Get Mystery Box with random crypto!

"ኡማ ቲቪ " Tv

የሰርጥ አድራሻ: @ethioomahtvchannle
ምድቦች: ሃይማኖት
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 44.00K
የሰርጥ መግለጫ

መረጃወችን ለወዳጄ ዘመድ ሼር ያርጉ!
የቴሌግራም ቻናላችን ከስር በሊንኩ ይቀላቀሉ👇
https://t.me/ UAKV32q7U2HKzEMf

Ratings & Reviews

4.50

2 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

1

4 stars

1

3 stars

0

2 stars

0

1 stars

0


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 7

2023-05-16 23:10:31
ልብ ይሰብራል
3.3K views20:10
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-05-16 19:37:55
እንግልት አልባ ሐጅ በሚል መሪ ቃል የዘንድሮውን ሐጅ ምቹ ለማድረግ እየሰራ እንደሆነ መጅሊሱ ተናግሯል። ብዙ ጊዜ ሐጅ በተነሳ ቁጥር ሁጃጁ በመካ እና መዲና ለሚኖረው ቆይታ ማረፊያ የሚዘጋጀው ሆቴል ምቾት እና ንፅህና የጎደለው እንደሆነ አብሮ ይነሳል።

መጅሊሱ ይህን ታሳቢ በማድረግ በዘንድሮው ሃጅ አልቤክ አካባቢ የሚገኘውን ጥራቱ የወረደ ሆቴል እንደማይጠቀም ገልፆ ከስር የምትመለከቷቸውን እና መሰል ደረጃ ላይ የሚገኙ ባለ3 ኮከብ ሆቴል የተከራየ መሆኑን አሳውቆናል።

ይህ ይበል የሚያሰኝ እና የሚያስመሰግን ነው እና እናመሰግናለን።

ሌላኛው እና ደካማው አገልግሎት ደግሞ የምግብ አቅርቦት ነው እሱም ተቀርፎ እናየው ዘንድ እንጠብቃለን።
5.2K views16:37
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-05-16 17:34:20
በሳውዲ ለምትገኙ መልካም ዜና።
#ሼር
5.7K views14:34
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-05-16 13:18:50
ይቅርታ

በደከመ ጉልበታቸው፤ በተሸበሸበ ቆዳቸው፤ በማረፍያ እድምያቸው ለተንከራተቱ ወላጆች!! ለፍተው በከፈሉት ግብር ተምሬ በደላቸውን አይቶ እንዳላየ ዝም በማለቴ ይቅርታ

ጀርባዋን ያጎበጠ ኑሮ ከህመም ጋር እያሻት ጉሊት ቸርችራ ለምትኖር እናት አንዳች ማድረግ ባለመቻሌ ይቅርታ

በፌዝ ላደበዘዝነው፤ በብሔር ለደፈቅነው በደል ድምፅ እንሆናቸው ጠብቀው እንዳላየ ላለፍናቸው ዜጎች ይቅርታ።

እንባስ ለእኛ ነበር የሚገባው
ስለ ፍትህ ከመጮህ ለተለጎመች ምላስ ነው የሚለቀስ
6.6K views10:18
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-05-16 13:15:02 አጃምባ ዛሬም ደሀ እየለቀሳ ነው። ግፍ አይናችንን እያየ ነው በደል ጆሯችን እየሰማ ነው። ከምንሰማው የበደል ብዛት የተነሳ በድካም ዝለናል
5.9K views10:15
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-05-16 13:00:33
በደል ያጠፋል... ይህን ያደረጉ መጥፊያቸው ቅርብ ነው ኢንሻ አላህ!!!

''ይህ ሁሉ ግፍ ሲፈፀም ዝም ብለን በመቀመጣችን የአላህ ቁጣ ከእኛ እንዳይጀምር ነው እኔ ምፈራው! '' አለ አንድ ወዳጄ ።
5.9K viewsedited  10:00
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-05-16 12:38:44 በቃ ሁሉም ነገር ከቃል በላይ ነው ወላሂ...
ለማን አቤት ይባላል?
አላህ ሆይ ኃይልህን አሳያቸው!!!
5.7K views09:38
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-05-16 08:55:58 ሰላም ለሁላችንም፥ ሰላም ለሰው ልጆች ሁሉ እንመኛለን።

ዶ.ር መሊሀ የውስጥ ደዌ እና የማህፀንና ፅንስ ስፔሻላይዝድ ክልኒክ መልካምነት እንዳይለይዎት፥ ለራስዎም ለሌችም መልካም በመስራትና መልካም በማሰብ ቀንዎን እንዲጀምሩ እያስታወሰ፦

