቷ እያበራ ተስፋ አትቁረጥ መቸም አልለይህም የምትል ትመስላለች.....

እኔዉ ጠያቂ ያንችዉ አማኔ
ለምን መጣሽ ፍቅር አለሜ?
አንድ ላይ መሆን ላንችል እኔ ታምሜ
በኔ የዋህነት
በኔ ደግነት
በኔ ጥፋት
በአንዲት ሴት በአንዲት ለሊት
የፍቅሬን ቃል አጠልሽቸ ሰባበርኩት
ምን ብየ ልንገረሽ እዉነቱ መራራ የፍቅር እንቅፋት
ከየት ጀምሬ ምን ልበልሽ
ምን አፍ አለኝ ምንስ ላዉራሽ

አማኔ ምንም አትበለኝ እዉነቱን አቃለሁ
የአራት አመት ስቃይህን ሰምቻለሁ
ዉዴ አንተን ፍለጋ መጥቻለሁ
ተንግዲህ ላንለያይ ቃል እገባለሁ
አማኔ በሽተኛ መሆንህን አቃለሁ
ትወደኛለህ እ*ወ*ድ*ሀ*ለ*ሁ
ማንነትህን ተቀብየ ስንሆን በህብረት
ማጣፈጥ እንችላለን መራራዉን እዉነት

አማኔ ዘመን የማይሽረዉ የፍቅር ገመድ
የታሰረ መቸም ላይናድ
ቃል ነበረን አሁንም አለ እንደፀሀይ የደመቀ
እንደጨረቃ የረቀቀ

ዉዴ ቃል አትበይኝ አልገባሽም እኔ ምልሽ
ላልጠቅምሽ አልቀርብሽም ትጎጃለሽ

አማኔ አትቀልድ
ያየጭንቅ ጊዜ ድፍን አራት አመት
ለሊቱ ረዥሞ አልነጋ ያለበት
ቀኑ ጨልሞብኝ ሁኘ ለብቻየ
ግራ ተጋብቸ
አማኔን አጥቸ
ሳለቅስ ይነጋል ሳለቅስ አምሽቸ

ከሀገር ሀገር ሲዞሩ እግሮቸ
ጠፍተሀቸዉ ሲያማትሩ አይኖቸ
አልነጋ ሲለኝ ከጨረቃ ጋር እንደብድ ሳወራ
ብየ ስላት የት አየሽዉ ምን ሲሰራ
ወሬት ሄደ ምን አወራ
መልስ የላትም መች መለሰች
በዝምታ እየሳቀች
ማታ ማታ እያበራች
የኔን እንባ አላበሰች

ፀሀይንም መሬትንም እጠይቃለሁ
አትዋሹኝ ካያቹህት ብየ እላለሁ
አይመልሱም እኔም ተስፋ ሳልቆርጥ
በር በር ሳይ ስንቆራጠጥ
አላፊ አግዳሚዉ አፉን ሲመጥ
በሩ ሲንኳኳ አንተ መስለኸኝ ስነሳ ስሮጥ
በአንተ ፍቅር አራት አመት ሁኖ አርባ አመት ተሰቃየሁ

ዉዴ እኔምኮ አንችን ሳስብ የደም እንባን አነባለሁ


ቆይ አማኔ ልጠይቅህ
ደስታህ ደስታየ ሁኖ ካልተደሰትኩኝ
ሀዘንህ ሀዘኔ ሁኖ ካላዘንኩኝ
ህመምህ ህመሜ ሁኖ ካልተሰማኝ
እሽ ፍቅር ላንተ ምንድን ነዉ ትርጉሙን ንገረኝ

ዉዴ ለኔ ፍቅር

ፍቅር ማለት ተአምራዊ ትርጉም የሌለዉ
ፍቅር ማለት ራሱ ፍቅር ነዉ

ዉዴ በቃ ተረጂኝ ተለያይተን አንችም ኑሪ እኔም ልኑር

አማኔ ተረዳኝ መኖር አልችልም ተለይቸ እየተቃጠልኩ ባንተ ፍቅር
ዉዴ ይቆጨሀል እሞታለሁ
አብረን ካልሆን ትጎዳለህ እጎዳለሁ
ህመምህን እንጋራዉ ትድናለህ
አብረን ከሆን በደስታ ትኖራለህ
አማኔ ፍቅርህ ነዉ ለኔ መድሀኒቴ
አብረከኝ ስትሆን ነዉ ደስተኛ የምሆነዉ በሂወቴ..

ዉዴ ስጋህ ከስጋየ ደምህ ከደሜ
ልብህ ከልቤ ሁሉ ነገሬ
ተወህደዋል አማኔ ፍቅሬ......
8.3K views20:33
ክፈት / አስተያየት ይስጡ