የተሟላ የውስጥ ደዌ ህክምና
የተሟላ የማህፀንና ፅንስ ህክምና
የማዋለድ አገልግሎት
የተሟላ የላቦራቶሪ አገልግሎት
ሁሉንም አይነት የአልትራሳውንድ ምርመራ
የራጅ ምርመራ
የተሟላ የጤና ምርመራ .... እንደሚሰጥ ይገልፃል።

ታታሪዎችና ትጉዎች እንዳይደናቀፉ ጥረታቸውን እንደግፍ፥ የትጉዎች ለስኬት መብቃት የሀገር ስኬት ነው፥፡ ውድቀታቸውም የሀገር ውድቀት ነው።

በህይወት ዘመንዎ ህሊናዎን የሚጎዳ ተግባር አያድርጉ፥  የህሊና ጤንነት ያጎድልብዎታል።

ሁለንተናዊ ጤንነትዎን ለመጠበቅ ዶ.ር መሊሀ ስፔሻላይዝድ ክልኒክ በትጋት ይሰራል።

የስኬት ቀን ለሁሉም የሰው ልጆች እንመኛለን።

አድራሻችን አለምባንክ አዲ ህንፃ(ኦሮሚያና ሂጅራ ባንኮች)ፊት ለፊት
ቴሌግራም
t.me/DrMelihaMedicalCenter
ስልክ 0975033303
         0933332724
6.3K viewsedited  05:55
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-05-15 23:19:43
" በደል መጨረሻው ውርደት እና ጨለማ ነው፡፡ ከግለሰብ አንስቶ እስከ ማኅበረሰብ በጅምላ የሚፈፀሙ በደሎች እና ግፎች ድምር ውጤታቸው በበዳዮች ላይ ኪሳራን እንጂ አይጨምርላቸውም፡፡ "

ኡስታዝ አቡበከር አሕመድ
6.7K views20:19
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-05-15 22:59:36 የሆነ ሰውዬ ነው፡፡

አብዛኛውን ጊዜ ቁሽሽ ያለ ልብስ ነው የሚለብሰው፡፡

ኑር መስጊድ አካባቢ ሕይወቱን "በጎዳና ተዳዳሪነት" ነው የሚመራው፡፡

እርሱ እንደሚለው የመጣው ከአርሲ ነው፡፡
ከአፋን ኦሮሞ በቀር የሚችለው ቋንቋ የለም፡፡

አልፎ አልፎ መሰጊድ ይመጣል፡፡

ከድህነት ወለል በታች የሚኖር ሚስኪን ነው፡፡

ሰውየው ከረመዷን አጋማሽ በኀላ ድንገት ተሰወረ፡፡
፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡

ከቀናት በኀላ መስጊድ መጥቶ አገኘሁት፡፡

..የት ጠፍቶ እንደነበር..

በአስተርጓሚ በኩል ሳነጋግረው እንደዚህ አለኝ፦

"ልክ ረመዷን መጨረሻ አካባቢ እኔን የመሳሰሉ በርካታ የጎዳና ተዳዳሪዎችን ፖሊሶች አፍሰው ወሰዱን፡፡ የት እነደሆነ የማላውቀው ራቅ ያለ ቦታ አምስት መቶ የምንሆን ሰዎችን ለሃያ አምስት ቀናት ያክል የሆነ ትልቅ ጊቢ ውስጥ አቆዩን፡፡

ምንም የተጠየቅነው ነገር የለም፡፡

ፍርድ ቤትም አልቀረብንም፡፡

ምግብ የምናገኘው በቀኑ ክፍለ ጊዜ አንዴ ብቻ ስለነበር ረመዷንን ሳልጾም አሳለፍኩ፡፡

ቦታው ለመጾም አመቺ አልነበረም፡፡

ከሃያ አምስት ቀናት በኀላ አንድ ቲሸርትና ሸሚዝ አልብሰው ‘ውጡ’ አሉን፡፡"

ከረመዷን አጋማሽ በኀላ ድንገት ተሰውሮ የነበረው ሚስኪኑ ሰውዬ፣ ከቀናት በኀላ መስጊድ መጥቶ አገኘሁትና ይኼንኑ አጫወተኝ፡፡

...በአርሲ ኦሮምኛ፡፡
አቡበከር አለሙ
6.6K views19:59
ክፈት / አስተያየት ይስጡ